የፀጥታ አካላትን ማጠናከርና አቅማቸውን ማጎልበት ለሀገር ሰላምና ደህንነት ወሳኝ ነው- አቶ ታገሰ ጫፎ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፀጥታ አካላትን ማጠናከርና አቅማቸውን ማጎልበት ለሀገር ሰላምና ደህንነት እጅግ አስፈላጊ መሆኑን የኢ.ፌ.ዲ.ሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎ ገለፁ፡፡
አፈ ጉባኤው ይህንን ያሳወቁት በኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ዋና…