Fana: At a Speed of Life!

ሕወሓት በውጊያ ከሞቱና ከቆሰሉ ታጣቂዎቹ የተወሰኑትን ይዞ በመሸሽ በ“መንግሥት የተፈጸመ ጅምላ ጭፍጨፋ ነው” ለሚል የሀሰት ፕሮፖጋንዳ እየተዘጋጀ ነው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ጥምር ጦር የተቀናጀ ጥቃት ሽንፈት ተከናንቦ ወደ ትግራይ የሸሸው ወራሪው የህወሓት ኃይል በየአውደ ውጊያው ከሞቱና ከቆሰሉ ታጣቂዎቹ የተወሰኑትን ወደ ትግራይ ይዞ በመሸሽ ላይ መሆኑን ታማኝ የመረጃ ምንጮቻችን ተናግረዋል፡፡…

አሸባሪው ህወሓት በጎብዬ ከተማ ንጹሃን ዜጎችን በጅምላ መጨፍጨፉን ነዋሪዎች ተናገሩ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት በጎብዬ ከተማ ንጹሃንን በጅምላ ከመጨፍጨፍ ጀምሮ ነፍሰጡር እናቶችን ህክምና በመከልከል እንዲሞቱ እስከማድረግ የደረሰ ግፍ መፈጸሙን የከተማዋ ነዋሪዎች ተናግረዋል፡፡   አሸባሪው ህወሓት በአማራና አፋር ክልሎች…

የሽብር ቡድኑን ህወሓት ሲፋለም ለተሰዋው ጀግናው መቶ አለቃ ጌታቸው ሞረዳ ልጅ የቤት ስጦታ ተበረከተለት

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳድር የሽብር ቡድኑን ህወሓት ሲፋለም ለተሰዋው የሀገር መከላከያ ሰራዊት አባሉ ጀግናው መቶ አለቃ ጌታቸው ሞረዳ ልጅ በህገወጥ መንገድ ተይዘው ከተገኙ የጋራ መኖሪያ ቤቶች ውስጥ አንዱን በስጦታ አብርክቷል፡፡…

ሽንፈት ተከናንቦ ወደ ትግራይ የሸሸው የህወሓት ወራሪ ኃይል የድል አድራጊ አቀባበል እንዲደረግለት ቢሞከርም ተቃውሞ እየገጠመው ነው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በተለያዩ ግንባሮች ሽንፈት ተከናንቦ ሙት፣ ቁስለኛና ምርኮኛ ከሆነው የህወሓት ወራሪ ኃይል የተራረፈው ታጣቂ ወደ  ትግራይ ሲገባ የድል አድራጊ አቀባበል እንዲደረግለት ቢሞከርም ተቃውሞ እየገጠመው መሆኑን ታማኝ የመረጃ ምንጮቻችን ገልጸውልናል፡፡…

ከሰሜን ኬንያ በመነሳት ወደ ኢትዮጵያ ለመግባት በመንቀሳቀስ ላይ የነበሩ የሸኔ አባላት በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሰሜን ኬንያ በመነሳት ወደ ኢትዮጵያ ለመግባት በመንቀሳቀስ ላይ የነበሩ የሸኔ የሽብር ቡድን አባላት በቁጥጥር ስር ዋሉ፡፡ የሸኔ የሽብር ቡድን አባላቱ ከሰሜን ኬንያ በመነሳት ቦረና ዞንን አቋርጠውና ከህዝቡ ጋር በመመሳሰል ወደሀገር ቤት ለመግባት…

የእርዳታ ቁሳቁስ ሲያጓጉዙ የነበሩ 12 ሚሊየን ብር የሚገመቱ ከባድ ተሽከርካሪዎችን የሽብር ቡድኑ ዘርፏል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለላሊበላ እና አካባቢው ማህበረሰብ የዕርዳታ ቁሳቁስ አድርሰው ሲመለሱ የነበሩ ግምታቸው 12 ሚሊየን ብር የሆኑ ከባድ ተሽከርካሪዎች በሽብር ቡድኑ ተዘርፈዋል፡፡   ንብረትነታቸው የአቶ ጋሻው ሹምየ የተባሉ ግለሰብ በአማራ ክልል…

የአፋር ህዝብ የሀገር ቀጣይነትን ለማረጋገጥ በታላቅ ሀገራዊ ፍቅር የከፈለው መስዋዕትነት ሲታወስ ይኖራል- አቶ ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀረሪ ክልል በአፋር ክልል በአሸባሪዉ ህወሃት ጉዳት ለደረሰባቸዉ ወገኖች የ10 ሚሊየን ብር የአይነትና የቁሳቁስ ድጋፍ አድርጓል፡፡ ክልሉ ያደረገው ድጋፍ 7 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር የሚሆን የህክምና ቁሳቁስ እና…

እየተገኘ ያለው ድል ኢትዮጵያውያን ጥቃቶችን ወደፊትም አንድ ሆነው በአሸናፊነት መቀልበስ እንደሚችሉ ሕያው ማሳያ ነው – ዶ/ር ይልቃል ከፋለ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) እየተገኘ ያለው ድል ኢትዮጵያውያን በሀገራቸው ላይ የሚቃጡ ጥቃቶችን ወደፊትም አንድ ሆነው በአሸናፊነት መቀልበስ እንደሚችሉ ሕያው ማሳያ መሆኑን የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ይልቃል ከፋለ ገለፁ።   ርዕሰ መስተዳድሩ ባስተላለፉት…

ሠመራ፣ ሎጊያ፣ ዱብቲ፣ አይሳኢታ፣ ሚሌ፣ ዲችኦቶ፣ ኤሊዳኣር እና ጋላፊ ከተሞች የኤሌክትሪክ ኃይል ዳግም አገኙ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሠመራ፣ ሎጊያ፣ ዱብቲ፣ አይሳኢታ፣ ሚሌ፣ ዲችኦቶ፣ ኤሊዳኣር እና ጋላፊ ከተሞች ዳግም የኤሌክትሪክ ኃይል ማግኘታቸውን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታወቀ፡፡ አሸባሪው የህውሃት ቡድን በአፋር ክልል ወረራ ባደረገበት ወቅት የኤሌክትሪክ መሰረተ…

የወሰን ማስከበር ችግር የቃሊቲ ቶታል አቃቂ ድልድይ- ቱሉ ዲምቱ  የመንገድ ግንባታ ላይ ጫና አሳድሯል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የወሰን ማስከበር ችግር  የቃሊቲ ቶታል- አቃቂ ድልድይ- ቱሉ ዲምቱ አስፋልት መንገድ ግንባታ ፕሮጀክት ላይ ጫና ማሳደሩ ተገለፀ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን በከተማዋ የሚታየውን የትራፊክ መጨናነቅ ለመቀነስ የሚያስችሉ የውስጥ…