Fana: At a Speed of Life!

ካፍ የቱኒዚያን ይግባኝ ውድቅ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) አወዛጋቢ የዳኝነት ስርዓት በተስተዋለበት የማሊ እና ቱኒዚያ ጨዋታ ቱኒዚያ ያቀረበችውን ይግባኝ ዉድቅ ማድረጉን ካፍ አስታውቋል። የጨዋታው የመሀል ዳኛ ጃኒ ሲካዝዌ ጨዋታው ከተጀመረ ጀምሮ አወዛጋቢ ውሳኔዎችን ከመወሰን በተጨማሪ፥ የ90 ደቂቃ መደበኛ…

በባህር ዳር ዳያስፖራው የሚሰማራባቸው ልዩ ልዩ የኢንቨስትመንት አማራጮች ተዘጋጅተዋል

አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዳያስፖራው የሚሰማራባቸው ልዩ ልዩ የኢንቨስትመንት አማራጮች መዘጋጀታቸውን የባሕር ዳር ከተማ አስተዳደር ገለጸ፡፡   ከልዩ ልዩ ሀገራት ወደ ኢትዮጵያ የገቡ የዳያስፖራ አባላት በባሕር ዳር ከተማ የመሠረተ ልማት ግንባታዎች እና…

የተለያዩ አካላት በአፋር ክልል በጦርነቱ ለተጎዱ ወገኖች ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሲውዘርላንድ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እና በሶማሊያ የተሰማራው አሚሶም የሰላም አስከባሪ በአፋር ክልል በጦርነቱ ለተጎዱ ወገኖች ድጋፍ አደረጉ፡፡ በሲውዘርላንድ የሚኖሩ ኢትዮጵያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን በአፋር ክልል በጦርነት ለተጎዱ ወገኖች የ1…

ኢንጅነር የኋላሸት ጀመረ የኢትዮጵያ ማሪታይም ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር በመሆን ተሾሙ

አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ኢንጅነር የኋላሸት ጀመረ የኢትዮጵያ ማሪታይም ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር አድርገው ሹመዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ከጥር 3 ቀን 2014 ዓ.ም ጀምሮ ኢንጅነር የኋላሸት ጀመረን የኢትዮጵያ ማሪታይም ባለሥልጣን…

የኢትዮጵያ አየር ኃይል ሀገራዊ ተልዕኮውን ከመወጣት ጎን ለጎን ተቋማዊ አደረጃጀቱንም ይበልጥ በማዘመን ላይ ይገኛል – ብ/ጄነራል ነገራ ሌሊሳ

አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር ኃይል ሀገራዊ ተልዕኮውን ከመወጣት ጎን ለጎን ተቋማዊ አደረጃጀቱንም ይበልጥ በማዘመን ላይ እንደሚገኝ ምክትል አዛዥ ለአየር ሎጂስቲክስ ብርጋዴር ጄነራል ነገራ ሌሊሳ ገለጹ። ብርጋዴር ጄነራል ነገራ ሌሊሳ ፥ የመንግስትን ጥሪ ተከትሎ…

በጦርነቱ የተጎዳው ኢኮኖሚ እንዲነቃቃ የግል ባለሀብቱ ተሳትፎ ሊጎለብት ይገባል-ፕሮፌሰር ሙላቱ ፍቃዱ

አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጦርነቱ የተጎዳው ኢኮኖሚ እንዲነቃቃ የግል ባለሀብቱ ተሳትፎ ሊጎለብት እንደሚገባ በደቡብ አፍሪካ ፕሪቶሪያ ሱዋኔ ዩኒቨርሲቲ የኢኮኖሚክስ መምህር የሆኑት ፕሮፌሰር ሙላቱ ፍቃዱ ተናገሩ።   ፕሮፌሰር ሙላቱ መንግሥት በጦርነት የተቀዛቀዘውን…

ሱዳናውያን ተቃዋሚዎች የአውሮፓ ኅብረትን ጣልቃ ገብነት አንሻም አሉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ኅብረት በሱዳን ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተባባሰ ለመጣው ፖለቲካዊ ግለት እልባት እሰጣለሁ በሚል ያቀረበው ሀሳብ ተቃውሞ ገጠመው፡፡ ኅብረቱ ግጭቶችን ለማስቀረት ወደ ሀገሪቱ ለመግባት ያቀረበውን ሀሳብ ተከትሎ በርካታ ሱዳናውያን በካርቱም ጎዳና ላይ…

የዲጂታል ፋውንዴሽን ፕሮጀክት የቅድመ ዝግጅት ስራዎች በተያዘላቸው እቅድ መሰረት እየተከናወኑ ነው – ሚኒስትር ዴኤታ ሁሪያ አሊ

አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር በበላይነት የሚመራውና በዓለም ባንክ የሚደገፈው የዲጂታል ፋውንዴሽን ፕሮጀክት የቅድመ ዝግጅት ስራዎች በተያዘላቸው እቅድ መሰረት እየተከናወኑ መሆኑን ሚኒስትር ዴኤታዋ ሁሪያ አሊ ገለጹ፡፡…

ኢራን አንዳንድ ምዕራባውያን በሰብዓዊ መብት ስም በኢትዮጵያ የውስጥ ጉዳይ የሚያደርጉትን ጣልቃ ገብነት ተቃወመች

አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አንዳንድ የምዕራባውያን ሀገራት በሰብዓዊ መብት ስም ኢትዮጵያን ጨምሮ በሌሎች ሀገራት የውስጥ ጉዳይ የሚያደርጉትን ጣልቃ ገብነት ኢራን በጽኑ እንደምትቃወም በኢትዮጵያ የኢራን አምባሳደር ሰመድ አሊ ላኪዛዴህ ተናግረዋል፡፡   አምባሳደሩ…