Fana: At a Speed of Life!

ሊባኖስ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን የቆየ ግንኙነት ከፍ አድርጋ እንደምትመለከት ገለጸች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሊባኖስ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን የቆየ ግንኙነት ከፍ አድርጋ እንደምትመለከት የሊባኖስ ጠቅላይ ሚኒስትር ናጂብ አዝሚ ሚካቲ ገለጹ፡፡ የኢትዮጵያ ቆንስል ጄኔራል አቶ ተመስገን ዑመር ከሊባኖስ ጠቅላይ ሚኒስትር ናጂብ አዝሚ ሚካቲ ጋር በኢትዮጵያ…

በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ በተደረገ ድንገተኛ ፍተሻ ከ2 ሺህ 600 በላይ ካርቶን ዘይት ተከማችቶ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ በማህበረሰቡ ጥቆማ በ8 ነጋዴዎች ላይ በተደረገ ድንገተኛ ፍተሻና ቁጥጥር ሥራ ከ2 ሺህ 600 በላይ ካርቶን የምግብ ዘይት በህንፃ ምድር ቤት ውስጥ ተከማችቶ መገኘቱን የአዲስ አበባ ፖሊስ ገለፀ። …

ባለፉት ዓመታት በአገራችን የሴቶች ለኃላፊነት መብቃትን በተመለከተ የማይናቅ ዕድገት ተመዝግቧል-ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ዓመታት በአገራችን የሴቶች እኩልነት፣ የመብታቸው መከበር፣ የንቃተ ሕሊና ማሳደግ፣ ለኃላፊነት መብቃትን በተመለከተ የማይናቅ ዕድገት ተመዝግቧል ሲሉ የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ ተናገሩ፡፡ ፕሬዚዳንት…

መንግስት የገበያ ስርዓቱን ለውጭ ኩባንያዎች ክፍት እንደሚያደርግ የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታው ዶክተር ኢዮብ ተካልኝ ተናገሩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት ገበያ ስርዓቱን እንደ ቴሌኮም ዘርፍ ለውጭ ኩባንያዎች ክፍት እንደሚያደርግ የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታው ዶክተር ኢዮብ ተካልኝ ተናገሩ፡፡ በየዕለቱ ከቁጥጥር እየወጣ ያለው የዋጋ ንረት የኢኮኖሚ ዕድገቱን ጥያቄ ውስጥ እንዲወድቅ አድርጓል…

የኦሮሚያ ህብረት ስራ ባንክ ከ11 ቢሊየን ብር በላይ ከወለድ ነፃ የብድር አገልግሎት ሰጠ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ህብረት ስራ ባንክ ከ11 ቢሊየን ብር በላይ ከወለድ ነፃ ብድር ለተጠቃሚዎች ማሰራጨቱን አስታወቀ፡፡ የባንኩ ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎት ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ ጎዳና ቃበታ÷ ካለፉት ሰባት ዓመታት ወዲህ አገልግሎቱን የሚሰጡ…

ከተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት የተውጣጡ የመከላከያ ሠራዊት አባላት በኢትዮጵያ ስልጠና እየወሰዱ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ዓለም አቀፍ ሠላም ማስከበር ማሠልጠኛ ተቋም ከተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት ለተውጣጡ የመከላከያ ሠራዊት አባላት ግጭቶችን አስቀድሞ መከላከል በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ ሥልጠና መስጠት ጀምሯል፡፡ በሥልጠናው ኢትዮጵያን ጨምሮ ከቡሩንዲ፣ ኡጋንዳ…

ስዊድን ለአፍሪካ የስነተዋልዶ ጤና አጠባበቅ ስትራቴጂ የሚውል ከ50 ሚሊየን ዶላር በላይ ድጋፍ አጸደቀች

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 29 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የስዊድን መንግስት ለአፍሪካ የስነተዋልዶ ጤና አጠባበቅ ስትራቴጂ የሚውል ከ50 ሚሊየን ዶላር በላይ ድጋፍ አጸደቀ። የስዊድን መንግሥት በአፍሪካ ሀገራት ከፈረንጆቹ 2022 እስከ 2026 የሚያከናውነውን የስነተዋልዶ ጤና አጠባበቅና የጾታ ትንኮሳ…

ጃፓን የኢትዮጵያ አገራዊ ምክክር ግቡን እንዲመታ አስፈላጊውን ድጋፍ ታደርጋለች- የጃፓን አምባሳደር ኢቶ ታካኮ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አገራዊ ምክክር የታለመለትን ግብ እንዲመታ ጃፓን አስፈላጊውን ድጋፍ ለማድረግ ዝግጁ መሆኗን በኢትዮጵያ የጃፓን አምባሳደር ኢቶ ታካኮ ገለጹ። የኢትዮጵያ መንግሥት በአገሪቱ ብሔራዊ መግባባት ለመፍጠር የሚያደርጋቸውን ጥረቶች ጃፓን…

በሲዳማ ክልል በየዓመቱ የሚዘጋጀው የአምራች ኢንዱስትሪዎች ዐውደ ርዕይና ባዛር ዛሬ ተከፈተ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ንግድና ኢንዱስትሪ ቢሮ በየአመቱ የሚያዘጋጀው የአምራች ኢንዱስትሪዎች አውደ ርዕይ እና ባዛር በዛሬው ዕለት "እኔ የሀገሬን ምርት እጠቀማለሁ" በሚል መሪ ቃል በሐዋሳ በይፋ ተከፍቷል። የክልሉ…

ኢትዮጵያ እና ኮይካ የ20 ሚሊየን ዶላር የድጋፍ ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ እና በኮሪያ ዓለም አቀፍ ትብብር ኤጀንሲ መካከል የ20 ሚሊየን ዶላር የዕርዳታ ስምምነት የመግባቢያ ሰነድ ተፈረመ። የእርዳታ መግባቢያ ሰነዱ የተፈረመው የኮሪያ ዓለም አቀፍ ትብብር ኤጀንሲ የ2022 የድጋፍ መርሃ ግብር ማስፈጸሚያ…