Fana: At a Speed of Life!

ለተፋሰሱ ሀገራ የሚጠቅመው በትብብርና በመተጋገዝ መስራት ብቻ መሆኑ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአባይ ጉዳይ ለተፋሰሱ አገሮች የሚጠቅመው በትብብርና በመተጋገዝ መስራት ብቻ ነው ሲሉ የፖለቲካ ተንታኙ መሀመድ አል አሩስ ገለጹ። መሀመድ አል አሩስ እንደገለጹት÷ የአባይ ጉዳይ በትብብርና በመተጋጋዝ የሚሰራ መሆኑን ጠቁመው÷…

ክልሉ ለተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች አባላት ሹመት ሰጠ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግስት ለተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች ስድስት አባላት ሹመት መስጠቱን አስታወቀ፡፡ በክልሉ ለሚንቀሳቀሱ ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች አባላት ዛሬ የተሰጠው ሹመት÷ ስድስተኛ ጠቅላላ ምርጫ በክልሉ ሙሉ…

የኢጋድ የሚኒስትሮች ጉባዔ በጂቡቲ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት (ኢጋድ) በላባደሮች፣ ስራ፣ ስራ ፍለጋ የሚሰደዱ ሰዎች ዙሪያ ዋነኛ የመወያያ አጀንዳቸው አድርገዋል፡፡ በጉባዔው የኢጋድ ሚኒስትሮች ፣ አምባሳደሮች፣ አባለ ሀገራት እና የተለያዩ አለም አቀፍ ተቋማት ተወካዮች…

በመዲናዋ 366 ሺህ 737 ዜጎች ሁለተኛውን ዙር የኮቪድ-19 ክትባት መውሰዳቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ 366 ሺህ 737 ሰዎች ሁለተኛውን ዙር የኮቪድ-19 ክትባት መውሰዳቸውን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ አስታወቀ፡፡ በከተማዋ የኮቪድ-19 ክትባትን ተደራሽ ለማድረግ በተሰራው ስራ በሁለተኛው ዙር…

በታማኝነት መትጋት ትውልድንና ሀገርን ለማቅናት መነሣትን ያሳያል- ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በታማኝነት መትጋት ለትውልድ ማሰብን፣ ሀገርን ለማቅናት መነሣትን ያሳያል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ ገለጹ፡፡ ባለፈው ዓመት ታማኝ ግብር ከፋዮች ሥራቸውን ሲሠሩ ሌብነትንም እንዲዋጉ ጥሪ ማቅረባቸውን አስታውሰው÷…

ወጣቶች አሸባሪውን ቡድን በመደምሰስ የጀግኖች አባቶችን አኩሪ ታሪክ ሊደግሙ እንደሚገባ ማህበሩ ጥሪ አቀረበ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)ወጣቶች አሸባሪውና ወራሪው የትህነግ ቡድንን በመደምሰስ የጀግኖች አባቶችን አኩሪ ታሪክ ሊደግሙ እንደሚገባ የአማራ ክልል የጥንታዊት ኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ማኅበር ጥሪ አቅርበዋል። የአማራ ክልል የጥንታዊት ኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ማኅበር…

ዋልያወቹ ከጋና የሚያደርጉት የአለም ዋንጫ ማጣሪያ ጨዋታ በኦርላዶ ስታዲየም ሊካሄድ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ወንዶች ብሔራዊ ቡድን (ዋልያዎቹ) እና የጋና የአለም ዋንጫ ማጣሪያ ጨዋታ በደቡብ አፍሪካ ኦርላዶ ስታዲየም እንዲካሄድ ኢትዮጵያ መምረጧን የእግር ኳስ ፌዴሬሽኑ ገለፀ:: የባሕር ዳር ስታዲየም በካፍ ከታገደ በኋላ…

የሱዳን የተቃውሞ ሰልፎች በወታደራዊ ክንፉ እና በሲቪል አስተዳደር መካከል ውጥረት ፈጥረዋል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሱዳን እየተካሄዱ ያሉት ለሁለት የተከፈሉ የጎዳና ላይ ሰልፎች በሽግግር መንግስቱ ወታደራዊ ክንፍ እና በሲቪል አስተዳደሩ መካከል ያለውን ውጥረት ከፍ እንዲል ማድረጋቸው ተነገረ። በሀገሪቱ ቀደም ሲል የሽግግር መንግስቱን በተለይም…

ለኢትዮጵያ የልብ ህሙማን ህጻናት መርጃ 6 ሚሊየን ብር ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ የልብ ህሙማን ህጻናት መርጃ አምባሳደር አርቲስት መሰረት መብራቴ በአሜሪካ የተለያዩ ከተሞች በመዘዋወር ከኢትዮጵያውያን ላሰባሰበችው 6 ሚሊየን ብር ድጋፍ እውቅና የመስጠትና የምስጋና መርሃ ግብር ተካሂዷል፡፡ የበጎ ፍቃድ አምባሳደሯ…

የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን የዓለም አቀፍ አድቮኬሲ አገልግሎት የወርቅ ተሸላሚ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ኢንቨስትመንትን በማጠናከርና በማስፋፋት ላከናወነው የላቀ አገልግሎት የዓለም አቀፉ የአድቮኬሲ አገልግሎት የወርቅ ተሸላሚ መሆኑ ተገለጸ። የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን የዓለም አቀፉ የኢንቨስትመንት ፕሮሞሽን…