መላው የከተማችን ነዋሪዎች፤በአፍሪካዊነታችን እየኮራን ለአፍሪካ ህብረት ጉባኤ ስኬት በጋራ እንቁም-ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በሚቀጥለው ሳምንት በመዲናዋ የሚካሄደውን የአፍሪካ ህብረት 35ኛ የመሪዎች ጉባኤ አስመልክተው መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡
የመልዕክቱ ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ይቀርባል፡-
በአፍሪካዊነቴ እኮራለሁ !!…