Fana: At a Speed of Life!

የውጭ ዜጎች ኢትዮጵያን ለቀው እንዲወጡ ቢወተወቱም ለመውጣት የሚጋፋ ሰው አይታይም – አምባሳደር ፍጹም

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 6 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካና አጋሮቿ የሚደረገውን ውትወታና ያልተገባ መረጃ ተከትሎ የውጭ አገራት ዜጎች እንዲወጡ ቢጠየቅም አዲስ አበባን ለቆ ለመውጣት የሚጋፋ ሰው አለመታየቱን በአሜሪካ የኢትዮጵያ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ፍጹም አረጋ ገለጹ። አምባሳደሩ…

ተመድ ለኢትዮጵያ የ40 ሚሊየን ዶላር እርዳታ ፈቀደ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 6፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ለኢትዮጵያ ለሰብአዊ ድጋፍና አስቸኳይ ጊዜ እርዳታ የሚውል የ40 ሚሊየን ዶላር መፍቀዱን አስታውቋል።   የተመድ የሰብዓዊ ጉዳዮች ምክትል ፀሃፊና የአስቸኳይ ጊዜ እርዳታ አስተባባሪ ማርቲን ግሪፍትስ፥ ገንዘቡ…

የአዊ ብሔረሰብ አስተዳደር 4 ነጥብ 9 ሚሊየን ብር የሚገመት የሰንጋ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 6 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዊ ብሔረሰብ አስተዳደር በወሎ ግንባር ለሚገኘው የወገን ጦር 4 ነጥብ 9 ሚሊየን ብር የሚገመት የሰንጋ ድጋፍ በመካነ ሰላም ከተማ ተገኝቶ አበረከተ፡፡ ድጋፉን ያስረከቡት የአዊ ብሔረሰብ አስተዳደር ምክትል አስተዳዳሪ በላይነህ የኔሰው ÷ በወሎ…

የከተማ አስተዳደሩ ለተፈናቀሉ ዜጎች ድጋፍ ለማድረግ የተከፈቱ የባንክ ሒሳብ ቁጥሮችን ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 6፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለተፈናቀሉ ዜጎች ድጋፍ ለማድረግ የተከፈቱ የባንክ ሒሳብ ቁጥሮችን ይፋ አደረገ፡፡ አስተዳደሩ ለ3ኛ ዙር ሀገር የማዳን ጥሪ ለመከላከያ ሰራዊት፣ ለሌሎች የጸጥታ ሀይሎች እና አሸባሪው ህወሓት በከፈተው ጦርነት ሳቢያ…

ትህነግ የዓለማችን አሸባሪዎች የፈጸሙትን ወንጀል አሟልቶ ፈጽሟል- አምባሳደር ይበልጣል አዕምሮ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ትህነግ በዓለማችን ያሉ አሸባሪዎች ሁሉ የፈጸሙትን ወንጀል አሟልቶ የፈጸመ መሆኑ እየታወቀ አንዳንድ መገናኛ ብዙሃን ለቡድኑ ሲወግኑ መታየታቸው አሳዛኝ እንደሆነ በሱዳን የኢትዮጵያ አምባሳደር ገለጹ፡፡ አምባሳደሩ በካርቱም ተቀማጭ ለሆኑ…

አየር ኃይሉ በኤር ፖሊስ ኮማንዶ ያሰለጠናቸውን የሰራዊት አባላት አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር ኃይል በመጀመሪያ ዙር በኤር ፖሊስ ኮማንዶ ያሰለጠናቸውን የሰራዊት አባላት አስመረቀ፡፡ በሰራዊታችንና በህዝባችን መስዋዕትነት የተደቀነብን የህልውና አደጋ እየተቀለበሰ ይገኛል ሲሉ የአየር ኃይሉ ምክትል አዛዥ…

የጊዜያዊ መታወቂያ አሰጣጥ ስርዓት መመሪያ ወጣ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 6፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) በሃገር ህልውና እና ሉዓላዊነት ላይ የተደቀነን አደጋ ለመከላከል በወጣ አዋጅ ቁጥር 5/2014 አንቀፅ 10/1/ መሰረት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መምሪያ ዕዝ መመሪያ አውጥቷል፡፡ መመሪያ ቁጥር 2 /2014 በሀገራችን ዘመናዊ የመታወቂያ አሰጣጥ…

ከ30 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 6 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ30 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የገቢና የወጭ የኮንትሮባንድ እቃዎች መያዙን የጉሙሩክ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ ባሳለፍነው ሳምንት ኮሚሽኑ ባደረገው ክትትል÷ 26 ነጥብ 1 ሚሊየን ብር በላይ የገቢ ኮንትሮባንድ እቃዎች እና 3 ነጥብ 9…

የኮንትሮባንድ ንግድን ለመከላከል በትብብር እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ህዳር 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮንትሮባንድ ንግድን ለመከላከል ከባለድርሻ አካላት ጋር በትብብር እየሰራ መሆኑን የጉሙሩክ ኮሚሽን አሶሳ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት አስታወቀ።   በመርኃ ግብሩ የጉሙሩክ ኮሚሽን አሶሳ ቅርጫፍ ጽህፈት ቤት ስራ አስኪያጅ አቶ ሙስጠፋ አዜን…

በባህር ዳር ከተማ ልዩ ሃይሉን ለሚቀላቀሉ ወጣቶች ሽኝት ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በባህር ዳር ከተማ የአማራ ልዩ ሃይልን ለሚቀላቀሉ ምልምል ሰልጣኝ ወጣቶች ሽኝት ተደርጎላቸዋል፡፡   በሽኝት መርሃ ግብሩ በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የኢንቨስትመንትና የኢንዱስትሪ መምሪያ ሃላፊ ወይዘሮ ብርሃን ንጉሴ እና ሌሎች የስራ…