Fana: At a Speed of Life!

መከላከያ እና የፌዴራል ፖሊስ ባደረጉት የተቀናጀ ዘመቻ ሸኔ ሲጠቀምባቸው የነበሩ ሁለት ማሰልጠኛዎች ወደሙ

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)ከአሸባሪው ህወሃት ጋር እየተናበበ የሴራ ድሩን የዘረጋው ሸኔ ፣ የጥፋት ቡድን አባላቱን ያሰለጥንባቸው የነበሩ ሁለት ማሰልጠኛዎቹ መደምሰሳቸውን የምስራቅ ዕዝ አንድ ክፍለ ጦር አዛዥ ብ/ጀ አዲሱ መሐመድ እና በፌዴራል ፖሊስ የምስራቅ ዳይሬክቶሬት ዲቪዥን…

በጦርነት የተጎዱ ት/ቤቶችን መልሶ ለማደራጀት እና የአገሪቱን ት/ቤቶች ደረጃ ለማሻሻል ከ100 ቢሊየን ብር በላይ ያስፈልጋል- ትምህርት ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጦርነት እና በተለያዩ ግጭቶች የወደሙ እና የተጎዱ ትምህርት ቤቶችን መልሶ ለማደራጀት እንዲሁም በአገሪቱ የትምህር ቤቶቹን ስታንዳርድ ለማስጠበቅ ከ100 ቢሊየን ብር በላይ እንደሚጠይቅ ትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡  …

የሴኔጋሉ ፕሬዚዳንት ማኪ ሳል የዛሬው ሰኞ የሀገሪቱ የድል በዓል አንዲሆን ወሰኑ

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሴኔጋል ፕሬዚዳንት ማኪ ሳል የሀገሪቱ ብሄራዊ ቡድን በታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ የአፍሪካ ዋንጫ አሸናፊ መሆኑን ተከትሎ ድሉን ለማክበር የዛሬው ሰኞ ብሄራዊ በዓል አንዲሆን ወስነዋል።   ሀገራቸው ሴኔጋል ግብፅን በመለያ ምት 4 ለ 2…

የህብረቱ የመሪዎች ጉባኤ በተሳካ ሁኔታ ተጠናቆ የተሳተፉ መሪዎች በሰላም ወደ ሃገራቸው ተመልሰዋል – የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 35ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ በተሳካ ሁኔታ ተጠናቆ በጉባኤው የተሳተፉ መሪዎችም በሰላም ወደ ሃገራቸው መመለሳቸውን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ገለፀ። በጉዳዩ ላይ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ያወጣው መግለጫ እንደሚከተለው…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከቡሩንዲ ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከቡሩንዲ ፕሬዚዳንት ጀነራል ኤቫሪስቴ ዳይሺሚዬ ጋር ተወያዩ። በውይይታቸውም የሁለቱ ሀገራት ግንኙነት እና ትብብር ማጠናከር በሚቻልበት ዙሪያ መምከራቸውን ነው ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው…

ሻምፒዮን መሆን ልዩ ትርጉም አለው፣በአፍሪካ ስኬታማ ቡድንን ማሸነፍ ደግሞ ሌላ ስሜት ይሰጣል -አሊዮ ሲሴ

አዲስ አበባ፣ጥር 29፣2014 (ኤፍ ቢሲ) የሴኔጋል ብሄራዊ ቡድን አሰልጣኝ አሊዩ ሲሴ በተጫዋችነት ዘመኑ የናፈቀዉን አፍሪካ ዋንጫ በአሰልጣኝነት አጣጥሞታል፡፡ የቀድሞው የሴኔጋል ብሄራዊ ቡድን ተጫዋች አሊዮ ሲሴ በተጨዋችነት ዘመኑ በ23ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ከካሜሮን ጋር በነበረ የፍፃሜ…

በዚህ ዓመት 400 የመንግስት አገልግሎቶች በኦንላይን ለመስጠት እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2014 ዓ.ም 400 የመንግስት አገልግሎቶችን ኦንላይን ለመስጠት እየተሰራ መሆኑን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ገለጸ። በኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር በለሙ መተግበሪያዎች ላይ የሚሰጡ 168 አገልግሎቶች በኦንላይን እየተሰጡ ይገኛሉ።…

ኢትዮጵያ ከአፍሪካ ምርጥ 10 የኢንቨስትመንት መዳራሻ ሀገራት አንዷ ሆና ተመረጠች

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ከአፍሪካ በ2022 ምርጥ 10 የኢንቨስትመንት መዳራሻ ሀገራት ውስጥ አንዷ ሆና ተመርጣለች፡፡ እምቅ የኢንቨስትመንት አቅም እና ዕድሎች ካላቸው እና በያዝነው ዓመት ለኢንቨስትመንት ተመራጭ ከሆኑ የአፍሪካ…

ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ በ35ኛው የህብረቱ ጉባኤ ላይ የታደሙ የተለያዩ መሪዎች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ጥር 30፣2014 (ኤፍ ቢሲ) ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ በ35ኛው የአፍሪካ ህብረት መሪዎች ጉባኤ ላይ ታድመው ከነበሩ የተለያዩ መሪዎች ጋር የሁለትዮሽ ውይይቶችን አድርገዋል። ፕሬዚዳንቷ የኬንያውን ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ፣ የጅቡቲውን ፕሬዚዳንት ኢስማኤል ኦማር ጌሌ እና…