አሸባሪው ህወሓት ከ3 ሺህ በላይ የኅብረት ሥራ ማኅበራትና ዩኒየኖች ላይ ዘረፋና ውድመት አድርሷል
ያሉት
አዲስ አበባ ፣ጥር 19 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል አሸባሪው የህወሓት ቡድን 3 ሺህ 228 የኅብረት ሥራ ማኅበራትንና ዩኒየኖችን መዝረፉንና ማውደሙን የክልሉ የኀብረት ሥራ ማኀበራት ማስፋፊያ ኮሚሽን አስታወቀ።
በድኑ በህዝብ ሐብትና ንብረት ላይ ያደረሰው ዘረፋና ውድመት…