Fana: At a Speed of Life!

ከ655 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የሚገነባው የደብረ ማርቆስ አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ኤርፖርቶች ድርጅት ከ655 ሚሊየን ብር በላይ በጀት የተመደበለትና በ137 ሄክትር መሬት ላይ የሚገነባው የደብረ ማርቆስ አውሮፕላን ማረፊያ የግንባታ ስራ ተጀመረ። በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ወጪ 274 ሚሊየን…

ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ለፓርቲዎች የሚሰጠውን የገንዘብ ድጋፍ መጠን ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 20 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ለፓርቲዎች የሚሰጠውን የገንዘብ ድጋፍ መጠን ይፋ አደረገ፡፡ ቦርዱ ዛሬ ከፓለቲካ ፓርቲዎች ጋር ምክክር ያካሄደ ሲሆን÷ ለፓርቲዎች የሚሰጥ የገንዘብ ድጋፍ መጠንን ይፋ አድርጓል።…

መዳረሻቸው ቃሊቲ ወደብና ተርሚናል የሆኑ የመልቲ ሞዳል ኮንቴነሮችን በባቡር የማጓጓዝ አገልግሎት ተጀመረ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 20 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መዳረሻቸው ቃሊቲ ወደብና ተርሚናል የሆኑ የመልቲ ሞዳል ኮንቴነሮችን በባቡር የማጓጓዝ አገልግሎት መጀመሩ ተገለፀ፡፡ የኢትዮጵያ የባሕር ትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ አገልግሎት ድርጅት ከኢትዮ-ጅቡቲ ምድር ባቡር አክሲዮን ማህበር እና ከጉምሩክ…

የኢትዮጵያ መንግስት በትግራይ ክልል የሰብዓዊ እርዳታ አቅርቦትን ለማሳለጥ የተለያዩ ስራዎች ማከናወኑን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መንግስት በትግራይ ክልል የሰብዓዊ እርዳታ ለሚያስፈልጋቸው ዜጎች የሚላከውን አቅርቦት ለማሳለጥ ሲል ግጭት የማቆም ውሳኔ ማሳለፉን ተከትሎ እርዳታ ወደ ክልሉ እንዲገባ የተለያዩ ስራዎች ማከናወኑን ገለፀ። የመንግስት ኮሚዩኒኬሽን…

የኢትዮጵያ እና የቻይና ግንኙነት ጠንካራና የማይሰበር ነው- ዶክተር አብርሀም በላይ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ እና የቻይና ግንኙነት ጠንካራና የማይሰበር ነው ሲሉ የመከላከያ ሚኒስትር ዶክተር አብርሀም በላይ ገለጹ፡፡ የመከላከያ ሚኒስትሩ ዶክተር አብርሀም በላይ እና በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ሚስተር ዣኦ ዢዩኣን ጋር…