Fana: At a Speed of Life!

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ከጂቡቲው ፕሬዚዳንት ጋር በሁለትዮሽና ቀጠናዊ ጉዳዮች ዙሪያ ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 19 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከጂቡቲው ፕሬዚዳንት እስማኤል ኦማር ጌሌ ጋር በሁለትዮሽና ቀጠናዊ ጉዳዮች ዙሪያ ተወያዩ። ውይይቱን ተከትሎ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው በኩል፥ “በሁለቱ…

ኤች አር 6600 እና ኤስ 3199 ረቂቅ ሕጎችን የሚቃወም ሰላማዊ ሰልፍ በዋሺንግተን ዲሲ ይካሄዳል

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 19 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን የሚሳተፉበት ኤች አር 6600 እና ኤስ 3199 ረቂቅ ሕጎችን የሚቃወም ሰላማዊ ሰልፍ ዛሬ በዋሺንግተን ዲሲ ይካሄዳል። ካፒቶል ሂል ፊት ለፊት በሚካሄደው ሰልፍ ረቂቅ ሕጎቹ የኢትዮጵያን ሕልውና የሚጎዱ በመሆኑ ውድቅ…

በጨው ምርት ግብይት እና የምርት ሂደቱ በዜጎች ጤና ላይ ባለው ተጽዕኖ ዙሪያ በተደረገ ጥናት ላይ ውይይት ተደረገ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕድን ሚኒስቴር፣ የንግድ እና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር እና የአፋር ክልል በጨው ምርት እና ግብይት ላይ እንዲሁም የምርት ሂደቱ በዜጎች ጤና ላይ ባለው ተጽዕኖ ዙሪያ በተደረገ ጥናት ላይ ተወያይተዋል፡፡ የማዕድን ሚኒስትር ኢንጅነር ታከለ ኡማ…

ፕሬዚዳንት ኤርዶኻን እና ቭላድሚር ፑቲን ቀጣዩን የሩሲያ-ዩክሬን ድርድር በቱርክ ለማካሄድ ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቱርኩ ፕሬዚዳንት ረጅብ ጣይፕ ኤርዶኻን እና የሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ቀጣዩን የሩሲያ-ዩክሬን ድርድር በቱርክ ኢስታምቡል ለማካሄድ መስማማታቸው ተገለፀ፡፡ የቱርክ ፕሬዚዳንት ፅህፈት ቤት ባወጣው መግለጫ ሁለቱ መሪዎች…

የኢጋድ ትምህርት ላይ የሚመክር ኮንፈረንስ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ትምህርት ላይ ትኩረቱን ያደረገ የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት (ኢጋድ) ኮንፈረንስ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው። አካታች፣ ተደራሽ እና ጥራት ያለው ትምህርት፣ ሥደተኞች፣ ከሥደት ተመላሾችና ሥደተኛ ተቀብለው የሚያስተናግዱ ማኅበረሰቦች…

በፌዴራል ደረጃ የተካሄዱ የሕግ ሪፎርም ስራዎች በክልል የሚስፋፉበትን ሁኔታ በሚመለከት ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የዜጎችን ሰብዓዊና ዴሞክራሲያዊ መብቶችን በተገቢው ለማስከበር አስቸጋሪ የነበሩ ህጎችን በማሻሻል ለውጥ ማምጣት መቻሉን የፍትህ ሚኒስቴር አስታወቀ። ዛሬ በባሕር ዳር ከተማ በተጀመረው መድረክ ላይ የፍትህ ሚኒስትር ዴኤታ…

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክርቤት መደበኛ ጉባዔውን ማካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክርቤት መደበኛ ጉባዔ እየተካሄደ ነው፡፡ ምክር ቤቱ ለሁለት ቀናት በሚያካሂደው ጉባዔው÷ የ12ኛ መደበኛ ጉባዔ ቃለ ጉባዔ እና የክልሉን የአስፈጻሚ አካላት የ2014 ዓ.ም የ6 ወር ሪፖርት በማድመጥ መርምሮ ያጸድቃል…

ከትግራይ ክልል ተፈናቅለው ሰመራ ከተማ ለተጠለሉ ዜጎች ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከትግራይ ክልል ተፈናቅለው በአፋር ክልል ሰመራ ከተማ ለተጠለሉ ዜጎች ድጋፍ ተደረገ፡፡ ድጋፉን ዓለም አቀፉ ቀይ መስቀል ኮሚቴ ከኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር ጋር በመሆን ለ9 ሺህ ዜጎች ነው ያደረገው፡፡ ድጋፉም የስንዴ…

በጀርመን የሚገኙ ኢትዮጵያውያን “ከዒድ እስከ ዒድ ወደ ሀገር ቤት” ጥሪን እንዲሳተፉ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “ከዒድ እስከ ዒድ - ወደ ሀገር ቤት” በሚለው ሀገራዊ ጥሪ ላይ ኢትዮጵያውያን፣ ትውልደ ኢትዮጵያውያን እና የኢትዮጵያ ወዳጆች እንዲሳተፉ በጀርመን የኢትዮጵያ አምባሳደር ሙሉ ሰሎሞን ጥሪ አቀረቡ፡፡ አምባሳደር ሙሉ ሰሎሞን በመርሃ-ግብሩ ዝግጅት…

51ኛው የአትሌቲክስ ሻምፒዮና በሐዋሳ ከተማ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 51ኛው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ሻምፒዮና በሲዳማ ክልል ሐዋሳ ዓለም አቀፍ ስታዲየም በመካሄድ ላይ ነው፡፡ በሻምፒዮናው ከሰባት ክልሎች ፣ ከሁለቱ ከተማ አስተዳደሮችና ከ24 ክለቦችና ተቋማት የተውጣጡ 1 ሺህ 33 አትሌቶች ይሳተፋሉ። በሴቶች…