Fana: At a Speed of Life!

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ከፍተኛ አመራሮች በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች እየተወያዩ ነው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ከፍተኛ አመራሮች በድህረ ጦርነት ላይ ያተኮረ ውይይት በቦንጋ ከተማ እያደረጉ ይገኛሉ፡፡ በጦርነቱ ኢትዮጵያውያን በተባበረ ክንድ ጠላትን አሸንፈው የተወረሩ አካባቢዎችን ነፃ ማውጣት ችለዋል…

የሶማሌ ክልል ፀጥታ ቢሮ አመራሮች ከሶማሊያ ሪፐብሊክ የሂር ሼቤሌ ግዛት ሂራን ዞን አመራሮች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 22 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ፀጥታ ቢሮ አመራሮች ከሶማሊያ ሪፐብሊክ የሂር ሼቤሌ ግዛት ሂራን ዞን አመራሮች ጋር በፀጥታ ጉዳዮች ዙሪያ በፌርፊር ወረዳ ተወያይተዋል፡፡   በውይይት መድረኩ የሶማሌ ክልል ሰላምና ደህንነት ቢሮ ሀላፊ አቶ ሙባሽር…

የተለየ ሐሳብ ያለው ኢትዮጵያዊ ሐሳቡን የሚቀበል ሥርዓት አጥቶ ጫካ የሚገባበት ጊዜ መቆም አለበት- ዲያቆን ዳንኤል ክብረት

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 22 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለየ ሐሳብ ያለው ኢትዮጵያዊ ሐሳቡን የሚቀበል ሥርዓት አጥቶ ጫካ የሚገባበት ጊዜ መቆም እንዳለበት የጠቅላይ ሚኒስትሩ የማኅበራዊ ጉዳይ አማካሪ ሙሐዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት ተናገሩ፡፡   ሀገር የሐሳብ ስሪት ውጤት…

ምርኩዝም ኩራዝም የሆነ ልጃቸውን በአደባባይ የተነጠቁ እናት ልጄ ጥራኝ ይላሉ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አንድ ልጃቸው በአሸባሪው ህወሓት ሴት ታጣቂ በአደባባይ የተገደለባቸው አይነ ስውሯ እናት ወራሪው ቡድን ያለጧሪና ቀባሪ አስቀረኝ ይላሉ፡፡   ዞኑ ሰሜን ወሎ፣ ከተማው ደግሞ ላልይበላ ነው። በዕለተ እሁድ ከጠዋቱ ሦስት ሰዓት…

የቻይና ማዕከላዊ ባንክ የበካይ ጋዝ ልቀትን ለመቀነስ 13 ነጥብ 43 ቢሊየን ዶላር መደበ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይና ማዕከላዊ ባንክ ኃላፊ ሱን ጉፌንግ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ÷ የገንዘብ ተቋማት በሀገሪቷ የበካይ ጋዝ ልቀትን ለመቀነስ እና ለመቆጣጠር ለሚሰሩ ድርጅቶች የሚያበድሩት 13 ነጥብ 43 ቢሊየን የአሜሪካ ዶላር መድቧል፡፡ ሱን ፌንግ ÷ በቻይና…

አምባሳደር ነቢል ማህዲ ከደቡብ ሱዳን የምሥራቅ አፍሪካ ጉዳዮች ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 22 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ሱዳን የኢፌዴሪ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ነቢል ማህዲ ከደቡብ ሱዳን የምሥራቅ አፍሪካ ጉዳዮች ሚኒስትር ዴንግ አሎር ጋር ተወያይተዋል። በወቅቱም አምባሳደሩ የኢትዮጵያን ወቅታዊ ጉዳዮችና ተያያዥ አዳዲስ…

የሲዳማ ክልል ምክር ቤት መደበኛ ጉባዔውን እያካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር የ1ኛ ዓመት የስራ ዘመን 1ኛ መደበኛ ጉባዔ ማካሄድ ጀምሯል።   የምክር ቤቱ አፈ-ጉባኤ ወይዘሮ ፋንታዬ ከበደ በጉባኤው መክፈቻ ላይ በህልውና ዘመቻው ላይ የክልሉ ህዝብ ከፍተኛ ተሳትፎ…

የድሬዳዋ ሆቴሎች ለዳያስፖራዎች የ30 በመቶ ቅናሽ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አገራዊ ጥሪውን ተከትለው ወደ አገር ቤት የሚገቡ ዳያስፖራዎችን ለማስተናገድ መዘጋጀቱን የድሬዳዋ አስተዳደር ባህልና ቱሪዝም ፅህፈት ቤት አስታውቋል። ይህንኑ ዓላማ ታሳቢ ያደረገ የምክክር መድረክ ዛሬ በከተማዋ ከሚገኙ የሆቴል ባለንብረቶች ጋር…