ጠቅላይ ፍርድ ቤት በእነ ሻምበል መማር ጌትነት የክስ መዝገብ ጥፋተኛ በተባሉ ተከሳሾች ላይ የቅጣት ውሳኔ አስተላለፈ
አዲስ አበባ፣የካቲት 29፣2014(ኤፍ ቢሲ) ከሰኔ 15 ክስተት ጋር ተያይዞ ከሕዳር 23 ቀን 2012 ዓ.ም ጀምሮ ጉዳያቸው በፍርድ ሂደት ሲታይ በቆዩና ጥፋተኛ በተባሉ 31 ተከሳሾች ላይ የቅጣት ውሳኔ ተላልፏል፡፡
የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ዛሬ በዋለው ችሎት ጥፋተኛ…