Fana: At a Speed of Life!

ምዕራባውያን ለህወሓት የሚያደርጉት ድጋፍ የኢትዮጵያን ሉዓላዊነት የሚጋፋ ነው – ዶክተር አልማው ክፍሌ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምዕራባውያን ለአሸባሪው ሕወሓት በሳተላይት እያደረጉት ያለው ድጋፍ የኢትዮጵያን ሉዓላዊነት የሚጋፋ ነው ሲሉ በኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ የሕግና የታሪክ መምህር የሆኑት ዶክተር አልማው ክፍሌ ገለፁ። ዶክተር አልማው…

ባለስልጣኑ ሲሰጣቸው የቆዩ ሰባት አገልግሎቶች በክልልና በከተማ አስተዳደሮች ሊሰጡ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የትራንስፖርት እና ሎጀስቲክ ሚኒስቴር ከዚህ ቀደም በፌደራል ትራንስፖርት ባለስልጣን በኩል ሲሰጡ የነበሩ ሰባት አገልግሎቶች በክልልና በከተማ አስተዳደሮች እንደሚሰጡ ገለጸ። ሚኒስቴሩ ከትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ ዘርፍ የክልል እና ከተማ…

በእብናት ወረዳ ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች ድጋፍ እየተደረገ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ጎንደር ዞን እብናት ወረዳ ጉዳት ለደረሰባቸው ከ16 ሺህ በላይ ሰዎች ድጋፍ እያደረገ እንደሚገኝ የዓለም አቀፉ የቀይ መስቀል ኮሚቴ በኢትዮጵያ አስታወቀ፡፡ ድጋፉ የቤት ውስጥ መገልገያ እና መጠለያ ቁሳቁስ መሆኑን ከኮሚቴው ያገኘነው መረጃ…

“ሜታ” – አዲሱ የፌስ ቡክ ኩባንያ ሥያሜ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ፌስ ቡክ ኩባንያ ስያሜውን “ሜታ” በሚል መቀየሩን አስታወቀ፡፡ ፌስ ቡክ የኩባንያውን ስያሜ የቀየረው “ቨርችዋል ሪያሊቲ” የተባለውን አዲስ አገልግሎት እና ሌሎች ተጨማሪ ማሻሻያዎችን ለተጠቃሚዎቹ ማስተዋወቅ እና ብራንዱን ማደስ በመፈለጉ ነው…

በአሸባሪው ህወሓት የተፈናቀሉ ወገኖችን ሁሉም እንዲደግፍ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሸባሪው የተፈናቀሉ ወገኖችን ሁሉም እንዲደግፍ የአማራ ክልል ምክትል ርእሰ መስተዳድር ጌታቸው ጀንበር ጥሪ አቀረቡ፡፡ ትህነግ በአማራ ሕዝብ ላይ በፈጸመው ወረራ ከፍተኛ ግፍ መድረሱን ጠቅሰው፥ ይህንን ወራሪ ሕዝቡ ሆ ብሎ…

በመዲናዋ በየሣምንቱ እሁድ የንግድ ባዛር ይዘጋጃል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ እየታየ ያለውን የኑሮ ውድነት ለመቀነስ እንዲሁም በምርት አቅርቦትና ስርጭት የሚፈጠረውን ሰው ሰራሽ የዋጋ ንረት ለመቀነስ እንዲያስችል ታስቦ ባዛር ማዘጋጀት ማስፈለጉን የአዲስ አበባ ንግድ ቢሮ አስታወቀ፡፡ ባዛሩ…

የሽብር ቡድኑ እያደረሰ ያለውን ጥፋት በጋራ መመከት ይገባል -የኦሮሚያ ክልል መጅሊስ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የህወሓት ወራሪ ኃይል ኢትዮጵያን ለማፍረስ በአማራና በአፋር ክልሎች እያደረሰ ያለውን ጥፋት ተጋግዞ በጋራ መመከት እንደሚገባ የኦሮሚያ ክልል መጅሊስ አስታወቀ። መጅሊሱ በኮምቦልቻ ከተማ ለተጠለሉ ተፈናቃዮች 10 ሚሊየን ብር ግምት ያለው…

የሐረማያ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎችን ያስመርቃል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረማያ ዩኒቨርሲቲ ለ66ኛ ጊዜ ከ4 ሺህ በላይ ተማሪዎችን ነገ እንደሚያስመርቅ ተገለጸ፡፡ ዩኒቨርሲቲው በመጀመሪያ፣ በሁለተኛ እና በሶስተኛ ዲግሪ ያሰለጠናቸውን 4 ሺህ 47 ተማሪዎችን እንደሚያስመርቅ የሐረማያ ዩኒቨርሲቲ የዓለም አቀፍና ህዝብ…

ህወሓት በአፋር በንፁሃን ላይ የከባድ መሳሪያ ጥቃትና ግድያ ፈጽሟል – የዓይን እማኞች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ህዝብን በጠላትነት የፈረጀው አሸባሪው ህወሓት በአፋር ክልል ጭፍራ ንፁሃን ላይ የከባድ መሳሪያ ጥቃት መክፈቱን ከከተማዋ በስጋት የሸሹ ነዋሪዎች ተናግረዋል። ቡድኑ ወደ ከተማዋ ሰርጎ ለመግባት መድፍና ሌሎች ከባድ…

ከቡና፣ ሻይና ቅመማ ቅመም ምርቶች ከ333 ሚሊየን ዶላር በላይ ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ሶስት ወራት ለውጭ ገበያ ከቀረበ ከቡና፣ ሻይና ቅመማ ቅመም ምርት ከ333 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር በላይ ገቢ መገኘቱን የኢትዮጵያ ቡና እና ሻይ ባለስልጣን አስታወቀ፡፡ ገቢው የተገኘው ወደተለያዩ የዓለም አገራት ከተላከው…