በየደረጃው ያሉ የኦሮሚያ ክልል አመራሮች ሰኞ፣ ረቡዕ እና አርብ የህዝብ ጥያቄን አድምጠው የሚፈቱበት ቀናት እንዲሆኑ ውሳኔ ተላለፈ
አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት በየደረጃው ያሉ አመራሮች በሣምንት ለሦስት ቀናት ማለትም ሰኞ፣ ረቡዕ እና አርብ የህዝቡን ጥያቄ እንዲያዳምጡ እና የሚጠበቅባቸውን አገልግሎት በአግባቡ እንዲሰጡ ውሳኔ ማሳለፉ ተገለጸ፡፡
የኦሮሚያ ብሄራዊ ክልላዊ…