Fana: At a Speed of Life!

የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ከአለም አቀፉ የፍልሰት ድርጅት ድጋፍ አገኘ

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ከአለም አቀፉ የፍልሰት ድርጅት /IOM/የድንበር አስተዳደር ስራን ለማጠናከር የሚያስችል ድጋፍ አገኘ።   የአለም አቀፍ የፍልሰት ድርጅት የኢፌዲሪ የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት የአገሪቱን የድንበር…

“ሂሩት አባቷ ማን ነው?” ፊልም ከ57 ዓመት በኋላ ተመርቆ ለዕይታ በቃ

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ1957 ዓ.ም “ሂሩት አባቷ ማን ነው?”በሚል ርዕስ የተዘጋጀው በኢትዮጵያ የመጀመሪያው ባለጥቁርና ነጭ ፊልም ከ57 ዓመት በኋላ ተመርቆ ለእይታ በቅቷል፡፡ ፊልሙ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ አማካኝነት በይፋ ተመርቆ…

የክልሉ ህዝብ ለሃገራዊ እና ክልላዊ ግብ በጋራ ሊቆም ይገባል- የደቡብ ምዕራብ ህዝቦች ክልል ም/ርዕሰ መስተዳድር

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ምዕራብ ክልል ህዝብ ልዩነትን የሚያሰፉ ጉዳዮችን ወደ ጎን በመተው ለሃገራዊ እና ክልላዊ ግብ በጋራ ሊቆም ይገባል ሲሉ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ወጌሾ ጥሪ አቀረቡ፡፡ ምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ በቤንች ሸኮ ዞን…

ከፍተኛ አመራሮች በኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር በአሸባሪዎቹ ህወሓት እና ሸኔ የደረሰውን ጉዳት ተመለከቱ

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢፌዴሪ የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሽዴ የተመራ ልዑክ በኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር በአሸባሪው የትህነግ ወራሪ ቡድን እና በተላላኪው ኦነግ ሸኔ የደረሰውን ጉዳት ተመለከተ። ልዑኩ የፌደራልና የክልል ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎችን ያካተተ ሲሆን ፥ የሃይማኖት…

የዕጩ ኮሚሽነሮች ጥቆማ እስከ ጥር 13 ተራዘመ

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የዕጩ ኮሚሽነሮች ጥቆማ እስከ ጥር 13 ቀን 2014ዓ.ም ድረስ መራዘሙን የህዝብ ተወካዮች ም/ቤት አስታወቀ፡፡ ምክር ቤቱ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር 1265/2014 ማጽደቁ የሚታወስ ሲሆን÷ በዚሁ…

ዳያስፖራዎች የቦሌ ለሚና ቂሊንጦ ኢንዱስትሪ ፓርኮችን እየጎበኙ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዳያስፖራዎች የቦሌ ለሚና የቂሊንጦ ኢንዱስትሪ ፓርኮችን እንዲሁም የአይ ሲ ቲ ፓርክን እየጎበኙ ነው፡፡ የጉብኝት መርሃ ግብሩ ዳያስፖራዎች በኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኙ የኢንቨስትመንት አማራጮችን እንዲመለከቱ ያለመ መሆኑ ተገልጿል፡፡ የኢንዱስትሪ…

ጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ ለኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣን አዲስ አመራር ሾሙ

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ አቶ ጌታቸው መንግስቴን የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር አድርገው ሹመዋል። እንዲሁም÷ አቶ መንግስቱ ንጉሴን የኤር ናቪጌሽን የባለስልጣኑ ምክትል ዋና ዳይሬክተር አድርገው መሾማቸውን ከባለስልጣኑ…

ቻይና የክረምቱን የቤጂንግ ኦሎምፒክ ጨዋታ ለመዘገብ የሚመጡ ሚዲያዎችን በደስታ እንደምትቀበል ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና የቤጂንግ የክረምት ኦሎምፒክ ጨዋታዎችን ሊዘግቡ ከተለያዩ ሀገራት የሚመጡ ሚዲያዎችን በደስታ እንደምትቀበል የቻይናው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቃል አቀባይ ዋንግ ዌንቢን ገለጹ፡፡ ገንቢ ሀሳቦችን የሚያቀርቡ ጋዜጠኞችን ቻይና የምታበረታታ ሲሆን፥…

የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ሰራተኞች በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳይ ላይ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት አመራሮች እና ሰራተኞች “በዘላቂ ድል ወደ ብልጽግና የድህረ ጦርነት መዛነፎችና እርምቶቹ” በሚል ርዕስ በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳይዮች ላይ ውይይት አካሄዱ፡፡   የውይይት መድረኩን የመሩት አቶ ንጉሡ ጥላሁን…