Fana: At a Speed of Life!

ሺ ጂንፒንግ ለ35ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

 አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይናው ፕሬዚደንት ሺ ጂንፒንግ ለአፍሪካ ህብረት 35ኛው የመሪዎች ጉባኤ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ፡፡   ፕሬዚደንቱ ባስተላለፉት መልዕክት ህብረቱ ከተመሰረተ 20 ዓመት እንደሞላው አስታውሰው፤በእነዚህ ዓመታትም…

በክፍለ ከተማው ብቻ ባለፉት 6 ወራት ከ48 ሺህ ካሬ በላይ በህግ ወጥ መንገድ የተወረረ መሬት ማስመለስ ተችሏል

አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ስድስት ወራት ከ48 ሺህ ካሬ በላይ በህግ ወጥ መንገድ የተወረረ መሬት ማስመለሱን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር የቂርቆስ ክፍለ ከተማ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት አስታወቀ፡፡   የቅርንጫፍ ጽህፈት ቤቱ ሃላፊ አቶ…

ኃይሌ ሆቴሎችና ሪዞርቶች በወልቂጤ ከተማ ለሚገነባው 11ኛ ቅርንጫፍ የመሰረት ድንጋይ ተቀመጠ

አዲስ አበባ፣ጥር 29፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኃይሌ ሆቴሎችና ሪዞርቶች በወልቂጤ ከተማ ለሚገነባው 11ኛ ቅርንጫፍ የመሰረት ድንጋይ ዛሬ ተጥሏል፡፡   ሻለቃ አትሌት ኃይሌ ገብረስላሴ በጉራጌ ዞን ወልቂጤ ከተማ አስተዳደር በሆቴል ኢንቬስትመንት ለመሰማራት በተረከበው 5 ሺህ 352 ካሬ…

በሀረሪ የጤና አገልግሎትና ተደራሽነትን ለማጎልበት በትኩረት እየተሰራ ነው- አቶ ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀረሪ ክልል የጤና አገልግሎትና ተደራሽነትን ለማጎልበት በትኩረት እየተሰራ መሆኑን ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ ተናገሩ፡፡   በሀረሪ ክልል ከ18 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተገነባው ጤና ጣቢያ ዛሬ ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት…

35ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባኤ ሁለተኛ ቀን ውሎ ቀጥሏል

አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 35ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባኤ የሁለተኛ ቀን ውሎ ስብሰባውን በማካሄድ ላይ ነው።   የኅብረቱ መሪዎች በትናንት ውሏቸው የአፍሪካን አንድነት የሚያጠናክሩና በአህጉሪቱ ላይ የሚታዩ የተዛቡ ትርክቶችን ለመቀየር የሚያስችሉ…

በደብረ ማርቆስ ከተማ የተገነባው የግራናይት ፋብሪካ የሙከራ ምርት ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደብረ ማርቆስ ከተማ የተገነባው የግራናይት ፋብሪካ የሙከራ ምርት ማምረት ጀመረ።   በፋብሪካው የሙከራ ምርቱ ጅማሮ ላይ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፋለን ጨምሮ ሌሎች የክልልና የዞን ከፍተኛ አመራሮች ተገኝተዋል።…

በተመድ ምክትል ዋና ጸሐፊ አሚና መሃመድ የተመራ የመንግሥታቱ ድርጅት ልዑክ በኮምቦልቻ ጉብኝት አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በተባበሩት መንግስታት ድርጅት ምክትል ዋና ጸሐፊ አሚና መሀመድ የተመራ የመንግሥታቱ ድርጅት ልዑክ ኮምቦልቻ ከተማ በመግባት አሸባሪው የህወሀት ወራሪ ቡድን የፈጸመውን ውድመት ተመለከቱ ፡፡ የመንግሥታቱ ድርጅት ምክትል ዋና ጸሀፊ አሚና…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከአፍሪካ ልማት ባንክ ፕሬዚደንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ከ35ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባኤ ጎን ለጎን ከአፍሪካ ልማት ባንክ ፕሬዚዳንት አኪንውሚ አዴሲና ጋር ተወያዩ፡፡   በውይይታቸውም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ኢትዮጵያ ለልማት ያላትን ፍላጎትና…

አቶ ደመቀ ከሩስያ ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሚካኤል ቦግዳኖቭ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከሩስያ ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሚካኤል ቦግዳኖቭ ጋር ተወያይተዋል።   ሚኒስተሮቹ ከ35ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባኤ ጎን ለጎን ባካሄዱት ውይይት÷የሁለቱን…

የአፍሪካ ዋንጫ የፍፃሜ ጨዋታን ደቡብ አፍሪካዊው ቪክቶር ጎሜዝ በዋና ዳኝነት ይመሩታል

አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ አፍሪካዊው ኢንተርናሽናል አልቢትር ቪክቶር ጎሜዝ ዛሬ ሴኔጋልና ግብፅ የሚያደርጉትን የአፍሪካ ዋንጫ የፍፃሜ ጨዋታ እንዲዳኙ በካፍ መመረጣቸው ተገልጿል። ደቡብ አፍሪካዊው ኢንተርናሽናል ዳኛ ቪክቶር ጎሜዝ ከፈረንጆቹ 2008…