የውጭ ዜጎች ኢትዮጵያን ለቀው እንዲወጡ ቢወተወቱም ለመውጣት የሚጋፋ ሰው አይታይም – አምባሳደር ፍጹም
አዲስ አበባ ፣ ህዳር 6 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካና አጋሮቿ የሚደረገውን ውትወታና ያልተገባ መረጃ ተከትሎ የውጭ አገራት ዜጎች እንዲወጡ ቢጠየቅም አዲስ አበባን ለቆ ለመውጣት የሚጋፋ ሰው አለመታየቱን በአሜሪካ የኢትዮጵያ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ፍጹም አረጋ ገለጹ።
አምባሳደሩ…