Fana: At a Speed of Life!

የአገራዊ የምክክር ኮሚሽኑ ኮሚሽነሮች በህዝብ ይመረጣሉ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአገራዊ የምክክር ኮሚሽኑ ኮሚሽነሮች በህዝብ እንደሚመረጡና ሹመታቸው በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንደሚጸድቅ የህግ፣ ፍትህና ዲሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ዛሬ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ አስታውቋል። የቋሚ ኮሚቴው ሰብሳቢ ወይዘሮ እፀገነት…

የአማራ ክልል ከፍተኛ እና መካከለኛ አመራሮች የምክክር መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ከፍተኛ እና መካከለኛ አመራሮች የምክክር መድረክ በባሕር ዳር እየተካሄደ ይገኛል፡፡ የምክክር መድረኩ ዓላማ የክልሉን አመራር ለቀጣይ ተልዕኮ ማዘጋጀት እና ማብቃት ነው ተብሏል፡፡ ክልሉ ለወራት በዘለቀው ወረራ ማኅበራዊ፣…

የአዲስ አበባ ከተማ አመራሮች በህልውና ትግሉ ድሎችና በድህረ ጦርነት ችግሮች ላይ እየተወያዩ ነው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ) የኢትዮጵያን ህልውና ለማስጠበቅ በተካሄደው ትግል የተገኙ ድሎችን ለማስቀጠል እና በድህረ ጦርነት ሊያጋጥሙ የሚችሉ ችግሮችን መፍታት ስለሚቻልበት ሁኔታ የአዲስ አበባ ከተማ አመራሮች ውይይት እያካሄዱ ነው፡፡ በአዲስ ከተማ ምክር ቤት…

አምባሳደር ተሾመ ቶጋ ከቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍሪካ ጉዳዮች መምሪያ ዋና ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቻይና የኢትዮጵያ አምባሳደር ተሾመ ቶጋ ከሀገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍሪካ ጉዳዮች መምሪያ ዋና ዳይሬክተር ው ፔንግ ጋር ውይይት አድርገዋል፡፡ ውይይቱ በኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታዎች ላይ ማለትም ከግጭት በኋላ ስለሚደረገው መልሶ ግንባታ…

በድህረ ጦርነት የሚገጥሙ ፈተናዎችን በመቋቋም ዘላቂ ሰላም ለማስፈን መስራት ይገባል – አቶ እርስቱ ይርዳው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በድህረ ጦርነት የሚገጥሙ ፈተናዎችን በመቋቋም ዘላቂ ሰላም ለማስፈን መስራት እንደሚገባ የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እርስቱ ይርዳው ገለጹ፡፡ የደቡብ ክልል ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች በወቅታዊ አገራዊ ጉዳይ ላይ በሀዋሳ ውይይት እያካሔዱ…

ከ400 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት ላይ ስንዴን በመስኖ ለማልማት ግብ ተጥሎ እየተሰራ ነው-ግብርና ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 21፣2014(ኤፍ ቢሲ) በበጋ የመስኖ ልማት ከ400 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት ላይ ስንዴን በመስኖ ለማልማት ግብ ተጥሎ እየተሰራ መሆኑን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ። የግብርና ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር መለስ መኮንን እንደገለጹት፥ ካለፉት ሦስት ዓመታት ወዲህ በበጋ ወቅት ስንዴን…

የዳያስፖራውን አገራዊ ተሳትፎ የሚያጎለብቱ የተለያዩ መርሃ ግብሮች ተዘጋጅተዋል-የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የዳያስፖራውን አገራዊ ተሳትፎ የሚያጎለብቱ የተለያዩ መርሃ ግብሮች መዘጋጀታቸውን ሚኒስቴሩ በሰጠው ሳምንታዊ መግለጫ አስታውቋል። ሚኒስቴሩ የ100 ቀናት የስራ ግምገማ ማካሄዱን የገለጸ ሲሆን፥…

በድህረ ግጭት ጉዳዮች ላይ ምሁራን እየተወያዩ ነው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ባዘጋጀው ምክክር ላይ ከግጭት በኋላ በሚኖሩ የማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ስነልቦናዊ ጉዳዮች ላይ ትኩረት አድርገው በቀረቡ ጽሁፎች ላይ ምሁራን እየተወያዩ ነው፡፡ የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ፕሮፌሰር ጣሰው…

የአውሮፓ ኅብረት እና አሜሪካ በኢትዮጵያ የውስጥ ጉዳይ ላይ የሚያቀርቡት የመፍትሄ ሃሳብ ፖለቲካዊ ፍላጎታቸውን እንጂ እውነታውን ያገናዘበ አይደለም –…

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 21 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በናይጄሪያ የዓለም አቀፋዊ ጉዳዮች ተንታኝ ዶክተር ቤንጃሚን ኡጁማዱ በኢትዮጵያ በተከሰተው ጦርነት ላይ የአውሮፓ ኅብረት እና አሜሪካ አሳፋሪ ሰነዶችን ሲያቀርቡ መቆየታቸውን አመላክቷል፡፡ የአውሮፓ ኅብረት ሰነድ በአሸባሪው ህወሓት የተፈጸሙ…