Fana: At a Speed of Life!

የአፋር ህዝብ የሀገር ቀጣይነትን ለማረጋገጥ በታላቅ ሀገራዊ ፍቅር የከፈለው መስዋዕትነት ሲታወስ ይኖራል- አቶ ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀረሪ ክልል በአፋር ክልል በአሸባሪዉ ህወሃት ጉዳት ለደረሰባቸዉ ወገኖች የ10 ሚሊየን ብር የአይነትና የቁሳቁስ ድጋፍ አድርጓል፡፡ ክልሉ ያደረገው ድጋፍ 7 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር የሚሆን የህክምና ቁሳቁስ እና…

እየተገኘ ያለው ድል ኢትዮጵያውያን ጥቃቶችን ወደፊትም አንድ ሆነው በአሸናፊነት መቀልበስ እንደሚችሉ ሕያው ማሳያ ነው – ዶ/ር ይልቃል ከፋለ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) እየተገኘ ያለው ድል ኢትዮጵያውያን በሀገራቸው ላይ የሚቃጡ ጥቃቶችን ወደፊትም አንድ ሆነው በአሸናፊነት መቀልበስ እንደሚችሉ ሕያው ማሳያ መሆኑን የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ይልቃል ከፋለ ገለፁ።   ርዕሰ መስተዳድሩ ባስተላለፉት…

ሠመራ፣ ሎጊያ፣ ዱብቲ፣ አይሳኢታ፣ ሚሌ፣ ዲችኦቶ፣ ኤሊዳኣር እና ጋላፊ ከተሞች የኤሌክትሪክ ኃይል ዳግም አገኙ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሠመራ፣ ሎጊያ፣ ዱብቲ፣ አይሳኢታ፣ ሚሌ፣ ዲችኦቶ፣ ኤሊዳኣር እና ጋላፊ ከተሞች ዳግም የኤሌክትሪክ ኃይል ማግኘታቸውን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታወቀ፡፡ አሸባሪው የህውሃት ቡድን በአፋር ክልል ወረራ ባደረገበት ወቅት የኤሌክትሪክ መሰረተ…

የወሰን ማስከበር ችግር የቃሊቲ ቶታል አቃቂ ድልድይ- ቱሉ ዲምቱ  የመንገድ ግንባታ ላይ ጫና አሳድሯል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የወሰን ማስከበር ችግር  የቃሊቲ ቶታል- አቃቂ ድልድይ- ቱሉ ዲምቱ አስፋልት መንገድ ግንባታ ፕሮጀክት ላይ ጫና ማሳደሩ ተገለፀ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን በከተማዋ የሚታየውን የትራፊክ መጨናነቅ ለመቀነስ የሚያስችሉ የውስጥ…

የአገራዊ የምክክር ኮሚሽኑ ማቋቋሚያ አዋጅ ላይ ግብዓት ማሰባሰብ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የህግ፣ ፍትህና ዴሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በኢትዮጵያ አገራዊ የምክክር ኮሚሽን ማቋቋሚያ አዋጅ ላይ ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት ጋር ተወያይቶ የተለያዩ ግብዓቶችን አሰባስቧል፡፡ በይፋዊ የውይይት…

አሸባሪው ህወሓት በቆቦ ከተማ ከ120 በላይ ንጹሃንን በጅምላ ጨፍጭፏል፤ የ9 ወር ነፍሰጡርም ደፍሯል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት በቆቦ ከተማ ከ120 በላይ ንጹሃንን በጅምላ መጨፍጨፉን የከተማዋ ነዋሪዎች ተናገሩ። አሸባሪው ህወሓት በወረራ ገብቶባቸው በነበሩ የአማራ እና አፋር ክልሎች የተለያዩ አካባቢዎች ንጹሃንን በጅምላ ከመግደል…

የተጠያቂነትን ሥርዓት በማጎልበት የዕቅድ አፈፃፀም ብቃትን ማሳደግ ይገባል – ዶ/ር ፍጹም አሰፋ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፕላን እና ልማት ሚኒስትር ዶክተር ፍጹም አሰፋ በዕቅድ አፈፃፀም ዙሪያ የተጠያቂነትን ሥርዓት በማጎልበት የዕቅድ አፈፃፀም ብቃታችንን ቀጣይነት ባለው መልኩ ማሳደግ ይገባናል ሲሉ ተናግረዋል። ሚኒስትሯ ይህን ያሉት÷ በመንግስት…