Fana: At a Speed of Life!

የፀጥታ አካላትን ማጠናከርና አቅማቸውን ማጎልበት ለሀገር ሰላምና ደህንነት ወሳኝ ነው- አቶ ታገሰ ጫፎ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፀጥታ አካላትን ማጠናከርና አቅማቸውን ማጎልበት ለሀገር ሰላምና ደህንነት እጅግ አስፈላጊ መሆኑን የኢ.ፌ.ዲ.ሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎ ገለፁ፡፡ አፈ ጉባኤው ይህንን ያሳወቁት በኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ዋና…

“በአባቶቻችን ደም እና አጥንት የተገነባች ሀገራችንን ለወራሪ ጠላት አሳልፈን አንሰጥም” – የደሴና አካባቢው ወጣቶች

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 9 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደሴና የአካባቢው ወጣቶች ከመከላከያ ሠራዊት፣ ከአማራ ልዩ ኃይል እና ሚሊሻ ጋር በመሆን አሸባሪውን የትህነግ ኃይል ለመደምሰስ ወደ ግንባር መዝመታቸውን ገልጸዋል። ወጣቶቹ አሸባሪው የትህነግ ኃይል በአማራ ላይ እየፈጸመ ያለው ግፍ…

ቻይና የብዝሃ ሕይወት ጥበቃ መመሪያ አዘጋጀች

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 9 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና የሀገሯን የብዝሃ ሕይወት ጥበቃ ግቦች በዝርዝር ያመላከተ መመሪያ አወጣች፡፡ በግቦቹ መሠረት እስከ ፈረንጆቹ 2025 ድረስ ÷ የቻይና ጥብቅ ተፈጥሯዊ አካባቢዎች፣ በዋናነት ብሔራዊ ፓርኮች የሀገሪቷን 18 በመቶ ያህል መሬት መሸፈን አለባቸው…

ለተማሪዎች ሰርቪስ የሚሰጡ ታክሲዎች ታግደዋል በሚል የሚሰራጨው መረጃ ሀሰተኛ ነው-የአ/አ ከተማ ትራንስፖርት ቢሮ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመዲናዋ ለተማሪዎች ሰርቪስ የሚሰጡ ታክሲዎች አገልግሎት እንዳይሰጡ ታግደዋል በሚል የሚሰራጨው መረጃ ሀሰተኛ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ ትራንስፖርት ቢሮ አስታውቋል፡፡   ቢሮው ጉዳዩን አስመልክቶ ባወጣው መግለጫ÷ለተማሪዎች ሰርቪስ…

በቻይና የ5ጂ ኢንተርኔት ተጠቃሚዎች ቁጥር 450 ሚሊየን ደርሷል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቻይና የ5ኛው ትውልድ ኢንተርኔት ተጠቃሚዎች ቁጥር 450 ሚሊየን መድረሱን የሀገሪቱ ኢንዱስትሪ እና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡   የደንበኞች አገልግሎት በተገቢው ሁኔታ የሚያሳልጡ 1 ነጥብ 16 ሚሊየን በላይ የ5 ጂ ኢንተርኔት…

የተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች ያበረከተችው 50 አምቡላንስ ርክክብ ተደረገ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 9 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች ለኢትዮጵያ ያበረከተችው 50 አምቡላንስ በዛሬው ዕለት አስረክባለች። ድጋፉን የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ በኢትዮጵያ ከተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች አምባሳደር መሃመድ አልረሺድ ተረክበዋል። በዚህም ዶክተር ሊያ…

የሁርሶ ሰልጣኞች ለሃገራቸው ዘብ ለመቆምና መስዋእትነት ለመክፈል ቁርጠኞች መሆናቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 9 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሁርሶ በሰላም ማስከበር የኮንቲጀንት ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት በመሰረታዊ ውትድርና እየሰለጠኑ ያሉ ምልምሎች ለሃገራቸው ዘብ ለመቆምና መስዋእትነት ለመክፈል ቁርጠኞች መሆናቸው ተገለፀ። የሁርሶ ኮንቴንጀንት መሰልጠኛ…

የባህር ዳር እና የጎንደር ከተማ ነዋሪዎች በማይጠብሪ ግንባር ለሚገኙ ሴት የሠራዊት አባላት ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 9 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በባህር ዳር እና በጎንደር ከተማ የሚኖሩ ነዋሪዎች በማይጠብሪ ግንባር ለሚገኙ ሴት የሠራዊት አባላት የንጽህና መጠበቂያን ጨምሮ የተለያዩ ቁሳቁሶችን ድጋፎች አድርገዋል። በድጋፉ ከተካከቱት መካከል ከ50 ሺህ ብር በላይ…

የደሴ ከተማ ወጣቶች ሰርጎ ገቦችን በቁጥጥር ስር አውለው ለፖሊስ አስረከቡ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 9 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደሴ ከተማ ወጣቶች ከ10 በላይ ሬድዮ የያዙ እና መሳሪያ የታጠቁ ሰርጎ ገቦችን በቁጥጥር ስር አውለው ለፖሊስ አስረክበዋል። የደሴ ከተማ ወጣቶች ተደራጅተው የአካባቢያቸውን ሰላም ለማስጠበቅ እያደረጉት ባለው ጥረት፥…

ፕላን ኢንተርናሽናል ኢትዮጵያ ለተፈናቀሉ ዜጎች ድጋፍ ለማድረግ ከ55 ሚሊየን ብር በላይ በጀትይዞ ወደ ስራ ገብቷል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕላን ኢንተርናሽናል ኢትዮጵያ በመተከል ዞን ተፈናቅለው ለሚገኙ ዜጎችን ድጋፍ ለማድረግ ከ55 ሚሊየን ብር በላይ በጀት በመያዝ ወደ ስራ መግባቱን አስታወቀ። ፕሮጀክቱ በተፈጠረው የጸጥታ ችግር ተፈናቅለው ችግር ውስጥ ለሚገኙ…