Fana: At a Speed of Life!

ከገረገራ እስከ ጋሸና ያለው የከፍተኛ ኃይል ማስተላለፊያ በአራት ቀናት ውስጥ ይጠናቀቃል – የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከገረገራ እስከ ጋሸና ያለውን የከፍተኛ ኃይል ማስተላለፊያ መስመር ጥገና በቀጣዮቹ አራት ቀናት ለማጠናቀቅ ርብርብ እየተደረገ መሆኑን በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የሰሜን ምዕራብ ሪጅን የማስተላለፊያ መስመሮችና ማከፋፈያ ጣቢያዎች ኦፕሬሽን…

ዲላ ዩኒቨርሲቲ በአፋር ክልል ሀገርን የማዳን ዘመቻ ለተሳተፉ ወገኖች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዲላ ዩኒቨርሲቲ በአፋር ክልል ሀገርን የማዳን ዘመቻ ለተሳተፉ ወገኖች የሚውል ከ580 ሺህ ብር በላይ ግምት ያለው የአይነት ድጋፍ አድርጓል፡፡ የሠመራ ዩኒቨርሲቲ የምርምር እና ማህበረሰብ አገልግሎት ምክትል ፕሬዚዳንት ዶክተር…

በኢትዮጵያ በአንድ ቀን ብቻ በኮሮና ቫይረስ 3 ሺህ 793 ሰዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓታት በኮሮና ቫይረስ 3 ሺህ 793 ሰዎች ተይዘዋል፡፡ የጤና ሚኒስቴር በዕለታዊ ሪፖርቱ እንዳስታወቀው ÷ 13ሺህ 147 ሰዎች ተመርምረው 3ሺህ 793 ሰዎች በቫይረሱ ተይዘዋል፡፡ አምስት ሰዎች ደግሞ በቫይረሱ…

ከአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጅ ዕዝ የተሰጠ መግለጫ ቁ.6

ታኅሣሥ 14 ቀን 2014 ዓም የአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጅ ዕዝ ማምሻውን ባደረገው ስብሰባ የአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጅ አፈጻጸሙን ገምግሟል፡፡ በግምገማውም በግንባር ለተገኘው ድል የተለያዩ የኅብረተሰብ ክፍሎች ጉልበታቸውን፣ ዕውቀታቸውን፣ ሞያቸውንና ገንዘባቸውን ለሀገራቸው ሳይሰስቱ በመስጠት የፈጸሙት…

ኦሚክሮን ኢትዮጵያ ውስጥ መከሰት አለመከሰቱን ለማረጋገጥ ምርምር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 14 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኦሚክሮን የተሰኘው የኮቪድ-19 አዲሱ ዝርያ ኢትዮጵያ ውስጥ መከሰት አለመከሰቱን ለማረጋገጥ ናሙና በመውሰድ ምርምር እየተካሄደ መሆኑን ጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። በኢትዮጵያ የኮቪድ-19 ወረርሽኝ የሥርጭት ምጣኔና የወረርሽኙን ሁኔታ በሚመለከት…

ከፌደራልና አዲስ አበባ ሆስፒታሎች ጋር ትስስር በመፍጠር በህወሃት ዝርፊያና ውድመት የደረሰባቸው 11 ሆስፒታሎች አገልግሎት እንዲጀምሩ ተደርጓል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስቴር የፌደራል ሆስፒታሎች እና የአዲስ አበባ ጤና ቢሮን በአሸባሪው ህወሓት ከወደሙ የጤና ተቋማት ጋር በማስተሳሰር የድጋፍ ጥምረትን ዘርግቷል፡፡ በአገራዊ ወቅታዊ የጤና ጉዳዮች ላይ የጤና ሚኒስቴሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ ጋዜጣዊ መግለጫ…

ከተማ አስተዳደሩ በህወሓት የወደሙ የጤና መሰረተ ልማቶችን የሚያደራጅ ግብረሃይል አቋቁሞ እየሰራ ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 14 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ የከተማ አስተዳደሩ በአማራና አፋር ክልሎች በአሸባሪው ህወሓት የወደሙ የጤና ተቋማትን አገልግሎት ለማስጀመር የተለያዩ ድጋፎች ማድረጉን አስታወቁ። ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው…

በጉጂ ዞን የሚንቀሳቀሱ የሸኔ ታጣቂዎች ከቡድኑ በመውጣት ለጸጥታ አካላት እጃቸውን እየሰጡ ነው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጉጂ ዞን የሚንቀሳቀሱ የሸኔ ታጣቂዎች ከቡድኑ አፈንግጠው በመውጣት ለጸጥታ አካላት እጃቸውን እየሰጡ መሆኑን የአይን እማኞች ገለፁ። መንግሥት የሸኔ ታጣቂዎች ትጥቃቸውን ፈትተው ወደ ሰላማዊ ህይወት እንዲመለሱ እያደረገ ያለውን ጥረት ተከትሎ…

በጦርነቱ ምክንያት ጉዳት ደርሶባቸው የነበሩ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፎች አገልገሎት መስጠት ጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጦርነቱ ምክንያት ጉዳት ደርሶባቸው የነበሩ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፎች አገልገሎት መስጠት ጀምረዋል። በአሸባሪው ህወሓት ቡድን ጉዳት የደረሰባቸው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የደብረ ብርሃን ዲስትሪክት ከ30 በላይ ቅርንጫፎች አስፈላጊውን…

ፖላንድ የአውሮፓ ህብረት የስልጣን ገደብ ሊኖረው እንደሚገባ አሳሰበች

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 14 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፖላንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ማቴሽ ሞራዊኪ የአውሮፓ ህብረት የስልጣን ገደብ ሊኖረው ይገባል ሲሉ ህብረቱ በፖላንድ ላይ ህጋዊ እርምጃ እወስዳለሁ ማለቱን ኮንነዋል፡፡ የአውሮፓ ህብረት ትናንት በፖላንድ የህግ ጥሰት ተፈጽሟል፤ በቀዳሚነትም የአውሮፓ…