የመከላከያ ሚኒስቴር ተቋማት ስኬታማ ተግባራትን እንዲያከናውኑ ስራና ሰራተኛን አገናኝተው እንዲሰሩ ተጠየቀ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የመከላከያ ሚኒስትሩ ዶክተር አብርሃም በላይ ከመስሪያ ቤቱ ተጠሪ ተቋማት አመራሮች ጋር ውይይት አደረጉ፡፡
ውይይቱም÷ ከመከላከያ ጠቅላይ መምሪያ፣ ከፋይናንስ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ፣ ከመከላከያ ኢንጂነሪንግ ኢንዱስትሪ ኮርፖሬሽን…