Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በካሜሩን ተሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዛሬ ምሽት በተደረገ ጨዋታ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በካሜሩን አቻው 4 ለ1 ተሸነፈ፡፡ በካሜሮን አስተናጋጅነት እየተካሄደ በሚገኘው 33ኛው የአፍሪካ ዋንጫ እየተሳተፈ የሚገኘው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ዛሬ ምሽት 1 ሰዓት የምድቡን ሁለተኛ…

ሚኒስቴሩ በአዲስ አበባ በሚካሄደው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ ዝግጅት ዙሪያ ከአምባሳደሮች ጋር መከረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በቅርቡ በአዲስ አበባ ለሚካሄደው 35ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ እየተደረገ ባለው ዝግጅት ዙሪያ ከህብረቱ አባል ሀገራት ጋር መከረ። ሚኒስቴሩ እንዳስታወቀው ለአፍሪካ ሀገራት አምባሳደሮች እና…

በኦሮሚያና ሶማሌ ክልሎች የተከሰተውን ድርቅ ለመቋቋም የጥልቅ ውሃ ጉድጓዶች ቁፋሮ ሥራ እየተከናወነ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያና ሶማሌ ክልሎች የተከሰተው ድርቅ በእንስሳት ላይ የከፋ ጉዳት ሳያደርስ መቋቋም እንዲቻል በአጭር ጊዜ እቅድ የጥልቅ ውሃ ጉድጓዶች ቁፋሮ ሥራ እየተከናወነ መሆኑን የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ገለፀ። ሚኒስትሩ ዶክተር ኢንጂነር ሀብታሙ ኢተፋ…

ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ በአሚበራ ወረዳ የለማ የስንዴ ማሳን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አወል አርባ የተመራ ከፍተኛ የክልሉ አመራሮች ልዑክ በኢንቨስተር እና በአርብቶ አደር ማህበረሰብ እየለማ የሚገኘውን የአሚበራ ወረዳ የስንዴ ማሳን ጎብኝቷል።   አቶ አወል አርባ “ምንም እንኳን ክልሉ…

የዓለም አቀፉ የቀይ መስቀል እና ቀይ ጨረቃ ፌደሬሽን በኢትዮጵያ ለጤናው ዘርፍ ድጋፍ ለማድረግ ቃል ገባ

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም አቀፉ የቀይ መስቀል እና ቀይ ጨረቃ ፌደሬሽን ፕሬዚዳንት ፍራሲስኮ ሮካ በኢትዮጵያ ለጤናው ዘርፍ ድጋፍ ለማድረግ ቃል ገቡ፡፡ በጣሊያን የኢትዮጵያ አምባሳደር ደሚቱ ሃምቢሳ ከዓለም አቀፍ የቀይ መስቀል እና ቀይ ጨረቃ ፌደሬሽን እንዲሁም ከጣሊያን…

የሶማሌ ክልል ከፍተኛ አመራሮች በወቅታዊ የፖለቲካ፣ ጸጥታና በድርቅ ምላሽ ዙሪያ ላይ ተውያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ከፍተኛ አመራሮች በወቅታዊ የፖለቲካ፣ ጸጥታና በድርቅ ምላሽ ዙሪያ ላይ ተወያይተዋል፡፡ አመራሩ በሀገሪቱ እና በክልሉ ፖለቲካዊ ሁኔታ ላይ በተለይም በአገራዊ ምክክሩ ዝግጅት ላይ በሰፊው መወያየታቸው ተገልጿል። በውይይቱ እንደ…