Fana: At a Speed of Life!

በሐረሪ ክልል እየተከናወኑ የሚገኙ የበጋ መስኖ ልማት ፕሮጀክቶችን ማጠናከር ይገባል- ኢ/ር አይሻ መሀመድ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል እየተከናወኑ የሚገኙ የበጋ መስኖ ልማት ፕሮጀክቶችን ማጠናከር እንደሚገባ የመስኖና ቆላማ አካባቢዎች ሚኒስትር ኢንጂነር አይሻ መሀመድ ገለጹ። ሚኒስትሯ በሐረሪ ክልል ኤረር ወረዳ በበጋ መስኖ ልማት…

ከሳዑዲ ዓረቢያ ተመላሾችን ከአቀባበል እስከ መልሶ ማቋቋም ያለውን ሂደት ለማሳለጥ በቂ ዝግጅት መደረጉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሳዑዲ ዓረቢያ ስደት ተመላሾችን ከአቀባበል ጀምሮ እስከ መልሶ ማቋቋም ያለውን ሂደት ውጤታማ ለማድረግ ዝግጅት ተጠናቆ ወደስራ መግባቱን የስደተኞች አቀባበል ብሔራዊ ኮሚቴ አስታወቀ። በሳዑዲ እስር ቤቶች በችግር ውስጥ የነበሩ…

ኢትዮጵያ እና ኬንያ በሰላምና ደህንነት ጉዳዮችላይ በትብብር ለመሥራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ኬንያ በሁለትዮሽ አካባቢያዊ የፀጥታ ጉዳይ ላይ በትብብር ለመሥራ ተስማምተዋል፡፡ የኢፌዴሪ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድማርሻል ብርሃኑ ጁላ እና የኬንያ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ጀኔራል…

በ8ኛው የበርሊን የኢነርጂ ሽግግር ጉባኤ ላይ ኢትዮጵያ እየተሳተፈች ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ8ኛው የበርሊን የኢነርጂ ሽግግር ጉባኤ ላይ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ዶክተር ኢንጂነር ሃብታሙ ኢተፋ ኢትዮጵያን ወክለው እየተሳተፉ ነው፡፡ በጉባኤው የ50 አገራት የኢነርጂ ሚኒስትሮች በአካል ተገኝተው ሌሎቹ ደግሞ በበይነ…

ቻይና በዓለም ፈጣን የተባለውን የኤሌክትሪክ መርከብ ስራ ላይ አዋለች

አዲስ አበባ፣መጋቢት 21፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ)ቻይና በዓለም አቀፍ ደረጃ ፈጣን የተባለውን የኤሌክትሪክ መርከብ ስራ ላይ ማዋሏን አስታውቃለች፡፡ 1 ሺህ 3 መቶ መንገደኞችን የመያዝ አቅም ያለው እና በኤሌክትሪክ ባትሪዎች የሚሰራው ይህ መርከብ÷ ትናንት በመካከለኛው ቻይና ሁቤ ግዛት…

82 ከመቶ የሚደርሱ የህዝበ አገልግሎት ሰጪ ተቋማት መተግበሪያዎች የሳይበር ጥቃት ተጋላጭ እንደሆኑ ጥናት አመላከተ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 82 ከመቶ የሚሆኑ የህዝበ አገልግሎት ሰጪ ተቋማት የሚጠቀሙባቸዉ መተግበሪያዎች የሳይበር ጥቃት ተጋላጭነት እንዳለባቸው ጥናት አመላከተ፡፡ ከአምስት የህዝብ አግልግሎት ሰጪዎች ከሚጠቀሙባቸው መተግበሪያዎች መካከል ከአራት በላይ…

የተጎዱ ተቋማትን ለመደገፍ እና ከስደት ተመላሾችን ማቋቋም በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ እና አፋር ክልሎች የተጎዱ ኢንተርፕራይዞችን እና የቴክኒክና ሙያ ተቋማትን ለመደገፍ እንዲሁም ከስደት ተመላሾችን ማቋቋም በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ከዓለም አቀፍ ተቋማት ጋር ውይይት ተካሄደ፡፡ በሁለቱም ክልሎች የሚገኙ…

ከነበርንበት አስከፊ ሁኔታ ወጥተን ለሀገራችን በመብቃታችን ተደስተናል- የሳዑዲ ተመላሾች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሳዑዲ ዓረቢያ እስር ቤቶች ከነበሩበት አስከፊ ሁኔታ ወጥተው ለሀገራቸው በመብቃታቸው መደሰታቸውን ከሳዑዲ የተመለሱ ዜጎች ተናገሩ፡፡ ዛሬ በሪያድ ከተማ ከሚገኙ እስር ቤቶች ወጥተው አዲስ አበባ የደረሱ ዜጎች የደስታ ስሜታቸውን…

በአሰላና ኢተያ አካባቢ የእንፋሎት ሀይል ማመንጫ ግንባታ ለማከናወን የ100 ሚሊየን ዶላር ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ በአሰላና ኢተያ አካባቢ የ50 ሜጋ ዋት የእንፋሎት ሀይል ማመንጫ ግንባታ ለማከናወን የ100 ሚሊየን ዶላር ስምምነት ተፈረመ። ስምምነቱን የተፈራረሙት የቱሉ ሞዬ ሀገር በቀል ድርጅትና ሚትስቡሽ…

በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ዣኦ ዢዩኣን ሐዋሳ ከተማን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ዣኦ ዢዩኣን የሐዋሳ ከተማን በዛሬው ዕለት ጎብኝተዋል፡፡ በጉብኝቱ የከተማዋ ከንቲባ ረዳት ፕሮፌሰር ፀጋዬ ቱኬን ጨምሮ የከተማዋ የተለያዩ አመራሮች ተገኝተዋል፡፡ አምባሳደሩ…