“ባለሃብቶች ከልግስና ባለፈ በክልሉ ኢንቨስትመንት አማራጮች ላይ ሊሰማሩ ይገባል” – አቶ አወል አርባ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለሃብቶች ከልግስና ባለፈ በክልሉ የኢንቨስትመንት አማራጮች ላይ ሊሰማሩ ይገባል ሲሉ የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አወል አርባ ተናገሩ፡፡
ርዕሰ መስተዳድሩ ይህንን ያሉት የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን በአፋር ክልል መዋዕለ ንዋያቸውን…