Fana: At a Speed of Life!

የጌዴኦ ዞን በድርቅ የተጎዱ የቦረና ዞን ከብቶች በመቀበል የግጦሽ መሬት ላይ አሰማራ

አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል የጌዴኦ ዞን በድርቅ የተጎዱ የቦረና ዞን የአርብቶ አደር ከብቶችን በመቀበል የግጦሽ መሬት ላይ አሰማርቷል፡፡ በጌዴኦ ዞን ገደብ ወረዳ በ10 ሺህ የሚቆጠሩ ከብቶች በግጦሽ መሬት ላይ ተሰማርተው ከድርቁ ጉዳት እያገገሙ ይገኛሉ።…

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በሶማሌ ክልል በድርቅ ለተጎዱ አካባቢዎች የ100 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በሶማሌ ክልል በድርቅ ለተጎዱ አካባቢዎች የ100 ሚሊየን ብር የአይነት ድጋፍ አደረገ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በሶማሌ ክልል በድርቅ ምክንያት ለተጎዱ ወደ 2 ነጥብ 4 ሚሊየን የሚገመቱ ወገኖች የሚሆን የ100…

የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ የማህበረሰብ ሬዲዮ መቋቋም የመማር ማስተማሩን ሂደት ለማሳለጥ እንደሚያገለግል ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ የማህበረሰብ ሬዲዮ ለማቋቋም የሚያስችል ጠቅላላ ጉባዔ አካሂዷል፡፡   የማህበረሰብ ሬዲዮ መቋቋሙ ዩኒቨርሲቲው የሚያካሂደውን የመማር ማስተማር ሂደት ለማሳለጥ እንደሚያገለግል የዩኒቨርሲቲው የምርምርና ማህበረሰብ…

የባሕር ዳር ከተማ አስተዳደር ከ110 ሚሊየን ብር በላይ የሚያወጣ የዓይነት ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የባሕርዳር ከተማ አስተዳደር ÷ ከከተማው ነዋሪዎች፣ ከንግዱ ማኅበረሰብ፣ ከባለሐብቶች እና ከተለያዩ የኅብረተሰብ ክፍሎች ያሰባሰበውን ከ110ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው ምግብና የተለያዩ አልባሳት በጦርነቱ ለተፈናቀሉ እና ሐብት እና ንብረታቸው…

በጎንደር የሚከበረው የጥምቀት በዓል በሰላም እንዲከበር ህብረተሰቡን ያሳተፈ የፀጥታ ስራ እየተከናወነ ነው – ፖሊስ

አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጎንደር ከተማ የሚከበረው የጥምቀት በዓል በሰለም እንዲከበር ህብረተሰቡን ያሳተፈ የፀጥታ ስራ እየተከናወነ እንደሚገኝ የዞኑ ፖሊስ መምሪያ አስታወቀ። የጥምቀት በዓል በዩኒስኮ ከማይዳሰሱ ቅርሶቹ መካከል አንዱ ሲሆን ፥ ይህ በዓል በጎንደር ከተማ…

በርዕሰ መስተዳድር እርስቱ ይርዳ የተመራ ልዑክ የመስኖ ስንዴ ማሳን እየጎበኘ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እርስቱ ይርዳ የተመራ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች ልዑክ በጋሞና ወላይታ ዞኖች እየተካሄደ ያለውን የበጋ መስኖ ስንዴ ልማት እየጎበኘ ነው።   በጉብኝት መርሃ ግብሩ ርዕሰ መስተዳድር እርስቱ ይርዳ እና የደቡብ…

ኢትዮጵያ የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር የድርጅቱን የስነምግባር ደንብ በመጣስ እየፈፀሙት ያለውን አድሎ እንዲመረምርላት የድርጅቱን ስራ አስፈፃሚ ቦርድ…

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የአሸባሪው ህወሓት አባልና የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር የሆኑት ዶክተር ቴድሮስ አድሀኖም የድርጅቱን የአሰራር መርህ እና የስነምግባር ደንብ በመጣስ እየፈፀሙት ያለውን አድሎ እንዲመረምርላት የድርጅቱን ስራ አስፈፃሚ ቦርድ ጠየቀች።…

ሀገርን በጠንካራ አለት ላይ ለማቆም የምክክር ኮሚሽኑ አስፈላጊ ነው – የማህበራዊ ሳይንስ ባለሙያ

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቀጣይነት የማይናወጥ የሰላም ሁኔታ ውስጥ ለመግባትና ሀገርን በጠንካራ አለት ላይ ለማቆም ሀገራዊው የምክክር ኮሚሽኑ አስፈላጊ መሆኑ ተገለፀ፡፡ የማህበራዊ ሳይንስ ባለሙያ አቶ ዘላለም ግዛቸው ከፋና ብሮድካስቲንግ ጋር ባደረጉት ቆይታ፥…

አፍሪካውያን እኛ እናውቅላችኋላን ከሚሉ ወገኖች ተፅእኖ ነፃ ለመውጣት በአንድ መቆም ይጠበቅባቸዋል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አፍሪካውያን እኛ እናውቅላችኋላን ከሚሉ ወገኖች ተፅእኖ ነፃ ለመውጣት በአንድ መቆም ይጠበቅባቸዋል ሲሉ ምሁራን ተናገሩ፡፡ በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የአፍሪካ እና የኤዥያ ጥናት መምህር ዶክተር ጌታቸው ካሳ፥ ከ400 አመት በላይ አሜሪካንን በመገንባት…