ከ655 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የሚገነባው የደብረ ማርቆስ አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ ተጀመረ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ኤርፖርቶች ድርጅት ከ655 ሚሊየን ብር በላይ በጀት የተመደበለትና በ137 ሄክትር መሬት ላይ የሚገነባው የደብረ ማርቆስ አውሮፕላን ማረፊያ የግንባታ ስራ ተጀመረ።
በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ወጪ 274 ሚሊየን…