20 የሰብአዊ እርዳታ የጫኑ ተሽከርካሪዎች ወደ ትግራይ ክልል መግባታቸውን ዓለም አቀፉ ቀይ መስቀል ኮሚቴ ገለጸ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም አቀፉ ቀይ መስቀል ኮሚቴ የምግብ፣ የእህል ዘሮች፣ የሕክምና አቅርቦቶችንና የውሃ ማከሚያ ቁሳቁሶችን የያዙ 20 ተሽከርካሪዎች ትናንት መቀሌ መግባታቸውን አስታውቋል።
የሕክምና አቅርቦቱ በትግራይ ክልል የመጀመሪያ ደረጃ…