Fana: At a Speed of Life!

ኮሚሽነር ለሊሴ እና አቶ አዲሱ የኪንግደምና ሰንሻይን አምራች ፋብሪካዎችን እና የኢስት ኢንዱስትሪ ዞንን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንቨስትመንት ኮሚሽን ኮሚሽነር ለሊሴ ነሜ እናበኦሮሚያ ክልል በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የከተሞች ልማት ክላስተር አስተባባሪ አቶ አዲሱ አረጋ በአዳማ ኢንዱስትሪ ፓርክ ውስጥ የሚገኙ የኪንግደም እና ሰንሻይን አምራች…

በጉራጌ ዞን በደረሰ የእሳት አደጋ 42 ቤቶች ሙሉ በሙሉ መውደማቸው ተገለፀ

አዲስ አበባ፣መጋቢት 21፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ)በጉራጌ ዞን ቀቤና ወረዳ በሌንጫ ቀበሌ በደረሰ የእሳት አደጋ 42 ቤቶች ሙሉ በሙሉ መውደማቸው ተገለፀ። በጥንቃቄ ጉድለት በአካባቢው የነበረውን ቁጥቋጦ ለማጥፋት በሚል የተለኮሰ እሳት በወቅቱ በነበረ ከፍተኛ ንፋስ ወደ አካባቢው በመዛመቱ ነው የእሳት…

ሚኒስቴሩ ለአማራ እና አፋር ክልል ገቢዎች ቢሮ ከ17 ነጥብ 4 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የገቢዎች ሚኒስቴር በጦርነቱ ጉዳት ለደረሰባቸው የአፋር እና የአማራ ክልል ገቢዎች ቢሮ የቁሳቁስ እና የገንዘብ ድጋፍ አድርጓል፡፡ በዚህም መሰረት ለአማራ ክልል የገቢዎች ቢሮ በገንዘብ 10 ሚሊየን ብር እና ግምታዊ ዋጋቸው 1 ነጥብ 9 ሚሊየን ብር…

የኢትዮጵያ አየር ኃይል ለወዳጅ አገራት የእውቀትና የቴክኖሎጂ ሽግግር ለማድረግ በሚያስችል ቁመና ላይ ይገኛል- ሌተናል ጀኔራል ይልማ መርዳሳ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር ኃይል ለወዳጅ አገራት የእውቀትና የቴክኖሎጂ ሽግግር ለማድረግ በሚያስችል ቁመና ላይ እንደሚገኝ የኢፌዴሪ አየር ኃይል ዋና አዛዥ ሌተናል ጀኔራል ይልማ መርዳሳ ገለጹ፡፡ በታንዛኒያ መከላከያ ኃይል…

አሸባሪው ሸኔ ሲጠቀምባቸው የነበሩ የጦር መሣሪያዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ምሥራቅ ወለጋ ዞን ኑኑ ቁምባ ወረዳ በተካሄደ የተቀናጀ ኦፕሬሽን አሸባሪው ሸኔ ሲጠቀምባቸው የነበሩ 606 የተለያየ ዓይነት የጦር መሣሪያዎች እና 1 ሺህ 56 ጥይቶች ተያዙ፡፡ የጦር መሣሪያዎችም…

የፌደራል ፖሊስ ኢትዮጵያን የሚመስል መዋቅራዊ አደረጃጀትና ስያሜ ማዘጋጀቱን ገለፀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል ፖሊስ ኢትዮጵያን የሚመስል መዋቅራዊ አደረጃጀትና ስያሜ አዘጋጅቶ በመካከለኛ ደረጃ ለተመደቡ አመራሮች የመሪነት ስልጠና መስጠቱን አስታወቀ፡፡ በፌደራል ፖሊስ በዋና ክፍል የተመደቡት መካከለኛ አመራሮች በተመደቡበት የሥራ…

በአሸባሪው ህወሓት ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖችና ጤና ተቋማት ከ10 ነጥብ 7 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓባይ ባንክ ሠራተኞች እና ፓዝ ፋይንደር ኢንተርናሽናል የተባለ ግብረ ሰናይ ድርጅት በአሸባሪው ህወሓት ጉዳት ለደረሰባቸው ለሰሜን ወሎና ለዋግ ኽምራ ማህበረሰብ እንዲሁም ጤና ተቋማት ድጋፍ አደረጉ፡፡ የዓባይ ባንክ ሠራተኞች…

የፖለቲካ አመራሮች ቁርጠኝነት ማነስ ሙስና እና ብልሹ አሰራር እንዲንሰራፋ አድርጓል – ኮሚሽኑ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፖለቲካ አመራሮች ሙስናን እና ብልሹ አሰራርን ለመከላከል ቁርጠኛ ባለመሆናቸው ውጤት ማምጣት እንዳልቻለ የፌደራል የሥነ ምግባርና ጸረ ሙስና ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ የፌደራል የሥነ ምግባርና ጸረ ሙስና ኮሚሽን "ሙስናን በመከላከል ረገድ የመገናኛ…

በአፋር ጦርነት በነበረባቸው አካባቢዎች ከ40 ሺህ በላይ ተማሪዎች ወደ ትምህርት ገበታቸው አልተመለሱም

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፋር ክልል ከ40 ሺህ የሚበልጡ ተማሪዎች እስካሁን ወደ ትምህርት ገበታቸው አለመመለሳቸውን የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታወቀ። የክልሉ ትምህርት ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ ደረሳ መሀመድ፥ ከጦርነቱ በፊት ከ90 ሺህ…

አንጋፋው አጥቂ ሳላዲን ሰኢድ ሲዳማ ቡናን ተቀላቀለ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አንጋፋው አጥቂ ሳላዲን ሰኢድ ሲዳማ ቡናን በይፋ መቀላቀሉን ክለቡ አስታውቋል፡፡   በኢትዮጵያ እግር ኳስ ታሪክ በጉልህ ከሚነሱ ተጫዋቾች መካከል አንዱ የሆነው ሰላዲን ሰኢድ ሲዳማ ቡናን በይፋ መቀላቀሉ ተረጋግጧል፡፡…