Fana: At a Speed of Life!

የቤንዚን አቅርቦት ችግርን በጥቂት ቀናት ውስጥ ለመፍታት እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 20 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ የተፈጠረውን የቤንዚን አቅርቦት ችግር በጥቂት ቀናት ውስጥ ለመፍታት እየተሰራ መሆኑን የነዳጅ አቅርቦትና ስርጭት ባለስልጣን አስታወቀ፡፡ ፋና ብሮካስቲንግ ኮርፖሬት በአዲስ አበባ ከተማ ባደረገው ቅኝት ረጃጅም የተሽከርካሪ…

ዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የምሥራቅ አፍሪካን ማኅበረሰብ ተቀላቀለች

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 20 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የምሥራቅ አፍሪካን ማኅበረሰብ ለመቀላቀል ያቀረበችው ጥያቄ ተቀባይነት ማግኘቱ ተገለጸ፡፡ ዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የቀጠናው ሀገራት ዜጎች ያለገደብ በመንቀሳቀስ በሚያከናውኗቸው ነፃ የግብይት እና የንግድ ትሥሥር…

ፕሬዚዳንት ፑቲን እና ዜለንስኪ የፊት ለፊት ውይይት እንዲያደርጉ ስምምነት ላይ መደረሱን ሞስኮ ገለፀች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ እና ዩክሬን በኢስታንቡል ባካሄዱት የሰላም ድርድር መሰረት ፕሬዚዳንት ፑቲን እና ዘለንስኪ የፊት ለፊት ውይይት ለማድረግ ሁኔታዎች መመቻቸታቸውን ሞስኮ አስታወቀች፡፡ የሩሲያ እና ዩክሬን የሰላም ድርድር…

የመገናኛ ብዙኃን ባለሙያዎች የደብረ ብርሃን ኢንዱስትሪ ፓርክን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የሚገኙ የመገናኛ ብዙኃን ባለሙያዎች የደብረ ብርሃን ኢንዱስትሪ ፓርክ የስራ እንቅስቃሴን ጎብኝተዋል፡፡ የኢንዱስትሪ ልማት ኮርፖሬሽን በኢትዮጵያ ለሚገኙ የግልና የመንግስት የመገናኛ ብዙኃን ባለሙያዎች የደብረ ብርሀን…

ኢትዮጵያ እና ጂቡቲ ቀጠናዊ ትብብራቸውን ማጠናከር በሚችሉበት አግባብ ላይ ምክክር ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 20 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ጂቡቲ ቀጠናዊ ትብብራቸውን ማጠናከር በሚችሉበት አግባብ ላይ ምክክር ተካሄደ። ምክክሩ በጂቡቲ ወደቦችና ነጻ ቀጠና ባለስልጣን ሊቀ መንበር አቡበክር ኦማር ሃዲ እና በኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ ዋና ስራ አስፈጻሚ ምህረቱ ማሞ…

የጂቡቲው ፕሬዚዳንት በኢትዮጵያ የነበራቸውን የስራ ጉብኝት አጠናቀው ወደ አገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጅቡቲ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ኢስማኤል ኦማር ጌሌ በኢትዮጵያ የያደረጉትን ይፋዊ የስራ ጉብኝት አጠናቀው ወደ አገራቸው ተመለሱ። የጅቡቲው ፕሬዚዳንት በኢትዮጵያ የሁለት ቀናት ይፋዊ የስራ ጉብኝት ለማድረግ አዲስ አበባ የገቡት…

በህገ ወጥ የሰዎች ዝውውር ወንጀል የተከሰሱ ግለሰቦች በፅኑ እስራት ተቀጡ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በህገ ወጥ የሰዎች ዝውውር ወንጀል የተከሰሱ 2 ግለሰቦች በ16 ዓመት ከ6 ወር ፅኑ እስራትና በ50 ሺህ ብር እንዲቀጡ መወሰኑን የምዕራብ ሐረርጌ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት አስታወቀ። የፍርድ ቤቱ ዳኛ ኤልሳቤት ታደሰ÷ ኦብሳ አደም…

16ኛ ሳምንት ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕርሚየር ሊግ ነገ በአዳማ ይጀምራል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 16ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ቤትኪንግ ፕርሚየር ሊግ ነገ በሚካሄዱ መርሃግብሮች ይጀምራል፡፡ በአዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጅ ዩኒቨርሲቲ በሚደረገው ጨዋታ÷ 9 ሰዓት ላይ ቅዱስ ጊዮርጊስ ከሰበታ ከተማ እንዲሁም 12 ሰዓት ላይ ደግሞ…

ሚኒስቴሩ በሻማ፣ ዘይት ፣ ሳሙና እና ካልሲ ማምረት ሥራ ያሰለጠናቸውን 110 ወጣቶች አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሥራ እና ክህሎት ሚኒስቴር የጀርመን ትብብር ልማት (ጂ.አይ. ዜድ) ከተሰኘው ግብረ ሰናይ ድርጅት ጋር በመተባበር በሻማ ፣ ዘይት ፣ ሳሙና እና ካልሲ ማምረት ሥራ ያሰለጠናቸውን 110 ወጣቶች አስመረቀ፡፡ በምረቃ ሥነስርዓቱ ላይ የተገኙት የሥራ…

መንግሥት ቀዳሚ ትኩረት በሰጠባቸው የግብርና ልማት ዘርፎች ላይ የልማት አጋሮች ትብብር አስፈላጊ መሆኑን ተገለፀ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 20 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግሥት ቀዳሚ ትኩረት በሰጠባቸው የግብርና ልማት ዘርፎች ላይ የልማት አጋሮች ትብብር አስፈላጊ መሆኑን የኢፌዴሪ ፕላን እና ልማት ሚኒስትር ዶክተር ፍጹም አሰፋ ገለፁ። ሚኒስትሯ ከዓለም አቀፍ የግብርና ልማት ፈንድ የኢትዮጵያ ዳይሬክተር ማዊራ…