Fana: At a Speed of Life!

በትግራይ እና ወልዲያ ዩኒቨርሲቲዎች ሲማሩ የነበሩ ተማሪዎች በሌሎች ዩኒቨርሲቲዎች እንዲመደቡ ተወሰነ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በህወሓት አሸባሪ ቡድን በተፈጠረው ችግር ምክንያት በትግራይ ክልል ባሉ ዩኒቨርሲቲዎችና በወልድያ ዩኒቨርሲቲ ሲማሩ የነበሩ መደበኛ ተማሪዎች በጊዜያዊነት ወደ ሌሎች ዩኒቨርሲቲዎች እንዲመደቡ ትምህርት ሚኒስቴር ውሳኔ አስተላልፏል፡፡ በትግራይ ክልል…

የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ አህጉራዊ የአመራር ክፍተቶችን ለመሙላት ይሰራል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ አህጉራዊ የአመራር ክህሎት ክፍተቶችን ለመሙላት የራሱን ድርሻ ለማበርከት እንደሚሰራ የአካዳሚው ፕሬዚደንት ዶክተር ምህረት ደበበ ገለጹ። ዶክተር ምህረት እንደተናገሩት÷ አካዳሚው በአገሪቷና በአህጉሪቱ…

አሸባሪው ህወሓት የሚያደርሰውን ጥቃት ለመሸፈን ጩኸቱን ቀጥሎበታል – ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

አሸባሪው ህወሓት የሚያደርሰውን ጥቃት ለመሸፈን ጩኸቱን ቀጥሎበታል - ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት በንጹሃን ዜጎች ላይ ጉዳት ማድረሱን እንደቀጠለ ነው ሲል የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ።…

ወ/ሮ አዳነች አቤቤ ለአቶ ሙስጠፌ መሐመድ የእንኳ ደስአለዎት መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ አቶ ሙስጠፌ መሐመድ የሶማሌ ክልላዊ መንግስት ርዕሰ መስተዳድር ሆነው ስለተመረጡ እንኳን ደስአለዎት ብለዋል፡፡ አያይዘው መልካም የስራ እና የስኬት ዘመን እንዲሆንልዎት እመኛለሁ ሲሉ…

የመውሊድ በዓል በሆሳዕና ከተማ በድምቀት ተከበረ

አዲስ አበባ፣ጥቅምት 8፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 1 ሺህ 496 ኛው የመውሊድ በዓል በሆሳዕና ከተማ በታላቁ ፈቲህና ኑር መስጅዶች የዕምነቱ ተከታዮች በተገኙበት ተከበረ፡፡ አከባበሩ የነቢዩን መልካም ምግባራትን በሚያወድሱና በሚያንጸባርቁ ነሺዳዎችና መንዙማዎች ነው ታጅቦ…

ክልሉ በጸጥታ ችግር እንዲቆይ የሚፈልጉ ስላሉ ህብረተሰቡ ከጸጥታ አካላት ጎን በመሆን አካባቢውን ሊጠብቅ እንደሚገባ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በጸጥታ ችግር ውስጥ እንዲቆይ የሚሠሩ አካላት በመኖራቸው ህብረተሰቡ ከጸጥታ አካላት ጎን በመሆን አካባቢውን በንቃት ሊጠብቅ እንደሚገባ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን ገላጹ። የቡልድግሉ ወረዳ…

በጅግጅጋ ለሚገነባው የካህ ትምህርት ቤት የመሠረት ድንጋይ ተቀመጠ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ እና የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሐመድ በጅግጅጋ ከተማ ለሚገነባዉ ዘመናዊ ትምህርት ቤት የመሠረት ድንጋይ አስቀመጡ። የዚህ ዘመናዊ ትምህርት ቤት ወጪ…

ኦብነግ ለአቶ ሙስጠፌ የእንኳን ደስአለዎት መልዕክት አስተላለፈ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦጋዴን ብሔራዊ ነፃ አውጪ ግንባር (ኦብነግ) ለአቶ ሙስጠፌ መሐመድ የሶማሌ ክልል ርዕሠ መስተዳድር ሆነው በመመረጣቸው የእንኳን ደስአለዎት መልዕክት አስተላለፈ፡፡ ፓርቲው ባስተላለፈው መልዕክት ከክልሉ መንግሥት ጋር አብሮ…

አልማ ከ2 ነጥብ 3 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያላቸው የምግብና የቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበበ፣ ጥቅምት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ አልማ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ከ2 ነጥብ 3 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያላቸው የምግብና የቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ፡፡ አሸባሪው ህወሓት ባደረገው ወረራ የአማራ እና የአፋር ክልል ነዋሪዎች ከቤት ንብረታቸው…

የግብርና ምርቶችን በሸማቾች ህብረት ስራ ማህበራት በኩል ለሕብረተሰቡ ማቅረብ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመዲናዋ ሽንኩርትና ሌሎች የግብርና ምርቶች በሸማቾች ህብረት ስራ ማህበራት በኩል ለህብረተሰቡ በተመጣጣኝ ዋጋ ተደራሽ ለማድረግ እንቅስቃሴ ተጀመረ፡፡ ከ2መቶ 92 ኩንታል በላይ ቀይ ሽንኩርት ከኦሮሚያ ክልል ምዕራብ አርሲ ዞን…