Fana: At a Speed of Life!

ጠላት በመረጠው የውጊያ ስልት ከፍተኛ ኪሳራ እየደረሰበት ይገኛል – መከላከያ ሚኒስቴር

አአዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሸባሪው ህወሃት በመረጠው የውጊያ ስልት ከፍተኛ ኪሳራ እየደረሰበት እንደሚገኝ - የመከላከያ ህዝብ ግንኙነት ዳይሬክቶሬት አስታወቀ የመግለጫው ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፦ ከመከላከያ ሕዝብ ግንኙነት የተሰጠ…

የሀረሪ ብሔራዊ ጉባኤ አቶ ሙህየዲን አህመድን አፈ ጉባኤ አድርጎ ሾመ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዛሬ የተካሄደው የሀረሪ ብሔራዊ ጉባኤ የስራ ዘመናቸውን ላጠናቀቁ የጉባኤው አባላት ሽኝት በማድረግ አዲስ አባላትን ሾሟል። አዲስ የጉባኤው አባላትም ህዝብን በታማኝነት ለማገልገል ቃለ መሐላ ፈፅመዋል። አዲስ የጉባኤው አባላትም አቶ ሙህየዲን…

ቻይና ድሮኖችን ለግብርና ሥራ በስፋት እያዋለች ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) በቻይና ድሮኖች የግብርናውን ሥራ እያቀላጠፉ ነው፤ እውቅናቸውም እየጨመረ መጥቷል ተባለ፡፡ ለማነጻጸር ÷ አንድ ሰው በቀን 4 ሄክታር ማሳ የአረም ማጥፊያ መድሃኒት ወይም ማዳበሪያ የመርጨት አቅም ሲኖረው፣ አንድ ድሮን ግን በቀን 1 ሺህ 215…

የንግድ ውድድር ፣ የሸማቾች ጥበቃ ባለስልጣን እና የምርት ገበያ ከንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር ጋር ተዋሃዱ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስትር አቶ ገብረመስቀል ጫላ የተቋማቱ ከንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር ጋር መዋሃድ ለስራ መቀላጠፍ የሚያበረክተው ሚና የላቀ ነው ብለዋል፡፡ የፌደራል መንግሥት አስፈፃሚ አካላትን ሥልጣንና ተግባር ለመወሰን መስከረም…

በፊፋ ወርሃዊ የሃገራት ደረጃ ኢትዮጵያ ሶስት ደረጃዎችን ወርዳለች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በፊፋ ወርሀዊ የዓለም ሀገራት የእግር ኳስ ደረጃ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ሶስት ደረጃዎችን ወደ ታች ወርዷል፡፡ በወሩ ዋልያዎቹ ባለፈው መስከረም ወር ከነበረበት ደረጃ ዝቅ በማለት በ137ኛ ደረጃ ተቀምጧል። በተያያዘም በሴቶች ወርሀዊ…

ሁሉም ወደ ወሎ ይትመም፤ ይዝመት ሲሉ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሽብርተኛው የትህነግ ኃይል የከፈተውን ጥቃት ለመመከት ሁሉም ወገን ራሱን በማደራጀትና በአንድነት በመነሳት ወደ ወሎ መትመምና መዝመት አለበት ሲሉ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፋለ ጥሪ አቀረቡ። ርዕሰ…

ለግዳጅ ተሰማርተው ጥሩ አፈፃፀም ላሳዩ የሶማሌ ክልል ልዩ ሀይል አባላት የማዕረግ እድገት ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳደር አቶ ሙስጠፌ መሃመድ በተለያዩ ቦታዎች ለግዳጅ ተሰማርተው ጥሩ አፈፃፀም ላሳዩ የክልሉ ልዩ ሀይል አባላት የማዕረግ እድገትና ሽልማት ሰጡ። በአቶ ሙስጠፌ መሃመድ የተመራ ከፍተኛ የክልሉ ልዑኩ ወደ ተለያዩ ግዳጆች…

በኢንዱስትሪ ፓርኮች የተሰማሩ ባለሃብቶች በዓለም ገበያ የመወዳደር አቅም ያላቸው መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ባሉ የኢንዱስትሪ ፓርኮች የተሰማሩ ባለሃብቶች በዓለም ገበያ ላይ የመወዳደር አቅም ያላቸው መሆናቸውን የኢንዱስትሪ ፓርኮች ኮርፖሬሽን አስታወቀ። ለኢንዱስትሪ ምርቶች ለአፍሪካ አገራት ከተሰጠው ከቀረጥና ኮታ ነፃ የሆነ…

በመዲናዋ ከ5 ዓመት በታች ለሆኑ ህጻናት የፖሊዮ ክትባት ሊሰጥ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ እድሜያቸው ከ5 ዓመት በታች ለሆኑ ህጻናት ከነገ ጀምሮ የፖሊዮ ክትባት ሊሰጥ መሆኑን የከተማዋ ጤና ቢሮ አስታወቀ፡፡ በቢሮው የእናቶችና ህፃናት ጤና አገልግሎት ዳይሬክተር ቤተልሔም ታየ የክትባት አሰጣጡን…

ኢትዮጵያ ያጋጠማትን ፈተና በመደጋገፍና በአንድነት ማለፍ ይገባል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “በአሁኑ ወቅት ኢትዮጵያ ያጋጠማትን ፈተና በመደጋገፍና በአንድነት ማለፍ ይገባናል” ሲሉ የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ ገለጹ። የጤና ሚኒስቴር በአፋር ክልል ፈንቲ ረሱ ዞን በአሸባሪው ህወሓት ጉዳት ለደረሰባቸው ጤና ተቋማት ስራ ማስጀመሪያ…