Fana: At a Speed of Life!

ሦስተኛው የሩሲያ-ዩክሬን የሰላም ውይይት ተጨባጭ ውጤት ማምጣት አልቻለም ተባለ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሶስተኛው የሩሲያ-ዩክሬን የሰላም ድርድር ተጨባጭ ውጤት ሳያመጣ መጠናቀቁ ተገለጸ፡፡ የሩሲያ ልዑካን ቡድን መሪ ቭላድሚር ሜዲንስኪ ከውይይቱ በኋላ እንደተናገሩት÷ በፖለቲካዊ እና ወታደራዊ ጉዳዮች ላይ ትኩረቱን ያደረገው ውይይት ምንም የረባ ለውጥ…

ኢራን ማንኛውም ማዕቀብ ሩሲያን ጨምሮ ከማንኛውም ሃገር ጋር በሚኖራት ትብብር ላይ ተፅዕኖ እንደማይፈጥርባት ገለጸች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ማንኛውም ማዕቀብ ቴህራን ሩሲያን ጨምሮ ከሌሎች ሃገራት ጋር በሚኖራት ትብብር ላይ ተፅዕኖ እንደማይፈጥር የኢራኑ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሆሴን አሚር አብዱላሂን ተናገሩ። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ከሩሲያው አቻቸው ሰርጌ ላቭሮቭ ጋር…

በጦር ግንባር ጀብድ የፈፀማችሁ ሴቶች ላመጣችሁት ድል እጅግ እናመሰግናለን- ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሴት የመከላከያ ሰራዊት አባላት በናንተ ድርብ መስዋዕትነት ሀገር ትቀጥላለች፤ ለናንተ ክብር መስጠት ያስፈልጋል ሲሉ የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ ተናገሩ። ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን (ማርች ኤይት) በተለያዩ…

በተለያዩ አካባቢዎች በሕገ ወጥ መንገድ ሲዘዋወር የነበረ 59 በርሜል ነዳጅ ተያዘ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በተለያዩ አካባቢዎች በሕገ ወጥ መንገድ ሲዘዋወር የነበረ 59 በርሜል ነዳጅ መያዙ ተገለፀ፡፡ በሕገ ወጥ መንገድ ሲዘዋወር የነበረ 26 በርሜል ነዳጅ መያዙን የጋምቤላ ክልል አስታወቀ፡፡ የክልሉ የንግዱ ዘርፍ ምክትል ቢሮ ኃላፊ አቶ ኦኬሎ…

ሴቶችን በሁሉም ዘርፍ ለማብቃት ባለድርሻ አካላት በቅንጅት ሊሰሩ ይገባል- ዶ/ር ኤርጎጌ ተስፋዬ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሴቶችን በሁሉም ዘርፍ የማብቃቱን ተግባር ለማጠናከር የሚመለከታቸው አካላት በቅንጅት ሊሰሩ እንደሚገባ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይሚኒስትር ዶክተር ኤርጎጌ ተስፋዬ ተናገሩ፡፡   ሚኒስቴሩ በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ111ኛ ጊዜ፥ በአገራችን…

ለተባበሩት አረብ ኢምሬትስ የኢትዮጵያ ሕዝብና መንግስት ሁልጊዜም ከፍ ያለ ምስጋና አለው- አፈ ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 28 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አንዳንድ የውስጥና የውጭ ኃይላት የኢትዮጵያን ሉዓላዊነት አደጋ ላይ ለመጣል ባሰፈሰፉበት ወቅት ከኢትዮጵያ ጎን ከቆሙት ጥቂት ሀገራት መካከል አንዷ የተባበሩት አረብ ኢምሬትስ በመሆኗ የኢትዮጵያ ሕዝብና መንግስት ሁልጊዜም ከፍ ያለ ምስጋና አለው ሲሉ…

አገሪቱን ችግሮች ለመፍታት የውይይት እሴት ሊዳብር እንደሚገባ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤው አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አገሪቱ የሚያጋጥሟትን ችግሮች በዘላቂነት ለመፍታት የውይይት እሴት ሊዳብር እንደሚገባ የአዲስ አበባ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ገለጸ።   “የውይይት እሴት ባህልን ለማዳበር የሃይማኖት ተቋማት አስተዋጽኦ” በሚል መሪ ሃሳብ ከሃይማኖት…

የብልጽግና ፓርቲ አንደኛ ጉባኤ ተሳታፊዎች የቅድመ ጉባዔ ውይይት ማካሄድ ጀመሩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ አንደኛ ጉባኤ ተሳታፊዎች የቅድመ ጉባዔ ውይይት በአዳማ ከተማ ማካሄድ ጀምሯል፡፡ በጉባዔ ዝግጅት ሂደት በተካሄዱ ሀገር አቀፍ የፓርቲ ኮንፍረንሶች መላው የብልፅግና ፓርቲ አባላት በጉባዔው በቀጥታ በመሳተፍ…

ከቱሉ ዲምቱ እስከ ቃሊቲ አደባባይ ሲሰራ የነበረው የውሃ መስመር የማዛወር ስራ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመንገድ ሥራ ምክንያት ከአቃቂ ክፍል 1 ወደ ከተማ ውሃ ይዞ የሚመጣውና 18 ነጥብ 94 ኪሎ ሜትር ርዝመት ያለው ከፍተኛ የውኃ መስመር ማዛወር ሥራ ተጠናቆ ለመንገድ ስራው ክፍት ተደርጓል፡፡ የመስመር ማዛወር ሥራው በ48…

40 ሚሊየን ሊትር ዘይት በአጭር ጊዜ ውስጥ ወደ ሀገር ቤት ሊገባ ነው

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 28 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰሞኑን በዘይት ምርቶች ላይ የተስተዋለው የዋጋ ጭማሪ የዓለም አቀፍ ገበያው ላይ በመጣው ለውጥ ምክንያት መሆኑን የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ። በዚህ ለውጥ ምክንያት የተፈጠረውን የምርት እጥረት መነሻ በማድረግ በንግዱ ማህበረሰብ…