የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ከፍተኛ አመራሮች በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች እየተወያዩ ነው
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ከፍተኛ አመራሮች በድህረ ጦርነት ላይ ያተኮረ ውይይት በቦንጋ ከተማ እያደረጉ ይገኛሉ፡፡
በጦርነቱ ኢትዮጵያውያን በተባበረ ክንድ ጠላትን አሸንፈው የተወረሩ አካባቢዎችን ነፃ ማውጣት ችለዋል…