ከበጋ መስኖ ሥራ የተገኘው ውጤት በቀጣይ የገበያ እጥረቱን ሊሸፍን የሚችል ምርት በሀገር ውስጥ ማምረት እንደሚቻል ያሳየ ነው – አቶ መላኩ አለበል
አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በበጋ መስኖ ልማት እየተሠራ ያለው ሥራ በመጪዎቹ ዓመታት ሙሉ በሙሉ የገበያ እጥረቱን ሊሸፍን የሚችል ምርት በሀገር ውስጥ መመረት እንደሚቻል ያሳየ ነው ሲሉ የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ አቶ መላኩ አለበል ተናገሩ፡፡
በጠቅላይ ሚኒስትር…