በአዲስ አበባ የጤና ባለሙያዎች ከየካቲት 1 ቀን ጀምሮ የሙያ ማሻሻያ ስልጠና መውሰድ እንዳለባቸው ባለስልጣኑ አስታወቀ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ባለሙያዎች ከየካቲት 1 ቀን ጀምሮ ተከታታይ የሙያ ማሻሻያ (CPD) ስልጠና መውሰድ እንዳለባቸው የአዲስ አበባ ምግብ መድሃኒት ጤና ክብካቤ አስተዳደርና ቁጥጥር ባለስልጣን አስታወቀ፡፡
ባለስልጣኑ ከጤና ሚኒስቴር በተሰጠው…