መከላከያ እና የፌዴራል ፖሊስ ባደረጉት የተቀናጀ ዘመቻ ሸኔ ሲጠቀምባቸው የነበሩ ሁለት ማሰልጠኛዎች ወደሙ
አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)ከአሸባሪው ህወሃት ጋር እየተናበበ የሴራ ድሩን የዘረጋው ሸኔ ፣ የጥፋት ቡድን አባላቱን ያሰለጥንባቸው የነበሩ ሁለት ማሰልጠኛዎቹ መደምሰሳቸውን የምስራቅ ዕዝ አንድ ክፍለ ጦር አዛዥ ብ/ጀ አዲሱ መሐመድ እና በፌዴራል ፖሊስ የምስራቅ ዳይሬክቶሬት ዲቪዥን…