Fana: At a Speed of Life!

ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ከቄያቸው ለተፈናቀሉ ዜጎች 650 ሺህ ብር የሚገመት የአይነት ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ ፣መስከረም 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በፅህፈት ቤታቸው አማካኝነት አሸባሪው የህወሓት ቡድን በፈጸመው ወረራ ምክንያት ከቄያቸው ለተፈናቀሉ ዜጎች 650ሺ ብር የሚገመት የአይነት ድጋፍ አደረጉ። መንግስት ከሚያደርገው ዘርፈ ብዙ ድጋፍ በተጨማሪም በግላቸው…

ከአዲሱ መንግስት ለህዝቡ መሰረታዊ ጥያቄዎች ፈጣን ምላሽ የሚሰጥ አመራር እንጠብቃለን አሉ ነዋሪዎች

አዲስ አበባ መስከረም 21፣ 2014 (ኤፋ ቢ ሲ) የፊታችን መስከረም 24 ከሚመሰረተው አዲስ መንግስት ለህዝቡ መሰረታዊ ጥያቄዎች ፈጣን ምላሽ የሚሰጥ አመራር እንጠብቃለን ሲሉ በሰሜን ሸዋ ዞን የምንጃር ሸንኮራ ወረዳ ነዋሪዎች ገለጹ። በአረርቲ ከተማ ካነጋገርናቸው…

የቅድመ – ብቅለት በቆሎ ጸረ አረም ኬሚካል መጠቀማችን ውጤታማ አድርጎናል – አርሶ አደሮች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለመጀመሪያ ጊዜ የቅድመ - ብቅለት በቆሎ ጸረ - አረም ኬሚካል መጠቀማቸው ውጤታማ እንዳደረጋቸው በደቡብ ጎንደር ዞን የደራ ወረዳ አርሶ አደሮች ተናገሩ። የአማራ ክልል ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት አመራሮች እና ባለሙያዎች በደራ…

ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ በኢትዮጵያ የተሾሙ አምባሳደሮችን የሹመት ደብዳቤ ተቀበሉ

አዲስ አበባ፣መስከረም 21፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ)ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ በኢትዮጵያ የተሾሙ የተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮችን የሹመት ደብዳቤ ተቀበሉ፡፡ ፕሬዚዳንቷ በኢትዮጵያ የተሾሙ የታይላንድ ፣ የኒውዝላንድ ፣ የዴንማርክ ፣ የጅቡቲ ፣ የአውስትራሊያ ፣ የአውሮፓ ህብረት እና…

ፈታኝ የሆነውን የኮንቴይነር አቅርቦት ችግር ለመፍታት አዲስ ግዥ ተፈፀመ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከኮቪድ 19 ወረርሽኝ ጋር ተያይዞ በአለምአቀፍ ንግድ ላይ ፈታኝ የሆነውን የኮንቴይነር አቅርቦት ችግር ለመፍታት አዲስ ግዥ መፈፀሙን የኢትዮጵያ ባህር ትራንስፖርት እና ሎጀስቲክ አገልግሎት ድርጅት አስታወቀ። አሁን ያለውን…

በአዋሽ ቢሾላ ማሰልጠኛ ማእከል ለ2ኛ ዙር ምልምል ሰልጣኞች የስልጠና ማስጀመሪያ ተከናወነ

አዲስ አበባ፣መስከረም፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዋሽ ቢሾላ ማሰልጠኛ ማእከል በሁለተኛ ዙር ለከተቱት ምልምል ሰልጣኞች የስልጠና ማስጀመሪያ መረሐ ግብር ተከናወነ። በመርሀ ግብሩ ላይ በክብር እንግድነት በመገኘት የስራ መመሪያ የሰጡት፥ የዋሽ ቢሾላ እና የቡልቡላ ወታደራዊ…

በቡሌ ምርጫ ክልል የምርጫ ውጤት ተለጠፈ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጌዴኦ ዞን በቡሌ ምርጫ ክልል ትላንት የተካሄደው ምርጫ ውጤት ተለጥፎ ቁሳቁስ የመሰብሰብ ስራ እየተከናወነ መሆኑ ተገለጸ፡፡ ምርጫው ፍፁም ሰላማዊ በሆነ ሁኔታ ተጠናቆ ቁሳቁስ እየተሰበሰበ በመሆኑ ደስ ብሎናል፤ ፍትሃዊነቱንም…

በአዲስ አበባ የሚገኙ የሙስሊሙ ማሕበረሰብ አባላት ለተፈናቃዮች ከ15 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣መስከረም፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ የሚገኙ የሙስሊሙ ማሕበረሰብ አባላት በደሴ ለሚገኙ ተፈናቃይ የህብረተሰብ ክፍሎች ከ15 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የምግብ እና ቁሳቁስ ድጋፍ አደረጉ። መሕበረሰቡን በማስተባበር ድጋፍንደሴ ከተማ ይዘው የተገኙት…

የአፋር አርብቶ አደሮችን ሕይወት በተጨባጭ ለሚለውጡ ተግባራት ትኩረት እንሰጣለን-የአፋር ክልል ምክር ቤት አባላት

አዲስ አበባ፣መስከረም21፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ)) የአርብቶ አደሩን ማህበረሰብ ሕይወት በተጨባጭ ለመለወጥ እንደሚሰሩ አዳዲሶቹ የአፋር ክልል ምክር ቤት አባላት ገለጹ። የክልሉን እምቅ የተፈጥሮ ሃብት በመጠቀም ለውጥ ለማምጣት ትኩረት ሰጥተው እንደሚሰሩ የምክር በቱ አባል…

ኢሬቻ ወንድማማችነትን በማጠናከር ቁልፍ ሚና አለው- ወ/ሮ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢሬቻ የፍቅርና የሰላም በዓል ነው፤ ወንድማማችነትን፣ ሕብረብሔራዊነትን በማጠናከርም ቁልፍ ሚና አለው ሲሉ የአዲስ አበባ ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡ በመዲናችን አዲስ አበባ የሚከበረው የሆራ ፊንፊኔ…