እንግዶች ሰላማቸውና ደህንነታቸው የተጠበቀ እንዲሆን ሁሉም የበኩሉን ሃላፊነት ሊወጣ ይገባል-ፖሊስ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ወደ ኢትዮጵያ የሚመጡ ዳያስፖራዎች እና ሌሎች እንግዶች ደህንነታቸው የተጠበቀ እንዲሆን በሆቴል እና በመዝናኛ ሥራ ላይ ከተሰማሩ የተቋማት ሃላፊዎች እና የጥበቃ ባለሙያዎች ጋር ውይይት ተካሄደ ።
በውይይቱ የአዲስ አበባ ፖሊስ…