Fana: At a Speed of Life!

በአማራ ክልል ከ80 ሺህ ሄክታር በላይ ማሳ የስንዴ ሰብል በመስኖ ይለማል – የክልሉ ግብርና ቢሮ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የህወሓት ቡድን በግብርናው ዘርፍ ባደረሰው የኢኮኖሚ ውድመት ምክንያት በሚሊየን የሚቆጠሩ ዜጎች የርሃብ አደጋ ተጋርጦባቸዋል። ችግሩን ለመቅረፍ የሚያስችል የመስኖ ልማት በሁሉም አካባቢዎች በሰፊው እንደሚከናወን የአማራ…

የሰሜን ወሎዋ ጋሸና ከተማ ተቋርጦባት የቆየውን የኤሌክትሪክ ኃይል አገኘች

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 18 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ወራሪው ህወሓት ለአምስት ወራት በቆየባቸው ጊዜያት ከፍተኛ የኤሌክትሪክ መሰረተ ልማት ውድመት ያደረሰባት ጋሸና ከተማ ተቋርጦባት የነበረውን የኤሌክትሪክ ኃይል በዛሬው እለት አገኘች። አካባቢው ጠላት ለረዥም ጊዜ የቆየበት…

ተዘዋዋሪ ችሎቱ በ27 ሰዎች ሞት ከተከሰሱት መካከል በዘጠኙ የቅጣት ውሳኔ ተላለፈ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት አሶሳ እና አካባቢው አንደኛ ተዘዋዋሪ ችሎት በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ካማሽ ዞን በ27 ሰዎች ሞት ክስ ከተመሰረተባቸው 48 ሰዎች መካከል በዘጠኙ ላይ ከ8 እስከ 21 ዓመት በሚደርስ ጽኑ እስራት እንዲቀጡ…

በሀዋሳ ከተማ በአዲሱ ስርዓተ ትምህርት የተዘጋጁ መማሪያና ማስተማሪያ መጽሐፍት የሙከራ ትግበራ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሲዳማ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት በሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ትምህርት መምሪያ በአዲሱ ስርዓተ ትምህርት የተዘጋጁ መማሪያና ማስተማሪያ መጽሐፍት ይፋዊ ሙከራ ትግበራ ማስጀመሪያ ስነ ስርዓት ተካሄደ። እንደ ሀዋሳ ከተማ በአራት…

በጀርመን እና በአሜሪካ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በያዝነው ሣምንት ወደ ሀገራቸው እንደሚመጡ አስታወቁ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጀርመን እና በአሜሪካ የተለያዩ ግዛቶች የሚኖሩት ኢትዮጵያውያን በተያዘው ሣምንት በግልና በቡድን ወደ ኢትዮጵያ ለመምጣት ዝግጅት መጨረሳቸውን ገለጹ፡፡ በበይነ መረብ ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ያነጋገራቸው ኢትዮጵያውያን እና…

በጣሊያንና ግሪክ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ለተፈናቃዮች ከ120 ሺህ ዩሮ በላይ ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጣሊያን እና ግሪክ የሚገኙ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን በአሻባሪው የወያኔ ወራሪ ሀይል ከቤት ንብረታቸው ለተፈናቀሉ ወገኖች የሚውል 120 ሺህ 783 ዩሮ ድጋፍ አስረከቡ፡፡ አሁንም በተለያዩ አካባቢዎች የሚካሄዱ የገቢ…

የአር ቲ ዘጋቢ በህወሃት ታጣቂዎች ከተደፈሩት የ80 ዓመት አዛውንት ጀምሮ እስከንብረት ዝርፊያና ውድመት ድረስ ለዓለም አሳይታለች

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአር ቲ ዘጋቢ በደብረ ብርሃን ሆስፒታል በመገኘት የህወሃት አሸባሪ ቡድን ታጣቂዎችን ዘግናኝ የአስገድዶ መድፈርና ሌሎች የሰብዓዊ መብት ጥሰቶችን ያካተቱ ወንጀሎችን ቀጥታ ለዓለም አሳይታለች። የደብረ ብርሃን ኮምፕሬንሲቭ ሆስፒታል ሜዲካል…

በአፋር ክልል ተቋርጦ የነበረው የመደበኛ የመንግስት ስራ ነገ ይጀመራል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፋር ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት በክልሉ በአሸባሪው ህወሓት ወረራ ምክንያት ተቋርጦ የነበረው መደበኛ የመንግስት ስራ ከነገ ማክሰኞ ታህሳስ 19 ቀን 2014 ዓ.ም ጀምሮ እንደሚጀመር የክልሉ የፐብሊክ ሰርቪስና ሰው ሀብት ልማት ቢሮ…