Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያ እና የአውሮፓ ህብረትን ትብብር ማጠናከር በሚቻልበት አግባብ ላይ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 27 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በፈረንሳይ የኢትዮጵያ አምባሳደር ሄኖክ ተፈራ ከአውሮፓ ህብረት የፓርላማ አባላት ጋር ተወያዩ።   በውይይታቸው ወቅትም በኢትዮጵያ ስላለው ወቅታዊ ሁኔታ ገልጻ አድርገውላቸዋል።   ከዚህ ባለፈም የአጋሮች ድጋፍ…

መንግስት የስልጠና ጥራትን ለማሻሻልና የሥራ ዕድል ፈጠራ ስራ የሚበረታታ መሆኑን ዓለም ባንክ ገለፀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት የሥራ እና ክህሎት ሚኒስቴርን በማቋቋም የስልጠና ጥራትን ለማሻሻል እና የሥራ ዕድል እንዲፈጠር ያደረገው ጥረት የሚበረታታ መሆኑን በዓለም ባንክ ትምህርት ዘርፍ የምስራቅ እና ደቡብ አፍሪካ ዳይሬክተር ሳፋ ኤል ኮጋሊ ገለፁ።…

በቶኪዮ ማራቶን ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል ቀንቷቸዋል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቶኪዮ ማራቶን ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ጠንካራ ተፎካካሪዎች በመሆን አሸናፊ መሆን ችለዋል፡፡   በወንዶች የማራቶን ዉድድር ታምራት ቶላ በ2 ሰአት ከ2 ደቂቃ ከ14 ሰከንድ በመግባት 3ኛ ደረጃን በመያዝ ውድድሩን ሲያጠናቅቅ ሹራ…

በመዲናዋ ከ3 ሺህ 600 ሄክታር በላይ የመንግሥት የመሬት ይዞታዎች ዲጂታል ካርታ እየተዘጋጀላቸው ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከ3 ሺህ 600 ሄክታር በላይ ለሚሆኑ የፌደራል መንግሥት የመሬት ይዞታዎች የዲጂታል ካርታ እየተዘጋጀላቸው መሆኑን የፌዴራል የመሬት ባንክና ልማት ኮርፖሬሽን ገለጸ።   የኮርፖሬሽን ዋና ዳይሬክተር ሌንሳ መኮንን…

በባህር ዳር ከተማ ሁሉም ክፍለ ከተሞች ነገ በተመጣጣኝ ዋጋ የዘይት ስርጭት ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የባህር ዳር ከተማ አስተዳደር በነገው ዕለት በሁሉም ክፍለ ከተሞች በተመጣጣኝ ዋጋ የዘይት ስርጭት ይካሄዳል።   ከተማ አስተዳደሩ ጉዳዩን አስመልክቶ ባስተላለፈው መልዕክት÷ በአገሪቱ የተከሰተውን የኑሮ ውድነት ለማረጋጋት የተለያዩ…

አዳዲስ የቱሪዝም መዳረሻዎችን ለማስተዋወቅ የተራራ ላይ የብስክሌት ውድድር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን በአንኮበር ወረዳ አዳዲስ የቱሪዝም መዳረሻዎችን ለማስተዋወቅ ዓላማ ያደረገ የ16 ኪሎ ሜትር የተራራ ላይ የብስክሌት ውድድር ተካሄደ። መነሻውን በወረዳው ፣ በመሃል ወንዝ ቀበሌ ባደረገው የብስክሌት ውድድር ከ60 በላይ…

‘ኤችአር 6600’ ረቂቅ ሕግን የሚቃወም ሰላማዊ ሰልፍ ሊካሄድ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን የሚሳተፉበት ‘ኤችአር 6600’ ረቂቅ ሕግን የሚቃወም ሰላማዊ ሰልፍ በአሜሪካ ኒውጀርሲ ግዛት እንደሚካሄድ ተገለጸ። በአሜሪካ የኮንግረስ አባላት ቶም ማሊኖውስኪ (ኒውጀርሲ)፣ ያንግ ኪም (ካሊፎርኒያ)፣ ግሪጎሪ ሚክስ…

ዶ/ር ሊያ በ4ኛው የዱባይ ጤና ፎረም ላይ በዘርፉ የኢትዮጵያን ልምድ አካፈሉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ የመጀመሪያ ደረጃ የጤና አገልግሎት ተደራሽነት እና ጥራት በማሳደግ ዙሪያ የኢትዮጵያን ልምድ አካፈሉ፡፡ ሚኒስትሯ በዱባይ ጤና ጥበቃ ባለስልጣን በተዘጋጀው 4ኛው የዱባይ ጤና ፎረም ላይ በመሳተፍ 'በጤና…

በመጪው የዒድ-አል አድሃ አረፋ በዓል በርካታ ሰዎችን የሚያሳትፍ ታላቅ ኮንቬንሽን ለመጀመሪያ ጊዜ በአዲስ አበባ እናዘጋጃለን – በድር ኢትዮጵያ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መጪውን የረመዳን ኢድ ስግደት ምክንያት በማድረግ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለሙስሊሙ የዳያስፖራ አባላት ወደ ሀገር ቤት እንዲገቡ ያቀረቡትን ጥሪ በደስታ እንደሚቀበለው “በድር ኢትዮጵያ ዓለም ዓቀፍ የሙስሊሞች ድርጅት” አስታወቀ፡፡ የ”በድር…

በመዲናዋ የምግብ ዘይት በድብቅ ይዘው ለማሸሽ የሞከሩ ህገወጦች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከአዲስ አበባ ለህብረተሰቡ የሚውለውን የምግብ ዘይት በድብቅ ይዘው ለማሸሽ የሞከሩ ህገወጦችን ግብረ-ሃይሉ በቁጥጥር ስር አዋላቸው፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በከተማው አለአግባብ የምግብ ፍጆታዎችንና ሌሎች ጥሬ እቃዎችን የሚሸሽጉና የሚያሸሹ…