Fana: At a Speed of Life!

የብልፅግና ፓርቲ ዋና ፅ/ቤት አመራሮች በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ሲያካሂዱ የቆዩትን ውይይት አጠናቀቁ

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልፅግና ፓርቲ ዋና ፅህፈት ቤት አመራሮችና ሰራተኞች በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ለሁለት ቀናት ሲያካሂዱት የቆዩትን ውይይት አጠናቀዋል፡፡ የዋና ፅህፈት ቤቱ ሰራተኞች በዘላቂ ድል ወደ ብልጽግና፤ የድህረ ጦርነት መዛነፎችና እርምቶች በሚል ርዕስ…

የጥምቀት በዓልን በጎንደር በድምቀት ለማክበር ሰፊ ዝግጅት እየተደረገ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጥምቀትን በዓልን በጎንደር ከተማ ''የአንድነት ደወል ጥምቀትን በጎንደር'' በሚል መሪ ቃል ለማክበር ሰፊ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን የጎንደር ከተማ ምክትል ከንቲባ ባዩህ አቡሃይ ተናገሩ። ምክትል ከንቲባው ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለጹት፥…

የወንጌላውያን ህብረት ለተፈናቀሉ ወገኖች ያሰባሰበውን 10 ሚሊየን ብር አስረከበ

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የወንጌላውያን ህብረት ለተፈናቀሉ ወገኖች ያሰባሰበውን 10 ሚሊየን ብር ድጋፍ ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አስረከበ:: ህብረቱ በጦርነት ምክንያት ለተፈናቀሉ ወገኖች ከአማኞች የተሰበሰበውን 10 ሚሊየን ብር ነው በዛሬው እለት ለአዲስ አበባ ከተማ…

ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ በእንግሊዝ ሮያል ሚሊታሪ አካዳሚ የወርቅ ጎራዴ ከተሸለሙት ም/መቶ አለቃ ለገሰ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ በእንግሊዝ ሮያል ሚሊታሪ አካዳሚ የወርቅ ጎራዴ ከተሸለሙት ም/መቶ አለቃ ለገሰ መብራት ጋር ተወያዩ፡፡ ም/መቶ አለቃ ለገሰ መብራት ፥ ለአንድ ዓመት ከስምንት ወር ትምህርታቸውን በመከታተል አመርቂ ውጤት ማምጣታቸውን…

በመዲናዋ ለ107 ኢንተርፕራይዞች ከ1 ሺህ 600 በላይ ካሬ መሬት የመስሪያ ቦታ ርክክብ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ለ107 ኢንተርፕራይዞች ከ1 ሺህ 600 በላይ ካሬ መሬት የመስሪያ ቦታ ርክክብ ስነ ስርዓት ተካሂዷል። በአዲስ አበባ የቂርቆስ ክፍለ ከተማ በማኑፋክቸሪንግ፣ በአገልግሎት፣ በከተማ ግብርና እና በንግድ ዘርፍ ተሰማርተው የመስሪያ…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ለጭነት ቅድሚያ ቦታ ማስያዝ የሚያስችል አሰራር ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥር4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ የካርጎ እና ሎጅስቲክስ አገልግሎት ደንበኞች ለሚያስጭኑት ዕቃ በቅድሚያ ቦታ ማስያዝ የሚያስችል አዲስ አሰራር ጀመረ። አሰራሩ ደንበኞች የበረራ መርሃ ግብሮችን ለማረጋገጥ፣ የቦታ መኖርን፣ የመጫን አቅምን እንዲሁም በነጠላ እና…

አቶ ሙስጠፌ መሃመድ በክልሉ በተከሰተው ድርቅ ዙሪያ በኢትዮጵያ የዩኒሴፍ ተወካዮች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሃመድ በክልሉ የተከሰተው ድርቅ ለተጎዱ ዜጎች አስቸኳይ ድጋፍ አቅርቦትን አስመልክቶ በኢትዮጵያ የዩኒሴፍ ተወካዮች ጋር ተወያዩ፡፡   ርዕስ መሰተዳድሩ ፥ በክልሉ የተከሰተውን የድርቅ…