Fana: At a Speed of Life!

የብልጽግና ፓርቲ ወጣቶች ሊግ ለመከላከያ ሰራዊት ያሰባሰበውን 10 ሚሊየን ብር አስረከበ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ ወጣቶች ሊግ የመከላከያ ሰራዊትን ለመደገፍና ለማበረታታት ከኢትዮጵያ ወጣቶች ያሰባሰበውን 10 ሚሊየን ብር በመከላከያ ሚኒስቴር ዋና መስሪያ ቤት በመገኘት አስረክቧል። ድጋፉን የተረከቡት ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻልና ብርሀኑ…

ለአውሮፓ ሀገራት አምባሳደሮች የሰብዓዊ መብት ጥሰት በሚያጣራው የሚኒስትሮች ግብር ሀይል ዙሪያ ገለፃ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፍትህ ሚኒስቴር ከተለያዩ የአውሮፓ ሀገራት ለተወጣጡ አምባሳደሮችና ዲፕሎማቶች በሰሜኑ የሀገሪቱ ክፍል የተፈጸሙ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶችን አስመልክቶ አጥፊዎችን በህግ ተጠያቂ እንዲሆኑ ለማስቻል እና ተጎጂዎችን መልሶ ለማቋቋም የተመሰረተው የሚኒስትሮች…

ለጤና ሚኒስቴር 30 ሚሊየን ብር የሚወጣ ሰው ሰራሽ መተንፈሻ መሳሪያ ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለጤና ሚኒስቴር የኮቪድ- 19ን ለመከላከልና የወደሙ ተቋማትን መልሶ ለማቋቋም የሚያግዝ 30 ሚሊየን ብር የሚያወጣ 100 ሰው ሰራሽ መተንፈሻ መሳሪያ ድጋፍ ተደረገ፡፡   ድጋፉን የሞደርን ኢ.ቲ.ኤች አውት ሶርስ ሃላፊነቱ የተወሰነ የግል…

ኢትዮጵያ እና ጅቡቲ በድንበር ደህንነትና ሽብርተኝነትን በመከላከል ረገድ በጋራ ለመስራት ቁርጠኛ መሆናቸውን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ እና የጅቡቲ ብሄራዊ ፖሊስ ኃይል በድንበር ደህንነት፣ ሽብርተኝነትን በጋራ ለመከላከል፣ በአቅም ግንባታ እና በመረጃ ልውውጥ አብሮ ለመስራት ለፈረሙት ሰነድ ተግባራዊነት ቁርጠኛ መሆናቸውን ገለጹ፡፡   የፖሊስ…

ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ለ27 አምባሳደሮች ሹመት ሰጡ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ለ27 አምባሳደሮች ሹመት መስጠታቸውን የፕሬዝዳንት ጽህፈት ቤት አስታወቀ፡፡ ጽህፈት ቤቱ እንዳስታወቀው ፕሬዚዳንቷ የሰጡት 16 ባለ ሙሉ ስልጣን አምባሳደር እንዲሁም 11 የአምባሳደርነት ሹመት ነው፡፡ በዚሁ መሰረት፦…

ምክር ቤቱ ለኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን ከቀረቡት ዕጩ ኮሚሽነሮች መካከል 42ቱን መለየቱን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢ.ፌ.ዲ.ሪ የህዝብ ተወካዮች ምክት ቤት ለሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነርነት ከቀረቡት ዕጩዎች መካከል 42ቱን መለየቱን የምክር ቤቱ አፈ-ጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎ አስታወቁ፡፡ አፈ-ጉባኤው በጉዳዩ ላይ ዛሬ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ፥ የኢትዮጵያ…

በመዲናዋ “ምክንያታዊ ወጣት ለሀገር ብልፅግና” በሚል መሪ ቃል በሺዎች የሚቆጠሩ ወጣቶች የሚሳተፉበት ስልጠና መሰጠት ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክንያታዊና በሀሳብ ልዕልና ሞጋች ወጣቶችን በአስተሳሰብ ፣ በአመለካከት እና በተግባር በመፍጠር የተጀመረው አገራዊ ብልፅግና ለማረጋገጥና ተጠቃሚ ለማድረግ ያግዛል የተባለ የማይንድ ሴት ስልጠና ለወጣቶች መሰጠት ተጀመረ ። የአዲስ አበባ ከተማ…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ለአፍሪካ ህብረት ጉባኤ ተሳታፊዎች እስከ 15 በመቶ የሚደርስ የጉዞ ትኬት ዋጋ ቅናሽ አደረገ

አዲስ አበባ፣ጥር 18፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ለአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ ወደ አዲስ አበባ ለሚመጡ ተሳታፊዎች እስከ 15 በመቶ የሚደርስ የጉዞ ትኬት ዋጋ ቅናሽ ማድረጉን ገለፀ። ዓየር መንገዱ በማህብራዊ ትስስር ገፁ እንዳስታወቀው፥ ለጉባኤው የሚመጡ ሁሉም ተሳታፊዎች…

ዶ/ር ሊያ ታደሰ ከክሊንተን ሄልዝ ዋና ስራ አስፈጻሚ ጆይ ፉማፊ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ጥር 18፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ ከክሊንተን ሄልዝ ዋና ስራ አስፈጻሚ እና የቦርድ አባል ጆይ ፉማፊ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም የጤና ኤክስቴንሽን ፕሮግራም ፍኖተ ካርታን ጨምሮ የመጀመሪያ ደረጃ ጤና ክብካቤ ጥራትን ማሻሻል እና ያለውን…

ዓለም አቀፉ የቀይ መስቀል ኮሚቴ መሰረታዊ መድሃኒቶችን ለትግራይ ክልል በዓየር ማድርሱን ገለፀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፉ የቀይ መስቀል ኮሚቴ መሰረታዊ መድሃኒቶችን ለትግራይ ክልል በዓየር ማድርሱን ገለፀ። ድርጅቱ ዛሬ ባወጣው መግለጫ ወደ መቀሌ በአየር የተጓጓዙት መድሃኒቶች በክልል ለሚገኙ የጤና ተቋማት እንደሚሰራጩ ነው ያስታወቀው። እስካሁን የተላኩት…