Fana: At a Speed of Life!

በአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባኤ በአህጉሪቱ የኮቪድ -19 ክትባት ማምረቻ ሊገነባ እንደሚገባ ተመክሯል-አምባሳደር ዲና ሙፍቲ

አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባኤ ላይ በአህጉሪቱ የኮቪድ -19 ክትባት ማምረቻ ሊገነባ እንደሚገባ መመከሩን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ተናግረዋል።   ቃል አቀባዩ ዛሬ ጠዋት በሰጡት መግለጫ ÷ 35ኛው…

ባህላዊ የፈረስ ፌስቲቫል በኦሮሚያ ልዩ ዞን ፊንፊኔ ዙሪያ በሰንዳፋ በኬ ከተማ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ባህላዊ የፈረስ ፌስቲቫል በኦሮሚያ ልዩ ዞን ፊንፊኔ ዙሪያ በረክ ወረዳ በሰንዳፋ በኬ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡   ፌስቲቫሉ “ባህላዊ የፈረስ ግልቢያ ጨዋታ ለቱሪዝም ልማት” በሚል መሪ ቃል ነው እየተካሄደ የሚገኘው፡፡…

በአፍሪካ ዋንጫ ካሜሮን ሶስተኛ ደረጃን በመያዝ አጠናቀቀች

አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ33ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ካሜሮን ሶስተኛ ደረጃን በመያዝ ውድድሩን አጠናቀቀች። ምሽቱን ለደረጃ የሚደረግ ፍልሚያ በአዘጋጇ ሀገር ካሜሮንና በቡርኪናፋሶ መካከል ተደርጓል። ጨዋታው 3 አቻ በመጠናቀቁ ወደ መለያ ምት ያመራ ሲሆን፥ በመለያ ምት…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔ ተሳታፊዎችን አመሠገኑ

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ያለው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔ ተሳታፊዎችን አመሠገኑ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በወዳጅነት አደባባይ ለአፍሪካ መሪዎች የዕራት ግብዣ መርሐ ግብር አዘጋጅተዋል። ማምሻውን በማህበራዊ ትስስር…

በቱሪዝሙ መስክ እንደአህጉር የተከሰተውን ችግር ለመቅረፍ አፍሪካውያን በአንድነት ልንቆም ያስፈልጋል – ጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ መከሰቱን ተከትሎ በቱሪዝሙ ዘርፍ እንደአህጉር ያጠላበትን ጥላ ለመሻገር አፍሪካውያን በአንድነት መቆም እና መደጋገፍ ያስፈልገናል ሲሉ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ገለጹ፡፡ የአፍሪካ ህብረት ጉባዔን ምክንያት በማድረግ ለመሪዎች…

የአፍሪካ ህብረት ጉባዔን ምክንያት በማድረግ ለመሪዎች የተዘጋጀ የእራት ግብዣ መርሃ ግብር በወዳጅነት ፓርክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ህብረት ጉባዔን ምክንያት በማድረግ ለመሪዎች የተዘጋጀ የእራት ግብዣ መርሃ ግብር በወዳጅነት ፓርክ እየተካሄደ ነው፡፡ በመርሃ ግብሩ የአፍሪካ ሀገራት መሪዎችና የልዑካን ቡድን አባላት እንዲሁም የተለያዩ ተቋማት ከፍተኛ ኃላፊዎች እና ጥሪ…

በኅብረቱ ጉባኤ ላይ መሪዎች የአፍሪካን አንድነት የሚያጠናክሩ ሃሳቦችን አንስተዋል- አምባሳደር ዲና ሙፍቲ

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኅብረቱ ጉባዔ ላይ መሪዎች የአፍሪካን አንድነት የሚያጠናክሩና በአህጉሪቱ ላይ የሚታዩ የተዛቡ ትርክቶችን ለመቀየር የሚያስችሉ ሃሳቦችን ማንሳታቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ተናገሩ። በኅብረቱ ጉባኤ ላይ በመሪዎች…

ዛሬ ምሽት ቡርኪናፋሶ እና ካሜሮን ለደረጃ ይጫወታሉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዛሬው የፍሪካ ዋንጫ መርሃ ግብር መሠረት ቡርኪና ፋሶ እና አዘጋጇ ካሜሮን ለደረጃ ይፋለማሉ። ጨዋታው ምሽት 4፡00 ላይ በያውንዴ አህመዱ አሂጆ ስቴዲዬም ይካሄዳል። በሌላ በኩል የአፍሪካ ዋንጫ ነገ ፍፃሜውን የሚያገኝ ሲሆን፥ በዕለቱም ግብጽ…

ለሕብረቱ ጉባኤ 15 የግልና የመንግሥት ሆስፒታሎች በልዩ ዝግጅት አገልግሎት እየሰጡ ነው – ጤና ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ ሕብረት የመሪዎችና ስራ አስፈጻሚዎች ጉባኤ 15 የግልና የመንግሥት ሆስፒታሎች በልዩ ሁኔታ ዝግጁ ሆነው አገልግሎት እየሰጡ እንደሚገኝ የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። በጤና ሚኒስቴር የአፍሪካ ሕብረት የሐኪሞች ቡድን አስተባባሪ ዶክተር ማራኪ መሐሪ…