Fana: At a Speed of Life!

የመከላከያ ሚኒስቴር ተቋማት ስኬታማ ተግባራትን እንዲያከናውኑ ስራና ሰራተኛን አገናኝተው እንዲሰሩ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የመከላከያ ሚኒስትሩ ዶክተር አብርሃም በላይ ከመስሪያ ቤቱ ተጠሪ ተቋማት አመራሮች ጋር ውይይት አደረጉ፡፡ ውይይቱም÷ ከመከላከያ ጠቅላይ መምሪያ፣ ከፋይናንስ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ፣ ከመከላከያ ኢንጂነሪንግ ኢንዱስትሪ ኮርፖሬሽን…

የአውሮፓ ህብረት ያለስምምነት ተበተነ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ህብረት ያለስምምነት መበተኑ የተወሰኑ አገራት የራሳቸውን ጥቅም አስልተው ለሚያደርጉት ጫና ሌሎች አገራት ተባባሪ አለመሆናቸውን ያሳዬ ነው ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ገለፁ። የአውሮፓ…

በመዲናዋ የቀይ ሽንኩርት ምርቶች በቀጥታ ለህብረተሰቡ በተመጣጣኝ ዋጋ እየቀረቡ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)ለህብረተሰቡ ምቹ ናቸው ተብለው በተመረጡ 19 ስፍራዎች ወደ ከተማዋ የገቡ የቀይ ሽንኩርት ምርቶች በቀጥታ ለህብረተሰቡ በተመጣጣኝ ዋጋ እየቀረቡ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ህብረት ስራ ኤጀንሲ አስታወቀ ፡፡ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር…

ሀዋሳ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ከኬኒያው ኪሱሙ ብሄራዊ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ጋር በጋራ ለመስራት ተፈራረመ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)ሀዋሳ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ከኬኒያው ኪሱሙ ብሄራዊ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ጋር በጨርቃጨርቅ ኢንዱስትሪ ዘርፍ በትብብር ለመስራት የጋራ መግባቢያ ሰነድ ተፈራረመ፡፡ የትብብር ስምምነቱ ለሁለቱ ኮሌጆች ተማሪዎችና መምህራን ለልምድ ልውውጥና…

ቴሌግራፍ ጋዜጣ በኢትዮጵያ ላይ ሀሰተኛ መረጃ ማሰራጨቱን እንዲያቆም ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ቴሌግራፍ የተሰኘው የእንግሊዝ ጋዜጣ ኢትዮጵያን በሚመለከት የሚያሰራጨውን ሀሰተኛ መረጃ አጠናክሮ የቀጠለበት መሆኑንና ከዚህ ድርጊቱ ተቆጥቦ ትክክለኛ መረጃዎችን እንዲያቀርብ ተጠየቀ፡፡ በኢትዮጵያ ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ…

መንግስት የውሸት የስራ ሪፖርቶችን ለማስቀረት ህብረተሰቡን የሚያሳትፉ ስልቶችን ተግባራዊ ማድረግ አለበት -ምሁራን

አዲስ አበባ፣ጥቅምት 9፤2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት የውሸት የስራ ሪፖርቶችን ለማስቀረት ህብረተሰቡን የሚያሳትፉ ስልቶችን ተግባራዊ ማድረግ አለበት ሲሉ ምሁራን ተናገሩ። ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት በኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ የአስተዳደር እና ልማት ኢንስቲትዩት…

ዲፕሎማቶች የአገሪቱን ብሔራዊ ጥቅም ለማስከበር ከምንግዜም በላይ መሥራት አለባቸው

አዲስ አበባ፣ጥቅምት 9፤2014 (ኤፍ ቢሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ለዲፕሎማቶች፣ ለሠራተኞቹና ለተጠሪ ተቋማት ሠራተኞች በሁለት ዙር ያካሄደው ሥልጠና መጠናቀቁን አስመልክቶ የመዝጊያ መርኃ ግብር በወዳጅነት አደባባይ እያካሄደ ነው። በመርኃ ግብሩ ላይ የታደሙት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ…

የመነኩሴ ልብስ ለብሶ ሲያጭበረብር የነበረዉ ግለሰብ በቁጥጥር ስር ዋለ

አዲስ አበባ፣ጥቅምት 9፤2014 (ኤፍ ቢሲ) በደብረ ብርሃን ከተማ የመነኩሴ ልብስ ለብሶ ሲያጭበረብር የነበረን አንድ ግለሰብ በቁጥጥር ስር ማዋሉን የከተማው ፖሊስ ጽህፈት ቤት አስታወቀ፡፡ የፅህፈት ቤቱ ቤት ኃላፊ ኮማንደር ታዬ ሀብተጊዮርጊስ እንደተናገሩት÷መስከረም 27 ቀን 2014 ዓ.ም…

የኦሮሚያና ቤኒሻንጉል ጉሙዝ የፀጥታ የጋራ ግብረ ሀይል የአሸባሪዎቹን ሸኔና ህወሓት የጥፋት ተልዕኮ ለማምከን እየሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ጥቅምት 9፤2014 (ኤፍ ቢሲ) የኦሮሚያና ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ፖሊስ የጋራ የፀጥታ ግብረ ሀይል የአሸባሪዎቹን የሸኔና የህወሓት የጥፋት ተልዕኮ ለማምከን በጋራ እየሰሩ መሆኑን አስታወቁ። የየክልሎቹ ፖሊስ ኮሚሽነሮች እንዳመለከቱት፤ ከአሸባሪው ህወሃት ጋር በመናበብ በህዝብ ህይወትና…

የዘማች ቤተሰብ ልጆችን ማስተማር የኛ ድርሻ ሊሆን ይገባል-የሰሜን ሸዋ ዞን ትምህርት መምሪያ

አዲስ አበባ፣ጥቅምት 9፤2014 (ኤፍ ቢሲ) የሰሜን ሸዋ ዞን ትምህርት መምሪያ ለ2014 የትምህርት ዘመን በዞኑ ከበጎ አድራጊ ባለ ድርሻ አካላት የተገኙትን የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፎች በየወረዳው ለሚገኙ የዘማች ቤተሰብ ልጆች እንዲከፋፈል ማድረጉን ገልጿል። በዞኑ 2ሺህ 554 ሚልሻዎች…