Fana: At a Speed of Life!

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በአዲስ አበባ የከተማ ግብርና ስራዎች ያለበትን ሁኔታ ተመለከቱ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ ጋር በመሆን በአዲስ አበባ ከተማ በተለያዩ ክ/ከተሞች በመዘዋወር የከተማ ግብርና ስራዎች ያለበትን ሁኔታ ተመልክተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የከተማ ግብርና እንቅስቃሴዎች…

ሻምበል ባሻ ሁሴን ጎበና፥ ብቻቸውን ክፍለ ጦር የገጠሙ የካራማራ ጀግና

አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሻምበል ባሻ ሁሴን ጎበና ይህንን ታሪክ ሲሰሩ ገና የአሥር አለቃ ማዕረግ ላይ ነበሩ። በቀድሞ የኢትዮጵያ ሠራዊት 25ኛ ሻለቃ ውስጥ በሞርታር ተኳሽነት ያሳዩት ድንቅ ብቃት ደግሞ ከሻለቃው የተወጣጡና 130 አባላት ወዳሉበት ኮማንዶ በአጭር ጊዜ…

በጋምቤላ ሀሰተኛ የገንዘብ ኖቶችን በማባዛት የተጠረጠሩ 2 የውጭ አገር ዜጎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ከተማ ሀሰተኛ የገንዘብ ኖቶችን ሲያባዙ ነበር የተባሉ 2 የውጭ አገር ዜጎች በቁጥጥር ስር መዋላቸው ተገለፀ፡፡ የክልሉ ፕሬስ ሴክሬታሪያት ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ኡገቱ አዲንግ እንዳሉት ÷ግለሰቦቹ የናይጀሪያ እና የኮንጎ ዜግነት ያላቸው…

የዳና የኢስላማዊ ትምህርትና ሥልጠና ታሪካዊ ማዕከል አራተኛ ከሊፋ ሼህ አህመድ ኑር ሼህ ሚስባህ ዐረፉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የዳና የኢስላማዊ ትምህርትና ሥልጠና ታሪካዊ ማእከል አራተኛ ከሊፋ ሼህ አህመድ ኑር ሼህ ሚስባህ በትናንትናው እለት በ100 ዓመታቸው ማረፋቸውን የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት አስታወቀ፡፡   ሼህ አህመድ…

በህዝቦች መካከል ልዩነት በመፍጠር የሰላም እጦት እንዲከሰት የሚጥሩ ኃይሎችን እንደሚታገሉ – የኮንሶ ዞን ነዋሪዎች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል ኮንሶ ዞን ሰገን ዙሪያ ወረዳ በሰገን ከተማ የሰላም ኮንፈረንስ እየተካሔደ ነው ፡፡ በኮንፈረንሱ ከኮንሶ ዞን ሰገን ዙሪያ ወረዳ የተውጣጡ የህብረተሰብ ክፍሎች የአካባቢያችንን ሰላም በማስጠበቅ በሀገሪቱ የተጀመረውን ልማት…

በኦሮሚያ ክልል ከ13 ቢሊየን ብር በላይ በጀት የመስኖ ግድቦች ግንባታ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ግብርናውን ከዝናብ ጠባቂነት ለማላቀቅ ከ13 ቢሊየን ብር በላይ በጀት መካከለኛና አነስተኛ የመስኖ ግድቦች ግንባታ እየተካሄደ መሆኑ ተገለጸ። የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ፣ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የማክሮ ኢኮኖሚ…

በዐቃቤ ሕግ ክስ የተመሰረተበት ሜጀር ጄኔራል ክንፈ ዳኘው በነጻ ተለቋል በሚል የሚናፈሰው ወሬ መሰረተቢስ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዐቃቤ ሕግ ክስ የተመሰረተበት ሜጀር ጄኔራል ክንፈ ዳኘው በነጻ ተለቋል በሚል የሚናፈሰው ወሬ መሰረተ ቢስ መሆኑን የፍትሕ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ሚኒስቴሩ በተለያዩ የክስ መዝገቦች በሙስና ወንጀል በዐቃቤ ሕግ ክስ የተመሰረተበት ሜጀር ጄኔራል…

በአገራዊ ምክክሩ ህዝቡ የነቃ ተሳትፎ እንዲያደርግ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች የላቀ ሚና እንዲጫወቱ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአገራዊ ምክክሩ ህዝብ የነቃ ተሳትፎ እንዲያደርግ ለማስቻል የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች የላቀ ሚናቸውን ሊወጡ እንደሚገባ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ባለስልጣን አሳሰበ። ኢትዮጵያ አገራዊ ምክክር ኮሚሽን በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ተቋቁሞና 11…

የአማራ ሕዝብ ሀብት የሆነውና በቀድሞ ስሙ ጥረት ዘላቂ የበጎ አድራጎት ተቋም የስም እና የአርማ ለውጥ አደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ሕዝብ ሀብት የሆነውና ቀድሞ ጥረት ይባል የነበረው የዘላቂ በጎ አድራጎት ተቋም ስሙ “ንጋት” በሚል አዲስ ስያሜ ተተክቷል። በቀድሞ ስሙ ጥረት በመባል ለ26 ዓመታት ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ስራዎችን ሲያከናውን የነበረው ተቋሙ አዲስ አርማ…

በሸዶች ላይ በደረሰ የእሳት አደጋ በንብረት ላይ ጉዳት ደረሰ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በየካ ክፍለ ከተማ ወረዳ 9 ልዩ ስሙ መብራት ኃይል አካባቢ በሚገኝ የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንዱስትሪ መንደር ውስጥ በሰባት የመስሪያ ሼዶች ላይ በደረሰ የእሳት አደጋ በንብረት ላይ ጉዳት ደረሰ። በኮሚሽኑ የሕዝብ ግንኙነት…