Fana: At a Speed of Life!

አቶ ሙስጠፌ ሙሃመድ በአቶ አህመድ ሽዴ ከተመራ የፌደራል ልዑካን ቡድን ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ርዕስ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ ሙሃመድ በክልሉ በተከሰተው ድርቅ ዙሪያ በገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሽዴ ከተመራ የፌደራል መንግስት ልዑካን ጋር ተወያይተዋል፡፡   በውይይታቸውም በክልሉ በተከሰተው ድርቅ እና እየተሰጠ…

አዳዲሶቹ አምባሳደሮች የኢትዮጵያን ብሔራዊ ጥቅም በማስጠበቅ አገራዊ ኃላፊነታቸውን ሊወጡ ይገባል-አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በተለያዩ አገራት ኢትዮጵያን እንዲወክሉ ለተሾሙ አምባሳደሮች ሲሰጥ የነበረው ሥልጠና ተጠናቋል።   ዛሬ በተካሄደው የመዝጊያ መርሃ ግብር ላይ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ አቶ ደመቀ መኮንን ተገኝተዋል፡፡፡…

ፕሬዚዳንት ፑቲን ሃገራቸው ከዩክሬን እና ከውጭ አጋሮች ጋር ለመነጋገር ዝግጁ መሆኗን አስታወቁ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 27 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ሞስኮ ከዩክሬን እና ከውጭ አጋሮች ጋር ለመነጋገር ዝግጁ መሆኗን አስታወቁ።   ፕሬዚዳንት ፑቲን ከቱርኩ ፕሬዚዳንት ሬሲፕ ጣይፕ ኤርዶኻን ጋር የስልክ ውይይት አድርገዋል።  …

በመዲናዋ አላግባብ ለመክበር በሚሞክሩ ነጋዴዎች ላይ ምህረት የለሽ እርምጃ እንወስዳለን – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የኑሮ ውድነቱን ለማረጋጋት እየሰራ መሆኑን ከንቲባ አዳነች አቤቤ ተናግረዋል፡፡   ትናንትና ምሽት ላይ የከተማ አስተዳደሩ ግብረ ሀይል ባደረገው አሰሳ ዘይት ከከተማዋ ተጭኖ ሲወጣ መያዙንም…

የኢትዮጵያ እና የአውሮፓ ህብረትን ትብብር ማጠናከር በሚቻልበት አግባብ ላይ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 27 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በፈረንሳይ የኢትዮጵያ አምባሳደር ሄኖክ ተፈራ ከአውሮፓ ህብረት የፓርላማ አባላት ጋር ተወያዩ።   በውይይታቸው ወቅትም በኢትዮጵያ ስላለው ወቅታዊ ሁኔታ ገልጻ አድርገውላቸዋል።   ከዚህ ባለፈም የአጋሮች ድጋፍ…

መንግስት የስልጠና ጥራትን ለማሻሻልና የሥራ ዕድል ፈጠራ ስራ የሚበረታታ መሆኑን ዓለም ባንክ ገለፀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት የሥራ እና ክህሎት ሚኒስቴርን በማቋቋም የስልጠና ጥራትን ለማሻሻል እና የሥራ ዕድል እንዲፈጠር ያደረገው ጥረት የሚበረታታ መሆኑን በዓለም ባንክ ትምህርት ዘርፍ የምስራቅ እና ደቡብ አፍሪካ ዳይሬክተር ሳፋ ኤል ኮጋሊ ገለፁ።…

በቶኪዮ ማራቶን ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል ቀንቷቸዋል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቶኪዮ ማራቶን ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ጠንካራ ተፎካካሪዎች በመሆን አሸናፊ መሆን ችለዋል፡፡   በወንዶች የማራቶን ዉድድር ታምራት ቶላ በ2 ሰአት ከ2 ደቂቃ ከ14 ሰከንድ በመግባት 3ኛ ደረጃን በመያዝ ውድድሩን ሲያጠናቅቅ ሹራ…

በመዲናዋ ከ3 ሺህ 600 ሄክታር በላይ የመንግሥት የመሬት ይዞታዎች ዲጂታል ካርታ እየተዘጋጀላቸው ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከ3 ሺህ 600 ሄክታር በላይ ለሚሆኑ የፌደራል መንግሥት የመሬት ይዞታዎች የዲጂታል ካርታ እየተዘጋጀላቸው መሆኑን የፌዴራል የመሬት ባንክና ልማት ኮርፖሬሽን ገለጸ።   የኮርፖሬሽን ዋና ዳይሬክተር ሌንሳ መኮንን…

በባህር ዳር ከተማ ሁሉም ክፍለ ከተሞች ነገ በተመጣጣኝ ዋጋ የዘይት ስርጭት ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የባህር ዳር ከተማ አስተዳደር በነገው ዕለት በሁሉም ክፍለ ከተሞች በተመጣጣኝ ዋጋ የዘይት ስርጭት ይካሄዳል።   ከተማ አስተዳደሩ ጉዳዩን አስመልክቶ ባስተላለፈው መልዕክት÷ በአገሪቱ የተከሰተውን የኑሮ ውድነት ለማረጋጋት የተለያዩ…

አዳዲስ የቱሪዝም መዳረሻዎችን ለማስተዋወቅ የተራራ ላይ የብስክሌት ውድድር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን በአንኮበር ወረዳ አዳዲስ የቱሪዝም መዳረሻዎችን ለማስተዋወቅ ዓላማ ያደረገ የ16 ኪሎ ሜትር የተራራ ላይ የብስክሌት ውድድር ተካሄደ። መነሻውን በወረዳው ፣ በመሃል ወንዝ ቀበሌ ባደረገው የብስክሌት ውድድር ከ60 በላይ…