Fana: At a Speed of Life!

ዩኒቨርሲቲው የነዳጅ ምህንድስና የትምህርት ፕሮግራም መስጠት ሊጀምር ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ በ2014 ትምህርት ዘመን የነዳጅ ምህንድስና (ፔትሮሊየም ኢንጅነሪንግ ) የትምህር ፕሮግራም መስጠትሊጀምር መሆኑን አስታውቋል፡፡   የዩኒቨርስቲው ፕሬዚዳንት ዶክተር በሽር አብዱላሂ ÷ በሶማሌ ክልል ካሉት…

በመዲናዋ የ12ኛ ክፍል ፈተና በስኬት እንዲጠናቀቅ የቅድመ ዝግጅት ስራዎች እየተከናወኑ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና በስኬት እንዲጠናቀቅ የቅድመ ዝግጅት ስራዎች በመከናወን ላይ እንደሚገኙ ተገለፀ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተናን ለማስፈጸም በከተማ አስተዳደሩ…

ህብረተሰቡ የህወሃትን ጁንታ ቡድን ሰርጎ ገቦች በማጋለጥና አካባቢውን በንቃት በመጠበቅ ጠንካራ ደጀንነቱን አጠናክሮ እንዲቀጥል ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ህብረተሰቡ የህወሓትን ጁንታ ቡድን ሰርጎ ገቦችን በማጋለጥና አካባቢውን በንቃት በመጠበቅ ጠንካራ ደጀንነቱን አጠናክሮ እንዲቀጥል መንግስት መልዕክት ማስተላለፉን የኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ። የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ባወጣው መግለጫ፥…

በክልሉ በበጋ መስኖ15 ሺህ ሄክታር መሬት በመስኖ ስንዴ ለመሸፈን ታቅዷል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል የግብርና ዘርፉን ማሻሻል ለክልሉም ሆነ ለሀገር እድገትና ብልፅግና ያለው አስተዋፅኦ ከፍተኛ በመሆኑ ትኩረት ያሻል ሲሉ በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የግብርናና ገጠር ልማት ክላስተር አስተባባሪና የክልሉ ግብርና ቢሮ…

ዶ/ር ይልቃል ከፋለ በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ዶ/ር ይልቃል ከፋለ በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ጊታ ፓሲ ጋር በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ትኩረቱን ያደረገ ውይይት አድርገዋል። በውይይቱ ርዕሰ መሥተዳድር ዶ/ር ይልቃል ከፋለ አሸባሪው የትህነግ ወራሪ ኀይል…

የሕዝቡ አንድነት ኢትዮጵያ ላይ ጫና መፍጠር ለሚፈልጉ አካላት ስጋት ፈጥሯል – ኡስታዝ ጀማል በሽር

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገር ውስጥም ሆነ በውጭ ያለው ሕዝብ ለሀገሩ ጥቅም በአንድ ድምፅ ከመንግሥት ጎን መቆሙ ኢትዮጵያ ላይ ጫና መፍጠር በሚፈልጉ አካላት ላይ ስጋት መፍጠሩን ኡስታዝ ጀማል በሽር አስታወቁ፡፡ ታላቁ የህዳሴ ግድብ ግንባታንም ሆነ የሰሜኑን ጦርነት…

የፖሊዮ ክትባት በተለያዩ የሃገሪቱ አካባቢዎች መሰጠት ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የፖሊዮ ክትባት በድሬዳዋ አስተዳደር ፣በሐረሪና በደቡብ ክልል እንዲሁም በሰሜን ሸዋ ዞንና በሌሎች አካባቢዎች መሰጠት ተጀምሯል፡፡ በድሬዳዋ አስተዳደር ለቀጣዮቹ አራት ቀናት ቤት ለቤት የሚሰጠውን የክትባት ዘመቻ የአስተዳደሩ ጤና ቢሮ ኃላፊ ወይዘሮ…

የሀረሪ ክልል አዲስ መንግስት ዛሬ ይመሰርታል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀረሪ ክልል ምክር ቤት ዛሬ አዲስ መንግስት ይመሰርታል። ምክር ቤቱ በሚያደርገው ጉባዔ አፈ ጉባኤና ምክትል አፈ ጉባኤ እንደሚሠይም ይጠበቃል። በተጨማሪም የሚቀርቡለትን የክልሉን ርዕሰ መስተዳድርና ምክትል ርዕስ መስተዳድር ጨምሮ…

አሸባሪው ህወሓት ተስፋ በመቁረጡ ምክንያት ያገኘውን ሁሉ በኢሰብዓዊነት እየጨፈጨፈ ነው -አቶ አወል አርባ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “አሸባሪው ህወሓት ተስፋ በመቁረጡ ምክንያት ያገኘውን ሁሉ በኢሰብዓዊነት እየጨፈጨፈ ነው” ሲሉ የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አወል አርባ ተናገሩ። ርዕሰ መስተዳድሩ አሸባሪው ህወሓት በአፋርና…

ቱሪዝሙን በቴክኖሎጂ የታገዘ በማድረግ ዘርፉን ማነቃቃት እንደሚገባ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የቱሪዝም አገልግሎትን በዘመናዊ ቴክኖሎጂ የታገዘ በማድረግ ዘርፉን ማነቃቃት እንደሚገባ ተጠቆመ። የአዲስ አበባ ባህል፣ ኪነ-ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ የቱሪዝም ቀንን ምክንያት በማድረግ ባዘጋጀው ሲፖዚየም ላይ÷ በአዲስ…