ሺ ጂንፒንግ ለ35ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ
አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይናው ፕሬዚደንት ሺ ጂንፒንግ ለአፍሪካ ህብረት 35ኛው የመሪዎች ጉባኤ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ፡፡
ፕሬዚደንቱ ባስተላለፉት መልዕክት ህብረቱ ከተመሰረተ 20 ዓመት እንደሞላው አስታውሰው፤በእነዚህ ዓመታትም…