የአፋር ህዝብ የሀገር ቀጣይነትን ለማረጋገጥ በታላቅ ሀገራዊ ፍቅር የከፈለው መስዋዕትነት ሲታወስ ይኖራል- አቶ ኦርዲን በድሪ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀረሪ ክልል በአፋር ክልል በአሸባሪዉ ህወሃት ጉዳት ለደረሰባቸዉ ወገኖች የ10 ሚሊየን ብር የአይነትና የቁሳቁስ ድጋፍ አድርጓል፡፡
ክልሉ ያደረገው ድጋፍ 7 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር የሚሆን የህክምና ቁሳቁስ እና…