የአየር ንብረት ለውጥ ከ1 ሚሊየን በላይ ሰዎችን ማፈናቀሉን የክርስቲያን በጎ አድራጎት ድርጅት ገለጸ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2021 የዓለም አየርንብረት ለውጥ ያስከተለው አደጋ ከ1 ሚሊየን በላይ ለሆኑ ሰዎች መፈናቀል ምክንያት መሆኑን የክርስቲያን በጎ አድራጎት ድርጅት ይፋ አደረገ፡፡
በፈረንጆች 2021 የአየር ንብረት ለውጥ ባስከተላቸው አስር አስከፊ…