Fana: At a Speed of Life!

የሶማሌ ክልል ህዝብ በብዙ ፈተናዎች አልፎ ዛሬ የክልሉን መንግሥት መመስረት መቻሉን አቶ ሽመልስ አብዲሳ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ሶስት አመታት አቶ ሙስጠፌ መሀመድ የሶማሌ ክልልን ፖለቲካ ከጅግጅጋ ወደ አዲስ አበባ መውሰድ ችለዋል ሲሉ የኦሮሚያ ክልል ርዕሠ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ ተናገሩ፡፡ የኦሮሞና የሶማሌ ህዝብ በተጨባጭ ወንድማማች ህዝብ…

መውሊድ በሀረር በድምቀት ተከረ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 1496ኛው የመውሊድ በዓል በሀረር ከተማ በተለያዩ አድባሮች በተለይም በጀጐል በሮች አንዱ በሆነው ሸዋ በር አካባቢ በርካታ የእምነቱ ተከታዮች በተገኙበት በድምቀት ተከብሯ፡፡ በበዓሉም የተለያዩ የቁርአን ክፍሎች ተነበዋል፤ የነብዪ…

አቶ ኢብራሂም ኡስማን የሶማሌ ክልል ምክትል ርዕሠ መስተዳድር ሆነው ተመረጡ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲሱ የሶማሌ ክልል ምክር ቤት እያካሄደ ባለው የመጀመሪያ አመት ጉባኤው ላይ አቶ ኢብራሂም ኡስማን ፋራህን የክልሉ ክልል ምክትል ርዕሠ መስተዳድር አድርጎ ሰየመ፡፡ አቶ ኢብራሂም በክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚደንት አማካኝነት…

የሶማሌ ክልል ምክር ቤት ወ/ሮ አያን አብዲን አፈ ጉባዔ አድርጎ ሰየመ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 6ኛው ዘመን 1ኛ አመት የሶማሌ ምክር ቤት ጉባኤ እየተካሄደ ነው፡፡ በጉባዔው የሶማሌ ክልል ምክር ቤት ወ/ሮ አያን አብዲ ዋና አፈ ጉባዔ እንዲሆኑ ሰይሟል፡፡ አዲሷ አፈጉባኤ በክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚደንት…

አቶ ሙስጠፌ መሐመድ የሶማሌ ክልል ርዕሠ መስተዳድር ሆነው ተሰየሙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲሱ የሶማሌ ክልል ምክር ቤት እያካሄደ ባለው የመጀመሪያ አመት ጉባኤው ላይ አቶ ሙስጠፌ መሐመድን የሶማሊ ክልል ርዕሠ መስተዳድር አድርጎ ሰየመ፡፡ አቶ ሙስጠፌ በክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚደንት አማካኝነት ቃለመሃላ…

የሶማሌ ክልል መንግስት ምስረታ ጉባኤ በጅግጅጋ ከተማ እየተካሔደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 8 ፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) በክልሉ የተካሄደውን 6ተኛ አገር አቀፍ ምርጫ ተከትሎ ነው በክልሉ ርዕሰ ከተማ ጅግጅጋ ከተማ አዲሱ የክልሉ ምክር ቤት የሚመሰረተው። 272 መቀመጫዎች ያለውና ዛሬ የሚካሔደው የክልሉ የምክር ቤት መስራች ጉባኤ የምክር…

የነብዩ መሃመድ የልደት በዓል በአንዋር መስጂድ እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) 1ሺህ 496ኛዉ የነብዩ መሃመድ የልደት በዓል በታላቁ አንዋር መስጂድ በድምቀት እየተከበረ ይገኛል፡፡ በበዓሉ ላይ ንግግር ያደረጉት የአንዋር መስጂድ ኢማም ሃጅ ጣሃ ሃሩን÷ በዓሉን ስናከብር የነብዩ መሃመድን አስተምህሮ በመከተል ሊሆን እንደሚገባ…

ሁለንተናዊ ሰላምና ብልጽግና የሚመጣው ሁሉንም ዓይነት ፈተናዎች እንደየመልካቸው በማሸነፍ ነው- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለ1 ሺህ 496ኛው ለመውሊድ በዓል በአስተላለፉት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት፥ ሁለንተናዊ ሰላምና ብልጽግና የሚመጣው ሁሉንም ዓይነት ፈተናዎች እንደየመልካቸው በማሸነፍ ነው ብለዋል። ሀገራችን የገጠሟትን…

የመዉሊድ በዓል በተለያዩ ሀገራት እየተከበረ ነዉ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 8፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) 1 ሺህ 496ኛው የመውሊድ በዓል በተለያዩ የዓለም ሃገራት እየተከበረ ይገኛል፡፡ በዓሉ በእስልምና እምነት ተከታዮች ዘንድ እየተከበረ የሚገኝ ሲሆን÷ የነብዩ ሙሃመድ(ሰ.ዐ.ወ) ውልደትን በማሰብ ተከብሮ ይውላል፡፡ ኢትዮጵያን ጨምሮ ግብጽ፣…

መውሊድን በእማማ ረህመት በሺር ቤት

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) የ80 አመት አዛውንቷ እማማ ረህመት የጎንደር ከተማ ነዋሪ ናቸው። ለሀገራቸው ያላቸው ፍቅር ቀላል የሚባል አይደለም። የሚተዳደሩት በልጆቻቸው እርዳታ ቢሆንም ሀገራቸው በትህነግ አሸባሪ ቡድን የገባችበትን ችግር ለማስወገድ ግንባር ለዘመተው…