Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያን አረንጓዴ አሻራ ለዓለም አቀፍ ማኅበረሰብ የሚያስተዋውቅ ኮንፈረንስ በመጪው ሐምሌ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያን የአረንጓዴ አሻራ ልምድ ለዓለም አቀፍ ማኅበረሰብ የሚያስተዋውቅ ኮንፈረንስ ለማካሄድ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ኤጀንሲ አስታወቀ። ኤጀንሲው በመጪው ሐምሌ በአዲስ አበባ ለሚካሄደው ኮንፈረንስ…

በክልሉ ለመጀመሪያ ጊዜ 442 ሄክታር ማሳ በበጋ መስኖ ስንዴ ለምቷል–ዶክተር ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ለመጀመሪያ ጊዜ በበጋ መስኖ 442 ሄክታር ማሳ በስንዴ ማልማት መቻሉን የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ አስታወቀ። የክልሉ ምክር ቤት አባላት በካፋ ዞን ጊምቦ…

51ኛው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ውድድር በመከላከያ ስፖርት ክለብ አሸናፊነት ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለስድስት ተከታታይ ቀናት በሀዋሳ ዓለም አቀፍ ስታዲየም ሲካሄድ የቆየው 51ኛው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ውድድር በመከላከያ ስፖርት ክለብ አጠቃላይ አሸናፊነት ተጠናቀቀ። ከመጋቢት 19 ቀን 2014 ዓ.ም ጀምሮ የተካሄደው…

በክልሉ በዘንድሮው የበጋ ልማት በዘር ከተሸፈነ የስንዴ ማሳ ከ1 ነጥብ 5 ሚሊየን ኩንታል በላይ ምርት እንደሚሰበሰብ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በዘንድሮው የበጋ ልማት 40 ሺህ ሄ/ር መሬት ላይ ከተሸፈነው የስንዴ ማሳ ከ1 ሚሊየን 500 ሺህ ኩንታል በላይ ምርት እንደሚሰበሰብ ተገለፀ፡፡ በክልሉ በ 2014 ዓ.ም በመስኖ በበጋ የለማው ስንዴ አሰባሰብና ወደ…

በመጅሊስ የመተዳደሪያ ደንብ ላይ የተደረገው ውይይት በስኬት ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመጅሊስ የመተዳደሪያ ደንብ ላይ የተደረገው ውይይት የጋራ መግባባት ላይ ተደርሶ በስኬት መጠናቀቁ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት አስታወቀ። በመጅሊሱ የመተዳደሪያ ደንብ ላይ ለአንድ ሳምንት ሲካሄድ የቆየውን ውይይት…

የጎርጎራ ገበታ ለሀገር ፕሮጀክት ግንባታ የሲቪል ስራ ከ90 በመቶ በላይ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጎርጎራ ገበታ ለሀገር ግንባታ ፕሮጀክት የሲቪል ስራ ከ90 በመቶው በላይ መጠናቀቁን የጎርጎራ ገበታ ለሀገር ፕሮጀክት አስታወቀ። የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፋለና ካቢኔያቸው ዛሬ የፕሮጀክቱን የስራ እንቅስቃሴ…

ብሪታኒያ ከሩሲያ በሚገቡ የብረት ምርቶች ላይ እገዳ ጣለች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ብሪታኒያ ከሩሲያ በሚገቡ አንዳንድ የብረት ምርቶች ላይ እገዳ መጣሏን አስታውቃለች፡፡ የለንደን የብረታ ብረት አቅራቢ ድርጅት (ኤልኤምኢ) እንዳስታወቀው ከሩሲያ የሚገቡ ብረቶች በብሪታኒያ መጋዘኖች ውስጥ እንዳይቀመጡ…

4 ልጆቿን በጫካ ውስጥ ስታሳድግ ለነበረች እናት የመኖሪያ ቤት ተበረከተላት

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 4 ልጆቿን በጫካ ውስጥ ስታሳድግ ለነበረች እናት በ478 ሺህ ብር ወጪ የተደረገበት የመኖሪያ ቤት እና የቤት ቁሳቁስ ተበረከተላት፡፡ የኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ አስተዳደር 4 ልጆቿን በጫካ ውስጥ ስታሳድግ ለነበረች…

ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ በሃምሳ አለቃ ጋሻዬ ጤናው የተጻፈውን “የተካደው ሰሜን ዕዝ ” የተሰኘ መጽሃፍ መረቁ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በሃምሳ አለቃ ጋሻዬ ጤናው የተጻፈው "የተካደው ሰሜን ዕዝ" የተሰኘ መጽሃፍን በዛሬው ዕለት መርቀዋል። በሃምሳ አለቃ ጋሻዬ ጤናው የተጻፈው "የተካደው ሰሜን ዕዝ" የተሰኘው መጽሃፍ…

የሁለቱ ክልሎች አመራሮች በአዋሳኝ አካባቢዎች የሚፈጠሩ የጸጥታ ችግሮችን በዘላቂነት ለመፍታት መከሩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መተከል ዞን እና በአማራ ክልል አዊና ምዕራብ ጎንደር ዞኖች የሚስተዋለውን የጸጥታ ችግር እልባት ለመስጠት የሁለቱ ክልሎች ከፍተኛ የጸጥታ አካላት በግልገል በለስ ከተማ እየመከሩ መሆናቸው ተገለጸ። የሁለቱ…