ድርጅቱ በሩሲያና ዩክሬን ጦርነት በባህር ትራንስፖርትና የገቢ እቃዎች ላይ ለተፈጠረው ጫና አማራጮች እየተፈለጉ ነው አለ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያና ዩክሬን ጦርነት በኢትዮጵያ የባህር ትራንስፖርትና የገቢ እቃዎች ማጓጓዝ ላይ ለፈጠረው ጫና አማራጮች እየተፈለጉ መሆኑን የኢትዮጵያ ባሕር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ አገልግሎት ድርጅት ገለጸ።
ጦርነቱ ከተጀመረ አንድ ወር ባለፈው የሩሲያና…