የተከፈተብንን ጥቃት ለመመከት መፍትሄው የተደራጀ ንቅናቄ ነው – የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)ወቅታዊ ሁኔታን በተመለከተ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት መግለጫ ሰጥቷል።
መግለጫውም እንደሚከተለው ቀርቧል፡-
ካለፈው ሳምንት ጀምሮ አሸባሪው የጁንታ ቡድን አለኝ የሚለውን ሃይል በማሰባሰብ በአፋርና በአማራ ክልሎች ባሉት ግንባሮች መጠነ ሰፊ…