Fana: At a Speed of Life!

በክልሉ የተከሰተው ድርቅ በእንስሳት ላይ የሚያደርሰውን ጉዳት ለመከላከል የእንስሳት መኖ የማልማት ስራ እየተከናወነ ነው- አቶ ሙስጠፌ ሙሀመድ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል በተከሰተው ድርቀ ሳቢያ በእንስሳት ላይ የሚደርሰውን ጉዳት ለመከላከል በተለያዩ አካባቢዎች የእስሳት መኖ የማልማት ስራ እየተከናወነ መሆኑን የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ ሙሀመድ ገለጹ፡፡   ርዕሰ…

የሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከትን ከ30 ዓመታት በላይ የመሩት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ኤፍሬም ዐረፉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከትን ከ30 ዓመታት በላይ የመሩት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ኤፍሬም ዐረፉ። ብፁዕነታቸው ባደረባቸው ሕመም ምክንያት በሕክምና ሲረዱ ቆይተው በዛሬው ዕለት ዐርፈዋል። ብፁዕ አቡነ…

በኢትዮጵያና ሱዳን ተጐራባች ክልሎች መካከል ያለውን ግንኙነት ለማጠናከር በሚረዱ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት ተደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሱዳን የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ይበልጣል አዕምሮ ከሱዳን የፌደራል አስተዳደር ሚኒስትር ቡሲና ኢብራሂም ዲናር ጋር ዛሬ በፅህፈት ቤታቸው ተገናኝተው በኢትዮጵያ እና በሱዳን ተጐራባች ክልሎች መካከል ያለውን ግንኙነት ለማጠናከር በሚረዱ…

በምስራቅ ሐረርጌ በህገወጥ መንገድ ሲዘዋወር የነበረ ከ87 ሺህ በላይ የአሜሪካ ዶላር በቁጥጥር ስር ዋለ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በምስራቅ ሐረርጌ ዞን በህገወጥ መንገድ ሲዘዋወር የነበረ ከ87 ሺህ በላይ የአሜሪካ ዶላር በቁጥጥር ስር ዋለ። በዞኑ ቀርሣ ወረዳ በጊዚያዊ የመቆጣጠሪያ ኬላ የካቲት 27 ቀን 2014 ዓ.ም ከቀኑ 9 ሰዓት አካባቢ በተደረገ ፍተሻ…

የባንግላዴሽ ንግድ ሚኒስትር ቲፑ ሙንሺ የእንጦጦ ፓርክን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በባንግላዴሽ ንግድ ሚኒስትር ቲፑ ሙንሺ የተመራው የልኡካን ቡድን ዛሬ በእንጦጦ ፓርክ ጉብኝት አካሂዷል።   የልዑካን ቡድን አባላቱ ፓርኩን በመጎብኘታቸው ደስተኛ መሆናቸው እና ኢትዮጵያ እምቅ የተፈጥሮ ሃብት ያላት አስደናቂ አገር…

ሴቶችን በሁሉም ረገድ የማብቃቱ እንቅስቃሴ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ111ኛ ጊዜ በአገራችን ደግሞ ለ46ኛ ጊዜ የሚከበረው የሴቶች ቀን ዛሬ በአዲስ አበባ “እኔ የእህቴ ጠባቂ ነኝ” በሚል መሪ ቃል ተከብራል፡፡   በመርሃ ግብሩ ላይ በክብር እንግድነት የተገኙት ከንቲባ አዳነች…

አምባሳደር ሂሩት ዘመነ በቤልጂየም ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍሪካ ጉዳዮች ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አምባሳደር ሂሩት ዘመነ በቤልጂየም ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍሪካ ጉዳዮች ዳይሬክተር አምባሳደር ፍራንክ ፊሊክስ ጋር ተወያይተዋል፡፡   በውይይታቸው ወቅት በኢትዮጵያ ሃገራዊ ምክክር ለማድረግ፣ የሰብዓዊ ድጋፍ አቅርቦት እና የሰብዓዊ…

በገበያ መር ክላስተር ግብርና አርሶ አደሮች ከዕለታዊ ፍጆታ ባለፈ እስከ 50 በመቶ ምርታቸውን ለገበያ አቅርበዋል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 2 ዓመታት በገበያ መር የክላስተር ግብርና የተሳተፉ አርሶ አደሮች ከዕለታዊ ፍጆታ ባለፈ ከ20 እስከ 50 በመቶ ምርታቸውን ለገበያ ማቅረባቸውን የግብርና ትራንስፎርሜሽን ኤጀንሲ ገለጸ።   በኤጀንሲው የግብርና ኮሜርሻላይዜሽን…

አቶ ሙስጠፌ ሙሃመድ በአቶ አህመድ ሽዴ ከተመራ የፌደራል ልዑካን ቡድን ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ርዕስ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ ሙሃመድ በክልሉ በተከሰተው ድርቅ ዙሪያ በገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሽዴ ከተመራ የፌደራል መንግስት ልዑካን ጋር ተወያይተዋል፡፡   በውይይታቸውም በክልሉ በተከሰተው ድርቅ እና እየተሰጠ…

አዳዲሶቹ አምባሳደሮች የኢትዮጵያን ብሔራዊ ጥቅም በማስጠበቅ አገራዊ ኃላፊነታቸውን ሊወጡ ይገባል-አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በተለያዩ አገራት ኢትዮጵያን እንዲወክሉ ለተሾሙ አምባሳደሮች ሲሰጥ የነበረው ሥልጠና ተጠናቋል።   ዛሬ በተካሄደው የመዝጊያ መርሃ ግብር ላይ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ አቶ ደመቀ መኮንን ተገኝተዋል፡፡፡…