Fana: At a Speed of Life!

በቦረና ዞን ያበሎ ወረዳ 10 ሚሊየን ብር የሚገመት አደንዛዥ ዕፅ እንዲወገድ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቦረና ዞን ያበሎ ወረዳ ከ800 ኪሎ ግራም በላይ የሆነ እና ግምቱ ከ10 ሚሊየን ብር በላይ የሚልቅ አደንዛዥ ዕፅ እንዲወገድ ተደረገ፡፡ በማቃጠል እንዲወገድ የተደረገው አደንዛዥ ዕፅ በተለያዩ ጊዜያት በቁጥጥር ስር የዋለ እንደሆነም ነው የወረዳው…

በአሸባሪው የህወሓት ወራሪ ቡድን ከወደሙ 87 ኢንዱስትሪዎች መካከል 27ቱ ሥራ መጀመራቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ጥር 19፣2014 (ኤፍ ቢሲ) በአሸባሪው የህወሓት ወራሪ ቡድን ከወደሙ ኢንዱስትሪዎች መካከል 27ቱ ማምረት መጀመራቸውን የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ መላኩ አለበል ገልጸዋል፡፡ ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር እና የክልል ኢንዱስትሪ እና ኢንቨስትመንት ቢሮ የሥራ ኃላፊዎች አሸባሪው…

በሀገር አቀፍ ደረጃ 40 ሚሊየን ዜጎችን የጤና መድን ተጠቃሚ ማድረግ ተችሏል-የጤና መድን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገር አቀፍ ደረጃ 40 ሚሊየን ዜጎችን የማህበረሰብ አቀፍ የጤና መድን አገልግሎት ተጠቃሚ ማድረግ መቻሉን የኢትዮጵያ ጤና መድህን አገልግሎት ገለጸ፡፡ በኢትዮጵያ ከ52 ሚሊየን የሚልቁ ዜጎችን የማህበረሰብ አቀፍ ጤና መድን…

በደቡብ ክልል ህገወጥ ተግባር ፈጽመዋል የተባሉ ከ29 ሺህ በላይ ነጋዴዎች ላይ እርምጃ ተወሰደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል ህገወጥ ተግባር ፈጽመዋል የተባሉ ከ29 ሺህ በላይ ነጋዴዎች ላይ ህጋዊ እርምጃ መውሰዱን የክልሉ ንግድና ገበያ ልማት ቢሮ አስታወቀ፡፡ የክልሉ ንግድና ገበያ ልማት ቢሮ ÷ የንግድ ስራዓቱን ለማዘመንና የሸማቾችን…

በዲጂታል ቴክኖሎጂ ዘርፍ የተሰማሩ ማህበራት እውቅና አግኝተው ወደ ስራ ገቡ

አዲስ አበባ ፣ጥር 19 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያን የዲጂታል ኢኮኖሚ ለመገንባት ያግዛሉ የተባሉ የዲጂታል ቴክኖሎጂ ዘርፍ ማህበራት እውቅና አግኝተው ወደ ስራ ገቡ። በኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር እገዛ የተቋቋሙት ማህበራቱ÷ የኢትዮጵያ ዲጂታል ትራንስፎርሜሽን…

ወደ ትግራይ የሚገባውን የሰብዓዊ ድጋፍ ህወሓት ሙሉ በሙሉ አግዷል – አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ

አዲስ አበባ፣ ጥር19፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) አሸባሪው የህወሓት ቡድን በቅርብ ጊዜ በአፋር ክልል በከፈተው ጥቃት ከ200 ሺህ በላይ ሰዎች መፈናቀላቸውን በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የኢትዮጵያ ሙሉ መልዕክተኛ አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ ገለጹ፡፡ አሸባሪው የህወሓት ቡድን አሰቃቂ ጥቃት የፈጸመባቸው…

በማዕከላዊ ጎንደር ዞን ከተለያዩ አካባቢዎች ለተፈናቀሉ ወገኖች መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶ ድጋፍ እያደረጉ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)  በማዕከላዊ ጎንደር ዞን ከተለያዩ አካባቢዎች ለተፈናቀሉ ወገኖች መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶ ድጋፍ እያደረጉ መሆኑን የዞኑ አስተዳደር አስታወቀ። በዞኑ 40 ሺህ ተፈናቃዮች አሸባሪው የህወሃት ቡድን በፈጠረው ጦርነት ምክንያት ከቀያቸው ተፈናቅለው…

ፍትህ ሚኒስቴር ሀሰተኛ መንግስታዊ ሰነዶችን በማዘጋጀት ለግል ጥቅም አውለዋል በተባሉ ሁለት ግለሰቦች ላይ ክስ መሰረተ

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 19፣2014 (ኤፍ ቢሲ) የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ፍትህ ሚኒስቴር ሀሰተኛ መንግስታዊ ሰነዶችን በማዘጋጀትና በመገልገል በጉምሩክ ኮሚሽን የተወረሰ ንብረትን በማውጣት ለግል ጥቅም አውለዋል የተባሉ ሁለት ግለሰቦች ላይ የሙስና ወንጀል ክስ መሰረተ፡፡ እንደ ዐቃቤ ህግ…

የሐረሪ ክልል ለተፈናቀሉ ዜጎች 7 ሚሊየን ብር የሚገመት የገንዘብና የአይነት ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ጥር 19 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረሪ ክልል አሸባሪው ህወሓት በአማራ ክልል በከፈተው ጦርነት ለተፈናቀሉ ዜጎች 7 ሚሊየን ብር የሚገመት የገንዘብና የዓይነት ድጋፍ አደረገ። የክልሉ መንግስት ለአማራ ክልል ያደረገው ድጋፍ 5 ሚሊየን ብር የገንዘብ እና 2…