ህወሓት ኢትዮጵያን ለማፍረስ የከፈተውን ጦርነት ለመመከት የማይመለከተው ኢትዮጵያዊ የለም – የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዶክተር ለገሰ ቱሉ ዛሬ በሰጡት መግለጫ አሸባሪው ህወሓት ከሰሞኑ በሁሉም ግምባሮች እጅግ መጠነ ሰፊ የማጥቃት ዘመቻ ከፍቷል ብለዋል፡፡
በከፈተው ጥቃት በተለይም በሰሜን ወሎ እና በአፋር…