የሀኪም ግዛው መታሰቢያ ማስተማሪያ ሆስፒታል ከ16 ነጥብ 7 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የህክምና ቁሳቁስ ድጋፍ ተበረከተለት
አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ አስራት ወልደየስ ጤና ሳይንስ ካምፓስ ስር ለተገነባው የሀኪም ግዛው ማስተማሪያ ሆስፒታል ከ16 ነጥብ 7 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው የህክምና ቁሳቁስ ሂዉማን ብሪጅ ከተሰኘ ዓለም አቀፍ ግብረ ሰናይ ድርጅት…