Fana: At a Speed of Life!

ቱርክ ገንዘቧ ከአሜሪካ ዶላር ጋር ያለውን ምጣኔ ለማስተካከል የፋይናንስ ማሻሻያዎችን አደረገች

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 1፣2014 (ኤፍ ቢሲ) ቱርክ ገንዘቧ ከአሜሪካ ዶላር ጋር ያለውን ምጣኔ ያስተካክላል ያለችውን የፋይናንስ ማሻሻያ ተግባራዊ ማድረግ ጀመረች። ሰሞኑን የቱርክ ሊሬ ከአሜሪካ ዶላር አንፃር አቅሙ መዳከሙን ተከትሎ ፕሬዚዳንት ሬጂብ ታይብ ኦርዶኻን ይህን ችግር…

ቢሮው የሀረሪ ክልልን ሰላምና ፀጥታ አጠናክሮ ለማስቀጠል ከምስራቅ ዕዝና ከሌሎች የፀጥታ ሃይሎች ጋር እየሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረሪ ክልል ሰላምና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ በክልሉ ያለውን ሰላምና ፀጥታ አጠናክሮ ለማስቀጠል በደጀን ከሚገኘው የምስራቅ ዕዝ እና ከሌሎች የፀጥታ ሃይሎች ጋር የተቀናጀ ስራ እየተሰራ መሆኑን አስታወቀ። የክልሉ ፀጥታና…

አሸባሪው ህወሓት በቆቦ አካባቢ በወረራ በቆየባቸው ጊዜያት ከ600 በላይ ንጹሃንን ገድሏል – ነዋሪዎች

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት በሰሜን ወሎ ዞን ቆቦ አካባቢ በወረራ በቆየባቸው ጊዜያት ከ600 በላይ ንጹሃንን መግደሉንና በአንድ ቀንም 89 ንጹሃንን ገድሎ በጅምላ መቅበሩን የአካባቢው ነዋሪዎች ተናገሩ። የሟች ቤተሰቦችም አስከሬን…

የወልድያ ዩኒቨርሲቲ ከአሸባሪው ህወሓት ዘረፋ በተረፈው ንብረት እንኳን መስራት እንዳይችል ሆኖ ወድሟል- አቶ ገዱ አንዳርጋቸው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት ወልድያ ዩኒቨርሲቲ ላይ ከፈጸመው ዝርፊያ በተጨማሪ በቀረው ንብረቱ እንኳን ስራ እንዳይጀምር አድርጎ አውድሞታል ሲሉ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የደህንነት አማካሪ ሚኒስትር ገዱ አንዳርጋቸው ገለጹ፡፡…

ከገረገራ እስከ ጋሸና ያለው የከፍተኛ ኃይል ማስተላለፊያ በአራት ቀናት ውስጥ ይጠናቀቃል – የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከገረገራ እስከ ጋሸና ያለውን የከፍተኛ ኃይል ማስተላለፊያ መስመር ጥገና በቀጣዮቹ አራት ቀናት ለማጠናቀቅ ርብርብ እየተደረገ መሆኑን በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የሰሜን ምዕራብ ሪጅን የማስተላለፊያ መስመሮችና ማከፋፈያ ጣቢያዎች ኦፕሬሽን…

ዲላ ዩኒቨርሲቲ በአፋር ክልል ሀገርን የማዳን ዘመቻ ለተሳተፉ ወገኖች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዲላ ዩኒቨርሲቲ በአፋር ክልል ሀገርን የማዳን ዘመቻ ለተሳተፉ ወገኖች የሚውል ከ580 ሺህ ብር በላይ ግምት ያለው የአይነት ድጋፍ አድርጓል፡፡ የሠመራ ዩኒቨርሲቲ የምርምር እና ማህበረሰብ አገልግሎት ምክትል ፕሬዚዳንት ዶክተር…