ዓለምአቀፋዊ ዜና ከባድ የወፍ ጉንፋን በእስያ እና አውሮፓ መከሰቱ ተሰማ ዮሐንስ ደርበው Nov 15, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ህዳር 6 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከባድ የወፍ ጉንፋን በእስያ እና አውሮፓ መስፋፋቱን ለዓለም አቀፉ የእንስሳት ጤና ተቋም የደረሰ ሪፖርት አመላከተ። ኤች 5 ኤን 6 የተባለው ቫይረስ በእስያ ደቡብ ኮሪያ፣ ቻይና እና ጃፓን በከፍተኛ ደረጃ መዛመቱም ነው…
የሀገር ውስጥ ዜና የአሜሪካ ወታደራዊ ሃይል በሰሜኑ ግጭት ጣልቃ እንዲገባም ሆነ ሃይል ሊያሰፍር አይገባም – የኢትዮጵያ አሜሪካውያን የዜጎች ምክር ቤት Meseret Awoke Nov 15, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ህዳር 6 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “ለአሜሪካ መንግስት ግልፅ መልእክት ማስተላለፍ የምንፈልገው የአሜሪካ ወታደራዊ ሃይል በሰሜኑ ግጭት ጣልቃ እንዲገባም ሆነ ሃይል ሊያሰፍር አይገባም “ ሲል የኢትዮጵያ አሜሪካውያን የዜጎች ምክር ቤት አስገነዘበ። ምክር ቤቱ ባወጣው መግለጫ…
የሀገር ውስጥ ዜና ማህበራዊ ሚዲያን ለመከላከያ ሠራዊት ድጋፍ ለማሰባሰብ እየተጠቀምንበት ነው – ‘የእናት አገር ጥሪ’ ኮሚቴ አባላት Meseret Awoke Nov 15, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ማኅበራዊ ሚዲያን የአገር መከላከያ ሰራዊትን ለመደገፍ እየተጠቀምንበት ነው ሲሉ ‘የእናት አገር ጥሪ’ ኮሚቴ አባላት ጋዜጠኞች ተናገሩ። በቅርቡ በአምስት ሴት ጋዜጠኞች ጥምረት የተመሠረተው "የእናት አገር ጥሪ” የጋዜጠኞች ኮሚቴ ማኅበራዊ ሚዲያን…
የሀገር ውስጥ ዜና በተሽከርካሪ አደጋ የአራት ሰዎች ህይወት አለፈ Meseret Awoke Nov 15, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 6፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) በምዕራብ ሸዋ ዞን ሊበን ጃዊ ወረዳ በደረሰ የተሽከርካሪ አደጋ የአራት ሰዎች ህይወት ሲያልፍ በ15 ሰዎች ላይ ደግሞ ከባድና ቀላል የአካል ጉዳት እንደደረሰ ፖሊስ አስታወቀ። አደጋው የደረሰው ዛሬ ጠዋት ሶስት ሰዓት አካባቢ በወረዳው ሊበን ጋሞ…
የሀገር ውስጥ ዜና ከሀገር እስከ ደጀን የኢትዮጵያ ሰራዊት ነን-ከንቲባ አዳነች አቤቤ Melaku Gedif Nov 15, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 6 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመዲናዋ ከ200 ሺህ በላይ ተደራጅተው የአካባቢያቸውን ጸጥታ ለሚጠብቁ የህብረተሰብ ክፍሎች ስልጠና መሰጠት መጀመሩ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡ ከንቲባዋ በፌስቡክ ገጻቸው እንዳሰፈሩት÷ ከሀገር እስከ ደጀን የኢትዮጵያ ሰራዊት…
የሀገር ውስጥ ዜና ጉዳት ለደረሰባቸው የሰራዊት አባላት እንክብካቤ የሚያደርጉት እናት Melaku Gedif Nov 15, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጉዳት ደርሶባቸው በጦር ሃይሎች አጠቃላይ ሆስፒታል ለሚገኙ የመከላከያ ሰራዊት በተከታታይ እያሳዩት ያለው ደጀንነት ብቻ ሳይሆን የእናትነት እንክብካቤ ለብዙዎች አርአያ የሚሆን ነው፡፡ ወይዘሮ ሊዲያ አብርሃም ይባላሉ፡፡ ትውልድና…
የሀገር ውስጥ ዜና የውጭ ዜጎች ኢትዮጵያን ለቀው እንዲወጡ ቢወተወቱም ለመውጣት የሚጋፋ ሰው አይታይም – አምባሳደር ፍጹም Alemayehu Geremew Nov 15, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ህዳር 6 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካና አጋሮቿ የሚደረገውን ውትወታና ያልተገባ መረጃ ተከትሎ የውጭ አገራት ዜጎች እንዲወጡ ቢጠየቅም አዲስ አበባን ለቆ ለመውጣት የሚጋፋ ሰው አለመታየቱን በአሜሪካ የኢትዮጵያ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ፍጹም አረጋ ገለጹ። አምባሳደሩ…
የሀገር ውስጥ ዜና ተመድ ለኢትዮጵያ የ40 ሚሊየን ዶላር እርዳታ ፈቀደ Melaku Gedif Nov 15, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 6፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ለኢትዮጵያ ለሰብአዊ ድጋፍና አስቸኳይ ጊዜ እርዳታ የሚውል የ40 ሚሊየን ዶላር መፍቀዱን አስታውቋል። የተመድ የሰብዓዊ ጉዳዮች ምክትል ፀሃፊና የአስቸኳይ ጊዜ እርዳታ አስተባባሪ ማርቲን ግሪፍትስ፥ ገንዘቡ…
የሀገር ውስጥ ዜና የአዊ ብሔረሰብ አስተዳደር 4 ነጥብ 9 ሚሊየን ብር የሚገመት የሰንጋ ድጋፍ አደረገ Alemayehu Geremew Nov 15, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ህዳር 6 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዊ ብሔረሰብ አስተዳደር በወሎ ግንባር ለሚገኘው የወገን ጦር 4 ነጥብ 9 ሚሊየን ብር የሚገመት የሰንጋ ድጋፍ በመካነ ሰላም ከተማ ተገኝቶ አበረከተ፡፡ ድጋፉን ያስረከቡት የአዊ ብሔረሰብ አስተዳደር ምክትል አስተዳዳሪ በላይነህ የኔሰው ÷ በወሎ…
የሀገር ውስጥ ዜና የከተማ አስተዳደሩ ለተፈናቀሉ ዜጎች ድጋፍ ለማድረግ የተከፈቱ የባንክ ሒሳብ ቁጥሮችን ይፋ አደረገ Meseret Awoke Nov 15, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 6፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለተፈናቀሉ ዜጎች ድጋፍ ለማድረግ የተከፈቱ የባንክ ሒሳብ ቁጥሮችን ይፋ አደረገ፡፡ አስተዳደሩ ለ3ኛ ዙር ሀገር የማዳን ጥሪ ለመከላከያ ሰራዊት፣ ለሌሎች የጸጥታ ሀይሎች እና አሸባሪው ህወሓት በከፈተው ጦርነት ሳቢያ…