የአዲስ አበባ ፖሊስ በጦርነቱ ጉዳት ለደረሰባቸው አካላት ከ9 ነጥብ 4 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ድጋፍ አደረገ
አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ፖሊስ በአማራ ክልል ኮምቦልቻ ከተማ በመገኘት በጦርነቱ ጉዳት ለደረሰባቸው አካላት ከ9 ነጥብ 4 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የቁሳቁስና የገንዘብ ድጋፍ አደረገ።
"በጀግንነት እንጠብቃለን ህዝባዊ ወገንተኝነታችንን…