ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ከቄያቸው ለተፈናቀሉ ዜጎች 650 ሺህ ብር የሚገመት የአይነት ድጋፍ አደረጉ
አዲስ አበባ ፣መስከረም 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በፅህፈት ቤታቸው አማካኝነት አሸባሪው የህወሓት ቡድን በፈጸመው ወረራ ምክንያት ከቄያቸው ለተፈናቀሉ ዜጎች 650ሺ ብር የሚገመት የአይነት ድጋፍ አደረጉ።
መንግስት ከሚያደርገው ዘርፈ ብዙ ድጋፍ በተጨማሪም በግላቸው…