Fana: At a Speed of Life!

አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ከአውሮፓ የዲፌንድ ኢትዮጵያ ግብረ ሃይል ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ከአውሮፓ የዲፌንድ ኢትዮጵያ ግብረ ሃይል አባላት ጋር ተወያይተዋል፡፡   በውይይታቸው አምባሳደር ሬድዋን አንዳንድ ምዕራባውያን ሀገራት እና ዓለም  አቀፍ መገናኛ ብዙሃን…

በድሬዳዋ የሽብር ተግባር ሊፈጽሙ የነበሩ የሸኔ አባላትና የተለያዩ የጦር መሳሪያዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በድሬዳዋ ከተማ እና አካባቢው የሽብር ተግባር ለመፈጸም ሲንቀሳቀሱ ነበር የተባሉ የአሸባሪው የሸኔ አባላትና የተለያዩ የጦር መሳሪያዎች በቁጥጥር ስር ማዋሉን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መምሪያ ዕዝ አስታወቀ።   የድሬዳዋ…

በግብርናው ዘርፍ የላቀ ውጤት ለማስመዝገብ ባለ ድርሻ አካላት በቅንጅት ሊሰሩ ይገባል-አቶ ዑመር ሁሴን

አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በግብርናው ዘርፍ አመርቂ ውጤት ለማስመዝገብ ባለ ደርሻ አካላት በቅንጅት መስራት እንደሚገባቸው የግብርና ሚኒስትር አቶ ዑመር ሁሴን ገለጹ፡፡   ሚኒስትሩ “ግበርና ለኢኮኖሚ ዋስትና” በሚል መሪ ሀሳብ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር…

በህገ-ወጥ መንገድ ከጅግጅጋ ወደ ሶማሌላንድ ሊወጣ የነበረ ነዳጅ ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል ጅግጅጋ ከተማ በህገ ወጥ መንገድ ወደ ውጭ ሊወጣ የነበረ 2 ሺህ 820 ሊትር ነዳጅ በቁጥጥር ስር መዋሉን የክልሉ ንግድና ትራንስፖርት ቢሮ ገልጿል፡፡ በዛሬው ዕለት 2 ሺህ 820 ሊትር ነዳጅ በ141 ጀሪካን በአውቶብስ ተጭኖ በህገወጥ…

በመዲናዋ የመሬት ልማት ማኔጅመንት የስራ ሀላፊ ግማሽ ሚሊየን ብር ጉቦ ሲቀበል እጅ ከፍንጅ ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በየካ ክፍለ ከተማ ወረዳ 11 የመሬት አገልግሎት አስፈፃማለሁ በማለት ከግል ባለጉዳይ 500 ሺህ ብር ጉቦ የተቀበለው የመሬት ልማት ማኔጅመንት ኃላፊ አቶ ብርሐን ጌራ በፖሊስ ቁጥጥር ስር ውሏል።   የየካ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ አዛዥ…

መነሻና መዳረሻችን የሕዝባችንን ክብርና ጥቅም ማስከበር ነው – የአማራ ብልፅግና ፓርቲ

አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) እንደመሪ ድርጅት መነሻና መዳረሻችን የህዝባችንን ክብርና ጥቅም ማስከበር ብቻ እንደሆነ እናረጋግጣለን ሲል የአማራ ብልፅግና ፓርቲ አስታወቀ። የአማራ ብልፅግና ፓርቲ ፅህፈት ቤት በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ባወጣው መግለጫ፥ በአሸባሪው የህወሃት ሀይል ላይ…

ጥምቀትን በጎንደር ከዳያስፖራው ጋር ለማክበር አስፈላጊው ቅደመ ዝግጅት ተጠናቋል

አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጥምቀትን በጎንደር ከዳያስፖራው ማኅበረሰብ ጋር በድምቀት ለማክበር የቅድመ ዝግጅት ሥራ ማጠናቀቁን የቱሪዝም ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡   በቱሪዝም ሚኒስቴር የቱሪዝም ፕሮሞሽንና ግብይት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት በሰጡት…

አፍሪካ የኃይል አቅርቦት እጥረቷን ለመቅረፍ ወደ ኒውክሌር የኃይል አማራጭ ማማተር አለባት ተባለ

አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዓለማችን የነዳጅ እና የኃይል አማራጭ ኢንዱስትሪዎች እያደጉ ቢመጡም አፍሪካ ግን እስከ አሁን በኃይል አቅርቦት እጥረት መመታቷ ነው የተገለጸው፡፡ ከ600 ሚሊየን በላይ የአፍሪካ ህዝቦች የኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት እንደማያገኙ እና በጨለማ…