Fana: At a Speed of Life!

የሃይማኖት ተቋማት ጉባዔ በሰላም ግንባታ ላይ ለሚያከናውነው ተግባር ከ13 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ ተደረገለት

አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ስተርሊንግ ፋውንዴሽን የኢትዮጵያ ሃይማኖት ተቋማት ጉባዔ በሀገር አቀፍ ደረጃ በሰላም ግንባታና ግጭት አፈታት ዙሪያ ለሚያከናውነው ተግባር የሚውል ከ13 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረገ። የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ…

ጤና ሚኒስቴር ለጤና ባለሙያዎች የሰጠውን የብቃት ምዘና ፈተና ውጤት ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስቴር በተለያዩ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በዘጠኝ ሙያዎች በዲግሪ ለተመረቁ የጤና ባለሙያዎች የሰጠውን የብቃት ምዘና ፈተና ውጤት ይፋ አደረገ፡፡ ሚኒስቴሩ ውጤቱን ይፋ ያደረገው የተለያዩ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት፣…

በሲዳማ ክልል ኃላፊነታቸውን ባልተወጡ 384 አመራሮች ላይ ፖለቲካዊ ውሳኔ ተላለፈ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በክልል ኃላፊነታቸውን በአግባቡ ባልተወጡ 384 የፓርቲው አመራሮች ላይ ፖለቲካዊ ውሳኔ መሰጠቱን በብልፅግና ፓርቲ የሲዳማ ክልል ጽህፈት ቤት አስታወቀ። ፖለቲካዊ ውሳኔ ከተላለፈባቸው መካከል 146 ከአመራርነት እንዲነሱ ሲደረግ÷…

የሲሚንቶ ፋብሪካዎችን የድንጋይ ከሰል ፍጆታ ለመሸፈን የሚያግዝ የፋብሪካ ግንባታ የመሰረት ድንጋይ ተቀመጠ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲሚንቶ ፋብሪካዎችን የድንጋይ ከሰል ፍጆታ በሀገር ውስጥ ምርት ለመሸፈን የሚያግዝ የፋብሪካ ግንባታ የመሰረት ድንጋይ ተቀመጠ። በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ዳውሮ ዞን ታርጫ ዙሪያ ወረዳ ሊገነባ…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ ለ44ኛው የካራማራ የድል በዓል የእንኳን አደረሰን መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አባቶቻችን ጥቃቅን ልዩነታቸውን እና የግል ህመማቸውን ወደ ጎን ትተው ሀገራችን ነጻነቷ እና ሉዓላዊነቷ ተከብሮ እንድትቆም በአንድነት ታሪክ ሰርተዋል ሲሉ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ተናገሩ፡፡ “አንዳንዶቻችን ዳግም እነሱ የሰሩትን…

የመጀመሪያው ሀገር አቀፍ የብዝሃነት ፎረም በድሬዳዋ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ድሬዳዋን ጨምሮ ከተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች የተውጣጡ ባለድርሻ አካላት የተሳተፉበት የመጀመሪያው ሀገር አቀፍ የብዝሃነት ፎረም በድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ተካሄደ ፡፡ ፎረሙ አካታችነትን በማረጋገጥ ብዝሃነትን በማጎልበት የፖለቲካ ባህል…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቦይንግ 777-8 የጭነት ማጓጓዣ አውሮፕላን ለመግዛት ስምምነት ተፈራረመ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቦይንግ 777-8 አዲስ የጭነት ማጓጓዣ አውሮፕላን ለመግዛት የሚያስችለውን ስምምነት ከቦይንግ አውሮፕላን አምራች ኩባንያ ጋር ተፈራረመ። ስምምነቱ አየር መንገዱን በዓለም አቀፍ ደረጃ እያደገ ከመጣው…

የዓባይ ባንክ አጠቃላይ ሀብቱ 35 ቢሊየን ብር መድረሱን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓባይ ባንክ አጠቃላይ ሃብቱ 35 ቢሊየን ብር መድረሱን አስታወቀ፡፡ የባንኩ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ የኋላ ገሠሠ÷ በጎንደር ከተማ የዓባይ ባንክ ዲስትሪክት ስራ መጀመሩን አስመልክቶ ባደረጉት ንግግር በከተማዋ የተሻለ…

ከ104 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያላቸው የኮንትሮባንድ ዕቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 104 ነጥብ 6 ሚሊየን ብር ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የገቢና የወጪ የኮንትሮባንድ እቃዎች መያዙን የጉሙሩክ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ ኮሚሽኑ በተለያዩ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤቶቹ ባደረገው ክትትል÷ 100 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር የገቢ…

ሰላምና ዕድገት ላይ ትኩረት ያደረገ የምክክር መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጎንደርን አሁናዊ የሰላምና ፀጥታ ጉዳይ እንዲሁም ልማትንና ዕድገትን መሠረት ያደረገ ውይይት በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው፡፡ በጎንደር የሰላም እና ዕድገት ማኅበር እንዲሁም በጎንደር መልሶ ማቋቋምና ልማት ማኅበር…