Fana: At a Speed of Life!

ድርጅቱ በሩሲያና ዩክሬን ጦርነት በባህር ትራንስፖርትና የገቢ እቃዎች ላይ ለተፈጠረው ጫና አማራጮች እየተፈለጉ ነው አለ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያና ዩክሬን ጦርነት በኢትዮጵያ የባህር ትራንስፖርትና የገቢ እቃዎች ማጓጓዝ ላይ ለፈጠረው ጫና አማራጮች እየተፈለጉ መሆኑን የኢትዮጵያ ባሕር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ አገልግሎት ድርጅት ገለጸ። ጦርነቱ ከተጀመረ አንድ ወር ባለፈው የሩሲያና…

ዘመን ባንክ የማስተር ካርድ የክፍያ ስርዓት መተግበር የሚያስችለውን ስምምነት አደረገ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 20 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዘመን ባንክ ኤም ፒ ጂ ኤስ የተባለ የማስተር ካርድ ስርዓትን በማስጀመር ክፍያዎችን በቀጥታ መክፈል የሚያስችል ቴክኖሎጂን አስተዋውቋል። ይህንን ቴክኖሎጂ ያስተዋወቀው ከማስተር ካርድ ጋር በመሆን ነው። ይህ የክፍያ ስርዓትም ለአየር…

የወልመል ዘመናዊ የመስኖ ልማት ፕሮጀክት እስከ ሰኔ መጨረሻ 5 ሺህ ሄክታር ማልማት እንዲችል እየተዘጋጀ መሆኑ ተጠቆመ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 20 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የወልመል ዘመናዊ የመስኖ ልማት ፕሮጀክት እስከ ሰኔ መጨረሻ ድረስ 5 ሺህ ሔክታር መሬት ማልማት እንዲችል እየተዘጋጀ መሆኑ ተገለፀ፡፡ ወልመል የመስኖ ፕሮጀክት 11 ሺህ ሔክታር መሬት የማልማት አቅም እንዳለውም ተገልጿል። የመስኖና…

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክር ቤት የብሔረሰብ ስያሜው “ቤኒሻንጉል” እንዲሆን ወሰነ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 20 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክር ቤት ከዚህ ቀደም በርታ ተብሎ ሲጠራ የነበረውን የብሔረሰብ መጠሪያ "ቤኒሻንጉል" ተብሎ እንዲሰየም የቀረበለትን የብሔረሰብ መጠሪያ በሙሉ ድምጽ አጸደቀ፡፡ የብሔረሰቡን ስያሜ በተመለከተ የብሔረሰብ…

ፈረንሳይ በኢትዮጵያ በድርቅ ለተጎዱ ዜጎች የ3 ሚሊየን ዩሮ ድጋፍ አደረገች

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 20 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ፈረንሳይ በደቡብ የኢትዮጵያ ክፍል የተከሰተውን ድርቅ ተከትሎ የ3 ሚሊየን ዩሮ ድጋፍ አደረገች፡፡ ሃገሪቱ የተከሰተውን ድርቅ ተከትሎ በኢትዮጵያ ለሚገኘው የዓለም የምግብ ፕሮግራም ነው የ3 ሚሊየን ዩሮ ድጋፍ ያደረገችው፡፡…

ቦርዱ ፓርቲዎች ላቀረቧቸው አቤቱታዎች ምላሽ ለመስጠት አጣሪ ቡድን አዋቅሮ ምርመራ ማከናወኑን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ጋር በተያያዘ እና በሌሎች ጉዳዮች ላይ ፓርቲዎች ላቀረቧቸው አቤቱታዎች ምላሽ ለመስጠት አጣሪ ቡድን አዋቅሮ ሰፊ የምርመራ ሥራ ማከናወኑን የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ አስታወቀ። ቦርዱ ከፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር በተለያዩ…

የደቡብ ኮሪያ፣ የጃፓን እና አሜሪካ የጦር ባለሥልጣናት በቀጠናዊ የፀጥታ ጉዳይ ላይ ሊመክሩ ነው

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 20 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ኮሪያ ጦር አዛዥ ዎን ኢንቾል እንዲሁም የአሜሪካ እና የጃፓን አቻዎቻቸው ማርክ ሚሊ እና ኮጂ ያማዛኪ በነገው ዕለት በቀጠናዊ የደኅንነት ጉዳዮች ላይ እንደሚመክሩ ተገለጸ፡፡ የጦር አዛዦቹ በሃዋይ ተገናኝተው እንደሚመክሩ ሲ ጂ ቲ ኤን…

ምዕራባውያን በሰብአዊ መብት አያያዝ ላይ ሚዛናዊነት ይጎድላቸዋል – ቻይና

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምዕራባውያን ሰብአዊ መብትን በተመለከተ የሚያሳዩት ሚዛናዊነት የጎደለው አተያይ ተቀባይነት እንደሌለው ቻይና ገለጸች፡፡ ቤጂንግ ምዕራባውያን ሀገራት በኢራቅ፣ በአፍጋኒስታን እና በሶሪያ በነበረው ጦርነት እና ሰብአዊ መብት ላይ እና አሁን…

ዳያስፖራው በአገር ላይ የሚሰነዘር የውጭም ሆነ የውስጥ ጫናን በአንድነት እንዲመክት ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በመንግስታቱ ድርጅት የኢፌዴሪ ቋሚ መልዕክተኛ አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ ዳያስፖራው በአገር ላይ የሚሰነዘር የውጭም ሆነ የውስጥ ጫናን በአንድነት ቆሞ እንዲመክት ጠይቀዋል። አምባሳደር ታዬ አጽቀ ስላሴና አምባሳደር ፍጹም አረጋ…

የኢንቨስትመንት እና የኢንዱስትሪ ፓርኮች የማስተዋወቂያ መድረክ በህንድ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽንና የህንድ የኢትዮጵያ ኤምባሲ በጋራ ያዘጋጁት የኢንቨስትመንት እና የኢንዱስትሪ ፓርኮች የማስተዋወቂያ መድረክ በህንድ ሙምባይ ከተማ መጀመሩ ተገለጸ። በህንድ የኢትዮጵያ አምባሳደር ትዝታ…