Fana: At a Speed of Life!

ክልሎች ሀብት በማፍራት ለልማት መትጋት ይጠበቅባቸዋል – አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራል መንግስት ፍትሃዊ ልማትን ለማዳረስ ከሚያደርገው ጥረት በተጨማሪ ክልሎች ሀብት በማፍራት ለልማት መትጋት እንደሚጠበቅባቸው የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ አቶ አገኘው ተሻገር ገለጹ። የፌደሬሽን ምክር ቤት…

“ኢትዮጵያን ለማዳን አካታች ብሔራዊ ምክክር” በሚል መሪ ሃሳብ የፖናል ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “ኢትዮጵያን ለማዳን አካታች ብሔራዊ ምክክር'' በሚል መሪ ቃል የፓናል ውይት ተካሂዷል፡፡ የፖናል ውይይቱን የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የጥናትና ምርምር ኢኒስቲትዩት እና አይ ኤስ ኤስ በጋራ ያዘጋጁት መሆኑ…

ሴኔጋል እና ካሜሮን ለ2022 ዓለም ዋንጫ ማለፋቸውን አረጋገጡ

አዲስ አበባ፣መጋቢት 21፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሴኔጋል እና ካሜሮን ለ2022 ዓለም ዋንጫ የአፍሪካ ተወካይ መሆናቸውን አረጋግጠዋል፡፡ የአፍሪካ ዋንጫ አሸናፊዋ ሴኔጋል በፍፃሜው ያገኘቻትን ግብፅን በድጋሚ በመለያ ምት በማሸነፍ ለኳታሩ 2022 ዓለም ዋንጫ ጨዋታ ማለፏን…

የኦሮሚያና ሐረሪ ክልል አርሶ አደሮች ተጠቃሚነትን ሊያጠናክሩ በሚችሉ ፕሮጀክቶች ዙሪያ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ በመስኖና ቆላማ አካባቢዎች ሚኒስትር ኢንጂነር አይሻ መሐመድ ከተመራው ልዑክ ጋር የአርሶ አደሩን ተጠቃሚነት ማሳደግ በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል። በውይይታቸውም…

በሳዑዲ በአስቸጋሪ ሁኔታ የሚገኙ ኢትዮጵያውያንን በመመለሱ ሂደት የመጀመሪያዎቹ ዛሬ ወደ ሀገራቸው ገቡ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሳዑዲ ዓረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የሚገኙ ዜጎችን ወደ ሀገራቸው የመመለሱ ሂደት ተጀምሯል፡፡ ከሳዑዲ ተመላሽ ዜጎችን ለመመለስ መንግስት በሚያደርገው ጥረት ከ7 እስከ 11 ወር ባለው ጊዜ ውስጥ ከ100 ሺህ…

የሶማሌ ክልል ህዝብን ህይወት ለማሻሻል ለሚደረገው ጥረት ድጋፍ እንደሚያደርጉ ለጋሽ ድርጅቶች ገለጹ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ህዝብን ህይወት ለማሻሻል የክልሉ መንግስት የሚያደርገውን ጥረት እንደሚደግፉ ዓለምአቀፍ የግብረ ሰናይ ድርጅቶች አመራሮች ገለጹ፡፡ የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሀመድ እና የክልሉ ከፍተኛ አመራር አካላት ከዓለም አቀፍ…

ከ12 ሚሊየን ኩንታል በላይ የአፈር ማዳበሪያ ወደ ሀገር ውስጥ እየገባ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለ2014/15 የሰብል ዘመን የሚውል ከ12 ሚሊየን ኩንታል በላይ ከውጭ ሀገር የተገዛ የአፈር ማዳበሪያ ከጥር 2014 ዓ.ም ጀምሮ ወደ ሀገር ውስጥ እየገባ መሆኑን የኢትዮጵያ የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን ገለጸ። ለዘንድሮው የምርት ዘመን የሚውል…

የራያ የወሰንና የማንነት ጥያቄ በሕገ መንግሥቱ መሠረት እንደሚመለስ የፌዴሬሽን ም/ቤት ገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የራያ የወሰንና የማንነት ጥያቄ በሕገ መንግሥቱ መሠረት እንደሚመለስ የኢፌዴሪ የፌዴሬሽን ምክር ቤት ገለጸ፡፡ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ አገኘሁ ተሻገር ለራያ ሕዝብ ተወካዮች ላቀረቡት ጥያቄ በሰጡት ምላሽ ፥ የራያ ሕዝብ ጥያቄ በሕገ…

“ከኢድ እስከ ኢድ ወደ ሀገር ቤት” ጥሪ የሀገሪቱን የቱሪዝም ሀብቶች ለማስተዋወቅ ምቹ እድል ይፈጥራል -ምሁራን

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) "ከኢድ እስከ ኢድ ወደ ሀገር ቤት" ጥሪ የሀገሪቱን የቱሪዝም ሀብቶች ለማስተዋወቅ እና ታሪካዊ መስጂዶችና ኢስላማዊ ጥንታዊ ቅርሶችን ለማስጎብኘት ምቹ እድል ይፈጥራል ሲሉ ምሁራን ተናገሩ፡፡ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት…

ከሳዑዲ አረቢያ ወደ ሀገራቸው ለሚመለሱ ኢትዮጵያውያን ጊዜያዊ ማረፊያ ቦታ ተዘጋጀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሳዑዲ አረቢያ ወደ ሀገራቸው ለሚመለሱ ኢትዮጵያውያን ጊዜያዊ የማረፊያ ቦታ መዘጋጀቱን የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ከሳዑዲ አረቢያ ወደ ሀገራቸው የሚመለሱ ኢትዮጵያውያን በጊዜያዊነት የሚያርፉበት ቦታ በተለምዶ ወሰን ሁለት ተብሎ…