Fana: At a Speed of Life!

ዋና ዋና የማክሮ ኢኮኖሚ እቅዶች ላይ መልካም አፈጻጸም መመዝገቡ ተገለጸ

አዲስ አበባ ታህሳስ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) አዳዲስ የታክስ መሠረት ማስፋት፣ የበጀት ጉድለት፣ የፕሮጀክቶች ክትትልን ጨምሮ ዋና ዋና የማክሮ ኢኮኖሚ ላይ መልካም አፈጻጸም መመዝገቡን የፕላን እና ልማት ሚኒስትር ዶክተር ፍጹም አሰፋ ተናገሩ።   የገንዘብ ሚኒስቴር…

ንግድ ለሰላምና ለዘላቂ የኢትዮጵያ ልማት” የንግዱ ማህበረሰብ የምክክር መድረክ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) "ንግድ ለሰላምና ለዘላቂ የኢትዮጵያ ልማት" የንግዱ ማህበረሰብ የምክክር መድረክ በዛሬው ዕለት ተካሂዷል፡፡ በሰላም ሚኒስቴር እና በኢንሼቲቭ አፍሪካ ትብብር የተዘጋጀው የምክክር መድረክ የኢትዮጵያ የሰላም ፖሊሲና የንግዱ ማህበረሰብ ሚና ተግዳሮቶች…

የሚኒስትሮች ም/ቤት ባካሄደው 3ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 3ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል፡፡ በዚህ መሰረትም ፡- 1. ምክር ቤቱ በቅድሚያ የተወያየው በ2014 በጀት ዓመት የፌዴራል መንግስት…

በአሸባሪው ቡድን የወደሙ ተቋማትን ከሕዝብ ጋር የማቋቋም ስራ ይሰራል – ዶክተር ይልቃል ከፋለ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 20 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ከፍተኛ አመራሮች ከሰቆጣ ከተማ ነዋሪዎች ጋር በወቅታዊ ጉዳይ ላይ ምክክር አድርገዋል። አሸባሪው ቡድን በአማራ ላይ በፈጸመው ወረራ ከፍተኛ ጉዳት ማድረሱን ርእሰ መሥተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፋለ ተናግረዋል። የሽብር…

ከ10 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት በመስኖ ስንዴ ለማልማት ታቅዶ እየተሰራ ነው – የደቡብ ወሎ ዞን ግብርና መምሪያ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሸባሪው ህወሓት ወረራ ምክንያት የግብርና ስራ ተስተጓጉሎበት የነበረው የደቡብ ወሎ ዞን ከ10 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት በመስኖ ስንዴ ለማልማት አቅዶ እየሠራ መሆኑን የዞኑ ግብርና መምሪያ አስታወቀ፡፡ የሽብር ቡድኑ ከአካባቢው…

በአሸባሪው ህወሓት ጉዳት የደረሰበት የኮምቦልቻ ጠቅላላ ሆስፒታል በከፊል አገልግሎት መስጠት ጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 20 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሸባሪው የህወሓት ቡድን ዘረፋና ውድመት የደረሰበት የኮምቦልቻ ጠቅላላ ሆስፒታል የተወሰነ ቁሳቁስ ተሟልቶለት በከፊል አገልግሎት መስጠት ጀምሯል፡፡   የሆስፒታሉ ሜዲካል ዳይሬክተር ዶክተር ተፈራ ጎበዜ እንደገለጹት÷ የህወሓት…

በህወሃት የሽብር ቡድን የወደሙ አካባቢዎችን መልሶ ለመገንባት በመረባረብ ሊፈጠር የሚችልን ስራ አጥነት ማስቀረት ይግባል – አቶ ንጉሱ ጥላሁን

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሥራ እና ክህሎት ሚኒስቴር በተሻሻለው የኢንተርፕራይዞች ልማት ስትራቴጂ ላይ ሥልጠና መስጠት ጀመረ፡፡ ሥራ አጥነት ኢኮኖሚያዊ ፣ ማኅበራዊ እና በዜጎች ላይ ሥነ-ልቦናዊ ጫና የሚያስከትል በመሆኑ ችግሩን ለማቃለል የመርሃ ግብሩ ሰልጣኞች ስትራቴጂ፣…

ጦርነቱ በተካሄደባቸው አካባቢዎች ከ2 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ አልተሰበሰበም – የገቢዎች ሚኒስቴር

አዲስ አበባ ታህሳስ 20፣2014 (ኤፍ ቢሲ) ጦርነቱ በተካሄደባቸው አካባቢዎች ከ2 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ሊሰበሰብ እንዳልቻለ የገቢዎች ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡   የገቢዎች ሚኒስቴር በ2014 በጀት ዓመት 360 ቢሊየን ብር የመሰብሰብ እቅድን አስቀምጦ ሥራ የጀመረ ሲሆን፥…