Fana: At a Speed of Life!

የሱዳን የፖለቲካ ኃይሎች ኢጋድ እንዲያደራድራቸው ፍላጎት አሳይተዋል

አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሱዳን የፖለቲካ ኃይሎች የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግሥታት ድርጅት /ኢጋድ/ እንዲያደራድራቸው ፍላጎት ማሳየታቸውን የተቋሙ ዋና ጸኃፊ ዶክተር ወርቅነህ ገበየሁ ገለጹ። ዶክተር ወርቅነህ ገበየሁ እየተካሄደ ባለው 35ኛው የአፍሪካ ኅብረት…

ጠ/ሚ ዐቢይ የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባኤ በሰላም እና በስኬት እንዲጠናቀቅ አስተዋጽዖ ላበረከቱ  ሁሉ ምስጋና  አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር  ዐቢይ አሕመድ የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባኤ በሰላም እና በስኬት እንዲጠናቀቅ አስተዋጽዖ ላበረከቱ ሁሉ  ምስጋና  አቅርበዋል፡፡ የህብረቱን ጉባዔ  አስመልክቶ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በማህበራዊ…

በተመድ ምክትል ዋና ፀሀፊ የተመራ የመንግሥቱ ድርጅት ልኡክ ኮምቦልቻ ከተማ የጅምላ መቃብር ቦታንና በሽብር ቡድኑ የወደሙ ተቋማትን ጎበኘ

አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በተባበሩት መንግስታት ድርጅት ምክትል ዋና ፀሀፊ አሚና መሀመድ የተመራ የመንግሥቱ ድርጅት ልኡክ በኮምቦልቻ ከተማ የጅምላ መቃብር ቦታንና በሽብር ቡድኑ የወደሙ ተቋማትን ጎበኘ፡፡ ዛሬ ረፋድ ኮምቦልቻ ከተማ የገባው በምክትል ዋና ፀሀፊዋ…

አምባሳደር ሙሉ ሠሎሞን አዲሱ የጀርመን መንግሥት ከኢትዮጵያ ጋር ያለውን ግንኙነት እንዲያጠናክር ጠየቁ

አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ ) በጀርመን የኢፌዴሪ ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር ሙሉ ሰሎሞን አዲሱ የጀርመን መንግሥት ከኢትዮጵያ ጋር ያለውን ግንኙነት እንዲያጠናክር ጠየቁ፡፡ አምባሳደሯ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር እና የአፍሪካና የሣህል ዳሬክተር ከሆኑት አምባሳደር ሮበርት ዶልገር ጋር…

ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ ከኬንያና ከሴኔጋል ፕሬዚዳንቶች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከ35ኛው የአፍሪካ ህብረት ጉባኤ ጎን ለጎን ከኬንያው ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታና ከሴኔጋሉ ፕሬዚዳንትና የህብረቱ የወቅቱ ሊቀመንበር ማኪ ሳል ጋር በሁለትዮሽና በተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያ መክረዋል። በውይይታቸው ኢትዮጵያ…

ሕብረቱ አፍሪካ በተመድ የጸጥታው ምክር ቤት ቋሚ መቀመጫ በምታገኝበት ሁኔታ ላይ መከረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ፀጥታው ም/ቤት ለአፍሪካ የውሳኔ ሰጪነት ቦታን መስጠት የሚያስችለው ሪፎርም እንዲያደርግ የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባኤ አፅንኦት ሰጥቶ መምከሩን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የቱርኩ ፕሬዚዳንት ከህመማቸው ፈጥነው እንዲያገግሙ መልካም ምኞታቸውን ገለፁ

አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የቱርኩ ፕሬዚዳንት ሬሲፕ ጣይብ ኤርዶኻን ከህመማቸው ፈጥነው እንዲያገግሙና ለጤንነታቸው መልካም ምኞታቸውን ገለፁ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ÷ፕሬዝዳንት ኤርዶኻንና ባለቤታቸው በኮሮና ቫይረስ መያዛቸውን ተከትሎ…

አፍሪካን በ2030 የጦር መሳሪያ ድምፅ የማይሰማባት አህጉር የማድረግ አጀንዳ የኅብረቱን መሪዎች አወያየ

አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አፍሪካን በ2030 የጦር መሳሪያ ድምፅ የማይሰማባት አህጉር የማድረግ አጀንዳ በኅብረቱ የመሪዎች ጉባኤ ተነስቶ ክርክር ተደርገበት። በኅብረቱ የፖለቲካ፣ የሰላምና ፀጥታ ጉዳዮች ኮሚሽነር አምባሳደር ባንኮሌ አዲባዮ ለጋዜጠኞች በሰጡት ማብራሪያ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ከተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት መሪዎች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ35ኛው የአፍሪካ ህብረት ጉባኤ ጎን ለጎን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት መሪዎች ጋር ቆይታ ማድረጋቸውን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ገለፀ፡፡ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትሩ ዶክተር ለገሰ ቱሉ…

በአፍሪካ የአየር ንብረት ለውጥ ለመከላከልና ተጽዕኖውን ለመቋቋም የሚያስችል ስትራቴጂ ተዘጋጀ

አዲስ አበባ፣ጥር 29፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ ለቀጣይ ሁለት ዓመታት ገቢራዊ የሚሆን የአፍሪካ የአየር ንብረት ለውጥን ለመከላከከልና መቋቋም የሚያስችል ስትራቴጂ መዘጋጀቱን አፍሪካ ኅብረት የዘርፉ አስተባበሪ የሆኑት የደቡብ አፍሪካው ፕሬዝዳንት ሲሪል ራማፎዛ ገለጹ።  …