የሶማሌ ክልል ህዝብ በብዙ ፈተናዎች አልፎ ዛሬ የክልሉን መንግሥት መመስረት መቻሉን አቶ ሽመልስ አብዲሳ ገለጹ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ሶስት አመታት አቶ ሙስጠፌ መሀመድ የሶማሌ ክልልን ፖለቲካ ከጅግጅጋ ወደ አዲስ አበባ መውሰድ ችለዋል ሲሉ የኦሮሚያ ክልል ርዕሠ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ ተናገሩ፡፡
የኦሮሞና የሶማሌ ህዝብ በተጨባጭ ወንድማማች ህዝብ…