Fana: At a Speed of Life!

በአዲስ አበባ የጤና ባለሙያዎች ከየካቲት 1 ቀን ጀምሮ የሙያ ማሻሻያ ስልጠና መውሰድ እንዳለባቸው ባለስልጣኑ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ባለሙያዎች ከየካቲት 1 ቀን ጀምሮ ተከታታይ የሙያ ማሻሻያ (CPD) ስልጠና መውሰድ እንዳለባቸው የአዲስ አበባ ምግብ መድሃኒት ጤና ክብካቤ አስተዳደርና ቁጥጥር ባለስልጣን አስታወቀ፡፡ ባለስልጣኑ ከጤና ሚኒስቴር በተሰጠው…

የክልሉን ህዝብ ሰላምና ደህንነት ለማስጠበቅ ከፍተኛ ስራ በመከናወኑ ሰላማዊ ክልል መፍጠር ተችሏል – አቶ እርስቱ ይርዳ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የህዝቡን የቆዩ እሴቶች በመጠቀም የክልሉን ህዝብ ሰላምና ደህንነት ለማስጠበቅ ከፍተኛ ስራ በመከናወኑ በተነጻጻሪ ሲታይ ሰላማዊ ክልል መፍጠር እንደተቻለ የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እርስቱ ይርዳ ተናግረዋል። የደቡብ ክልል መንግስት የ2014…

ቋሚ ሲኖዶስ ከከተማ አስተዳደሩ ጋር ማክሰኞ ይወያያል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ቋሚ ሲኖዶስ በዛሬው እለት ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጋር ለመወያየት ቀጠሮ ይዞ የነበረ ቢሆንም በተለያዩ ምክንያቶች ወደ ማክሰኞ መዛወሩን ከተማ አስተዳደሩ አስተውቋል፡፡ የዛሬውን…

የኦሮሚያ ክልል ርእሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ አሶሳ ከተማ ገቡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ርእሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል አሶሳ ከተማ ገቡ። አቶ ሽመልስ አብዲሳ አሶሳ ህዳሴ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርእሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ…

የምስራቅ አፍሪካ የግማሽ ማራቶን ውድድር በኤርትራ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አምስት ሀገራት የተሳተፉበት የምስራቅ አፍሪካ የግማሽ ማራቶን የአትሌቲክስ ውድድር በኤርትራ ምጽዋ ከተማ ዛሬ ማለዳ ተካሄደ። በዚህ የምስራቅ አፍሪካ የግማሽ ማራቶን ውድድር ከኤርትራ፣ ከኢትዮጵያ፣ ሱዳን፣ ደቡብ ሱዳን እና…

የኦሮሚያና የጋምቤላ ክልሎች በልማትና በሠላም ላይ ለመሥራት የሚያስችል የስምምነት ሠነድ ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያና የጋምቤላ ክልላዊ መንግስት ርዕሳነ-መስተዳድሮች በቀጣዮቹ አምስት ዓመታት በልማትና ሠላም ማስፈን ላይ በጥምረት ለመሥራት የመግባቢያ ሠነድ ተፈራርመዋል፡፡ ስምምነቱን የተፈራረሙት የኦሮሚያ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት…

ኤች አር 6600 በሚል ኢትዮጵያን በሚመለከት የተዘጋጀው ረቂቅ ሕግ እንዳይጸድቅ ለማድረግ እንቅስቃሴ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያን በተመለከተ በዴሞክራትና የሪፐብሊካን ፓርቲ የኮንግረስ አባላት የተዘጋጀው ረቂቅ ሕግ እንዳይጸድቅ ለማድረግ እንቅስቃሴ መጀመሩን የኢትዮ አሜሪካውያን የእድገት ምክር ቤት አስታወቀ። በአሜሪካ የኮንግረስ አባላት ቶም…

በኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ ቻይና ካምፕ አካባቢ የተነሳው የእሳት አደጋ በቁጥጥር ስር ዋለ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ ወረዳ 01 ልዩ ስሙ ቻይና ካምፕ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ረፋድ ላይ ተከስቶ የነበረው የእሳት አደጋ በቁጥጥር ስር መዋሉን ክፍለ ከተማው አስታውቋል፡፡ የእሳት አደጋው የተነሳው በማህበር…