Fana: At a Speed of Life!

ሰብአዊነት ላይ የሚፈፀም ወንጀልን ለመከላከል ዜጎች የድርሻቸውን እንዲወጡ የአማራ ክልል መንግሥት ጥሪ አቀረበ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጽንፈኛና ፀረ ሰላም ቡድኖችን አደብ ለማስገዛት በሚደረጉ እንቅስቃሴዎችና የህግ የበላይነትን የማስከበር መንግሥታዊ ስምሪት ሆን ተብሎ በሚለቀቅ የተሳሳቱ መረጃዎች ሕዝቡ ሳይወዛገብ በሰብአዊነት ላይ የሚፈፀም ወንጀልን ለመከላከል ዜጎች…

በምስራቅ ሸዋ ዞን ፈንታሌ ወረዳ ጥቃት በደረሰበት ቦታ ላይ ክትትል በማድረግ ወንጀለኞችን ለሕግ ለማቅረብ እየተሠራ ነው -የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት

አዲስ አበባ፣ መጋት 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ጋር በመሆን ጥቃቱ በደረሰበት ቦታ ላይ ተገቢውን ክትትል በማድረግ ወንጀለኞችን ህግ ፊት ለማቅረብ እየሠራ መሆኑን የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት ገለጸ፡፡ የክልሉ መንግሥት መጋቢት 20 ቀን 2014…

በምንጃር ሸንኮራ ወረዳ አሞራ ቤት ቀበሌ ማንነታቸው ያልታወቁ ሰዎች በከፈቱት ተኩስ በሰውና በንብረት ላይ ጉዳት ደረሰ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜን ሸዋ ዞን ምንጃር ሸንኮራ ወረዳ አሞራ ቤት ቀበሌ አውራ ጎዳና እየተባለ በሚጠራው አከባቢ ትላንት ከቀኑ ሰባት ሰዓት ማንነታቸው ያልታወቁ ሰዎች በከፈቱት ተኩስ በሰውና በንብረት ላይ ጉዳት መድረሱን የወረዳው አስተዳደር አስታውቋል፡፡…

አቶ ሽመልስ አብዲሳ በዘንድሮው የክልሉ የተፈጥሮ ሀብት ጥበቃ ስራ የተሳተፉ ዜጎችን አመሰገኑ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል ርእሰ መስትዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ በዘንድሮው የክልሉ የተፈጥሮ ሀብት ጥበቃ ስራ የተሳተፉ ዜጎችን አመሰገኑ። አቶ ሽመልስ በምስጋና መግለጫቸው፥ የክልሉ መንግስት የኦሮሞ ህዝብ ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ማኅበራዊ መስተጋብሩን…

ኤች አር 6600 በተግባር በኢትዮጵያ አለመረጋጋትን የሚያመጣና የሰላም ጥረትን የሚያደናቅፍ ነው – ፕሮፌሰር ጆን አቢንክ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለአሜሪካ ኮንግረስ የቀረበው ኤች አር 6600 ረቂቅ አዋጅ በተግባር በኢትዮጵያ አለመረጋገትን የሚያመጣ፣ የሠላም ጥረትን የሚያደናቅፍ እና የዴሞክራሲ ልማትን የሚያቀጭጭ መሆኑን ፕሮፌሰር ጆን አቢንክ። በሌይደን…

ከሳዑዲ አረቢያ በሁለተኛ ዙር 438 ዜጎች ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሳዑዲ አረቢያ በሁለተኛ ዙር 438 ዜጎች ወደ ሀገራቸው ተመለሱ፡፡ ዛሬ ጠዋት የመጀመሪያ ዙር ተመላሾች የገቡ ሲሆን÷ ከሰዓት በኃላ ደግሞ በሁለተኛው ዙር በረራ 438 ዜጎች ወደ ሀገራቸው መመለሳቸውን ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር…