ለጥምቀት በዓል ከ5 በላይ ታቦታት ማደሪያ የሆነውን የአበበ ቢቂላ ስታዲየም የማጽዳት ስራ ተከናወነ
አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ የጥምቀት በዓልም ምክንያት በማድረግ ከ5 በላይ ታቦታት ማደሪያ የሆነውን የአበበ ቢቂላ ስታዲየም የማፅዳት ስራ ተከናወነ፡፡
የአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ዋና ስራ አስፈፃሚ ወይዘሮ ሽታዬ…