Fana: At a Speed of Life!

በ5 ወራት ከቡና ሻይና ቅመማ ቅመም ምርት ኤክስፖርት ከ525 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር በላይ ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በበጀት ዓመቱ አምስት ወራት ከቡና ሻይና ቅመማ ቅመም ምርት ኤክስፖርት 525 ነጥብ 6 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ገቢ መገኘቱን የቡናና ሻይ ባለስልጣን አስታወቀ፡፡ በበጀት ዓመቱ አምስት ወራት 114 ሺህ 335 ነጥብ 63 ቶን የቡና ሻይና ቅመማ…

የተቀናጀ የጭነት ትራንስፖርት ማስተዳደሪያ ስርዓት ይፋ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የትራንስፖርት እና ሎጀስቲክስ ሚኒስቴር የተቀናጀ የጭነት ትራንስፖርት ማስተዳደሪያ ስርዓትን በዛሬው ዕለት ይፋ አድርጓል። ይህ ስርዓት ደንበኞች ባሉበት ቦታ ሆነው አዲስ ፍቃድ ማውጣት ፣ ዓመታዊ ፍቃድ ማደስ ፣…

በህልውና ጦርነት ሂደት የተገኘውን አንድነት ለኢትዮጵያ ዘላቂ ሁለንተናዊ ብልፅግና ለመጠቀም የሚያስችል ውይይት መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል መንግስት ከፍተኛ አመራሮች በወቅታዊ አገራዊ ጉዳዮች ላይ ዛሬ ውይይት ጀመሩ፡፡ መንግሥት ተገዶ የገባበት የህልውና ጦርነት የመጀመሪያ ምዕራፍ በድል መጠናቀቁን ተከትሎ÷…

“ግፍ የፈጸሙብኝን የእጃቸውን ይስጣቸው ብዬ ለፈጣሪ ትቻለሁ” – በአሸባሪው ህወሓት ታጣቂዎች የተደፈሩት መነኩሲት

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) "ግፍ የፈጸሙብኝን የእጃቸውን ይስጣቸው ብዬ ለፈጣሪ ትቻለሁ" ይላሉ በአሸባሪው ህወሓት ታጣቂዎች የተደፈሩት የራያ ቆቦዋ የ70 አመት መነኩሲት። የህወሓት ወራሪ ሃይል በአማራና አፋር ክልሎችም በየደረሰበት ስፍራና አጋጣሚ ሁሉ ቁሳዊ…

ኮን እና ወገል ጤና ከተሞች ተቋርጦባቸው የነበረውን የኤሌክትሪክ ኃይል ዳግም አገኙ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የትህነግ ወራሪ ቡድን በወረራ ይዟቸው በነበሩ አካባቢዎች የደረሱ የኤሌክትሪክ መሰረተ ልማት ውድመትና ብልሽቶችን በመጠገን እና መልሶ በመገንባት የተቋረጠውን ኤሌክትሪክ መልሶ የማገናኘት ስራው ቀጥሏል፡፡ በዚህም በሰሜን ወሎ ዞን…

በደብረማርቆስና ሻሸመኔ ከተሞች ያለውን የኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት አስተማማኝ ለማድረግ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደብረማርቆስና ሻሸመኔ ከተሞች ያለውን የኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት ጥራት ያለውና አስተማማኝ ለማድረግ የዲስትሪቢዩሽን ኔትዎርክ የመልሶ ግንባታና አቅም ማሳደግ ፕሮጀክት እየተከናወነ መሆኑን የስድስቱ ከተሞች የማሻሻያና አቅም…

አሸባሪው ህወሓት በአፋር ክልል ባደረሰው ጥቃት 759 ትምህርት ቤቶች ወድመዋል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በክልሉ በአራት ዞኖችና 21 ወረዳዎች የሽብር ቡድኑ ባደረሰው ጉዳት 694 ትምህርት ቤቶች በከፊል እና 65 ትምህርት ቤቶች ሙሉ በሙሉ በድምሩ 759 ትምህርት ቤቶች ወድመዋል። የአፋር ክልል ትምህርት ቢሮ ኃላፊ አሊ መሐመድ…