Fana: At a Speed of Life!

ጠቅላይ ፍርድ ቤት በእነ ሻምበል መማር ጌትነት የክስ መዝገብ ጥፋተኛ በተባሉ ተከሳሾች ላይ የቅጣት ውሳኔ አስተላለፈ

አዲስ አበባ፣የካቲት 29፣2014(ኤፍ ቢሲ) ከሰኔ 15 ክስተት ጋር ተያይዞ ከሕዳር 23 ቀን 2012 ዓ.ም ጀምሮ ጉዳያቸው በፍርድ ሂደት ሲታይ በቆዩና ጥፋተኛ በተባሉ 31 ተከሳሾች ላይ የቅጣት ውሳኔ ተላልፏል፡፡ የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ዛሬ በዋለው ችሎት ጥፋተኛ…

የምሥራቅ አፍሪካ ሕዝቦች የባሕል ፌስቲቫል እና አውደ ርዕይ በአዲስ አበባ ለማካሄድ ውይይት ተደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የምሥራቅ አፍሪካ ሕዝቦች የባሕል ፌስቲቫል እና አውደ ርዕይ በአዲስ አበባ ለማካሄድ ውይይት ተደረገ፡፡ በቀጣዩ መጋቢት ወር የሚካሄደው የባሕል ፌስቲቫል እና አውደ ርዕይ መርሃ ግብር ኤርትራ፣ ጂቡቲ፣ ሶማሊያ፣ ኡጋንዳ፣ ርዋንዳ፣ ኬንያ፣ ደቡብ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድና አንቶኒዮ ጉቴሬዝ በስልክ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና ከተመድ ዋና ፀሃፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ በስልክ ተወያዩ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በጦርነት ወደ ተጎዱ አካባቢዎች ሰብዓዊ አቅርቦት ማድረስ በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ከአንቶኒዮ ጉቴሬዝ ጋር በስልክ…

የሴቶች ቀንን አስመልክቶ በቅዱስ ጳውሎስ ሚሊኒየም ሜዲካል ኮሌጅ በሴት ዶክተሮችና የህክምና ባለሙያዎች ብቻ የተለያዩ የቀዶ ህክምና አገልግሎት እየተሰጠ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አለም አቀፍ የሴቶች ቀንን አስመልክቶ በቅዱስ ጳውሎስ ሚሊኒየም ሜዲካል ኮሌጅ በሴት ዶክተሮችና የህክምና ባለሙያዎች ብቻ የተመራ የተለያዩ የቀዶ ህክምና አገልግሎት እየተሰጠ ነው፡፡ በዓለም ለ111ኛ ጊዜ በኢትዮጵያ ደግሞ ለ46ኛ ጊዜ የሚከበረው…

የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ ሥርዓተ ቀብር የፊታችን እሁድ ይፈፀማል

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 29 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን አራተኛው ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ ሥርዓተ ቀብር የፊታችን እሁድ ይፈፀማል ። የሥርዓተ ቀብር አስፈጻሚ ዐቢይ ኮሚቴ ዛሬ በጠቅላይ ቤተክህነት በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ÷ከዚህ ዓለም…

ሦስተኛው የሩሲያ-ዩክሬን የሰላም ውይይት ተጨባጭ ውጤት ማምጣት አልቻለም ተባለ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሶስተኛው የሩሲያ-ዩክሬን የሰላም ድርድር ተጨባጭ ውጤት ሳያመጣ መጠናቀቁ ተገለጸ፡፡ የሩሲያ ልዑካን ቡድን መሪ ቭላድሚር ሜዲንስኪ ከውይይቱ በኋላ እንደተናገሩት÷ በፖለቲካዊ እና ወታደራዊ ጉዳዮች ላይ ትኩረቱን ያደረገው ውይይት ምንም የረባ ለውጥ…

ኢራን ማንኛውም ማዕቀብ ሩሲያን ጨምሮ ከማንኛውም ሃገር ጋር በሚኖራት ትብብር ላይ ተፅዕኖ እንደማይፈጥርባት ገለጸች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ማንኛውም ማዕቀብ ቴህራን ሩሲያን ጨምሮ ከሌሎች ሃገራት ጋር በሚኖራት ትብብር ላይ ተፅዕኖ እንደማይፈጥር የኢራኑ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሆሴን አሚር አብዱላሂን ተናገሩ። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ከሩሲያው አቻቸው ሰርጌ ላቭሮቭ ጋር…

በጦር ግንባር ጀብድ የፈፀማችሁ ሴቶች ላመጣችሁት ድል እጅግ እናመሰግናለን- ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሴት የመከላከያ ሰራዊት አባላት በናንተ ድርብ መስዋዕትነት ሀገር ትቀጥላለች፤ ለናንተ ክብር መስጠት ያስፈልጋል ሲሉ የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ ተናገሩ። ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን (ማርች ኤይት) በተለያዩ…

በተለያዩ አካባቢዎች በሕገ ወጥ መንገድ ሲዘዋወር የነበረ 59 በርሜል ነዳጅ ተያዘ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በተለያዩ አካባቢዎች በሕገ ወጥ መንገድ ሲዘዋወር የነበረ 59 በርሜል ነዳጅ መያዙ ተገለፀ፡፡ በሕገ ወጥ መንገድ ሲዘዋወር የነበረ 26 በርሜል ነዳጅ መያዙን የጋምቤላ ክልል አስታወቀ፡፡ የክልሉ የንግዱ ዘርፍ ምክትል ቢሮ ኃላፊ አቶ ኦኬሎ…

ሴቶችን በሁሉም ዘርፍ ለማብቃት ባለድርሻ አካላት በቅንጅት ሊሰሩ ይገባል- ዶ/ር ኤርጎጌ ተስፋዬ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሴቶችን በሁሉም ዘርፍ የማብቃቱን ተግባር ለማጠናከር የሚመለከታቸው አካላት በቅንጅት ሊሰሩ እንደሚገባ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይሚኒስትር ዶክተር ኤርጎጌ ተስፋዬ ተናገሩ፡፡   ሚኒስቴሩ በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ111ኛ ጊዜ፥ በአገራችን…