Fana: At a Speed of Life!

የሀኪም ግዛው መታሰቢያ ማስተማሪያ ሆስፒታል ከ16 ነጥብ 7 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የህክምና ቁሳቁስ ድጋፍ ተበረከተለት

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ አስራት ወልደየስ ጤና ሳይንስ ካምፓስ ስር ለተገነባው የሀኪም ግዛው ማስተማሪያ ሆስፒታል ከ16 ነጥብ 7 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው የህክምና ቁሳቁስ ሂዉማን ብሪጅ ከተሰኘ ዓለም አቀፍ ግብረ ሰናይ ድርጅት…

በ’አይዞን ኢትዮጵያ’ ለተፈናቀሉ ዜጎች ከአምስት ሚሊየን ዶላር በላይ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 20 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ'አይዞን ኢትዮጵያ' የኦንላይን የገንዘብ ክፍያ አማራጭ በጦርነቱ ምክንያት ለተፈናቀሉ ዜጎች ከአምስት ሚሊየን ዶላር በላይ ተሰበሰበ።   ገንዘቡ የተሰበሰበው በውጭ አገር ከሚኖሩ ከ23 ሺህ በላይ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ…

የአፈፃፀም ውስንነት ባለባቸው አካላት ላይ እርምጃ ይወሰዳል-አቶ ሱልጣን አብዱሰላም

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 20 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፈፃፀም ውስንነት ባለባቸው አካላት ላይ እርምጃ እንደሚወሰድ የሐረሪ ክልል ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ አቶ ሱልጣን አብዱሰላም ገለጹ።   የክልሉ ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ ሱልጣን አብዱሰላም የምክር ቤቱን የቁጥጥርና ክትትል…

ባለፉት 24 ሰዓታት 4 ሺህ 700 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኘባቸው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓታት ለ12 ሺህ 713 ዜጎች በተደረገ የላቦራቶሪ ምርመራ 4 ሺህ 700 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡   የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው…

በጦርነቱ ሳቢያ ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች የስነ ልቦና እና የአዕምሮ ጤና ድጋፍ እየተሰጠ ነው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጦርነቱ ሳቢያ ከቀያቸው ለተፈናቀሉ እና ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች የስነ ልቦና፣ የአዕምሮ ጤና እና ማህበራዊ ድጋፍ እየተሰጠ መሆኑን የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ ገለጹ፡፡   ዶክተር ሊያ የጤና ሚኒስቴር እና የሴቶች እና…

በ194 ሰዎች ሞት ወንጀል በተከሰሱ ግለሰቦች የጥፋተኝነት ውሳኔ አስተላለፈ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 20 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት አሶሳ እና አካባቢው አንደኛ ተዘዋዋሪ ችሎት በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ካማሽ ዞን ካማሽ ወረዳ በ194 ሰዎች ሞት እና 27 ሚሊየን ብር በሚገመት ንብረት ውድመት ወንጀል ከተከሰሱ 21 ሰዎች መካከል በአስሩ ላይ…

በመዲናዋ የኮቪድ19 መመሪያን በማይተገብሩ የምግብና መጠጥ አገልግሎት ሰጪ ተቋማት ላይ እርምጃ ሊወሰድ ነው

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 20 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመዲናዋ የኮቪድ 19 መመሪያን በማይተገብሩ የምግብና መጠጥ አገልግሎት ሰጪ ተቋማት ላይ ህጋዊ እርምጃ እንደሚወስድ የአዲስ አበባ ምግብ፣መድሃኒት፣ጤና ክብካቤ፣ አስተዳደርና ቁጥጥር ባለስልጣን ገለፀ፡፡   የኮቪድ 19 ወረርሽኝ…

ኢጋድ በድንበር አካባቢዎች የኮሮና እና ሌሎች ወረርሽኞችን ለመከላከል የሚውል 60 ሚሊየን ዩሮ መደበ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በድንበር አካባቢዎች የኮሮና ቫይረስ እና ሌሎች ወረርሽኞችን ለመከላከል 60 ሚሊየን ዩሮ መድቦ እየተንቀሳቀሰ መሆኑን የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት ድርጅት (ኢጋድ) አስታወቀ።   ድርጅቱ ኮሮናን ጨምሮ ድንበር ዘለል…