Fana: At a Speed of Life!

የመዲናዋ ነዋሪዎች ለሕልውና ዘመቻው የሚያደርጉትን ድጋፍ አጠናክረው እንዲቀጥሉ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 7 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአገር ህልውና ላይ የተደቀነውን አንገብጋቢ የህልውና አደጋ በሁሉም ዘርፍ ርብርብ በማድረግ የህልውና ዘመቻ ግብረ ሃይል አቋቁሞ በአጭር ጊዜ የሚተገበር መርሃግብር መንደፉን የአዲስ አበባ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት አስታወቀ።…

ለክተት አዋጅ ጥሪው የደቡብ ክልል ነዋሪዎች በከፍተኛ ስሜት ምላሽ እየሰጡ ነው

አዲስ አበባ፣ህዳር 7 ፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ሕወሓትን ለመደምሰስ ለተጠራው የክተት አዋጅ የደቡብ ክልል ነዋሪዎች በከፍተኛ ስሜት ምላሽ እየሰጡ እንደሆነ የደቡብ ክልል የመንግሥት ተጠሪ የሆኑት አቶ ጥላሁን ከበደ ገለጹ።   አቶ ጥላሁን ከበደ እንደሚሉት እንደ ደቡብ ክልል…

ፋይዘር ክትባት እድሜያቸው 12 እና ከዚያ በላይ ለሆኑ ሰዎች መስጠት ሊጀመር ነው

አዲስ አበባ፣ህዳር 7 ፣2014 (ኤፍቢሲ) የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ ትናንት በአገር አቀፍ ደረጃ የተጀመረውን የኮቪድ19 ክትባት ዘመቻን አስመልክተው መግለጫ ሰጥተዋል።   ሚኒስትሯ በመግለጫቸው ፋይዘር የተሰኘው ክትባት በአዲስ አበባ ከነገ ጀምሮ በክልል 65 ከተሞች ላይ…

ከፀጥታ አካላት ጋር የአካባቢያችንን ሰላም እየጠበቅን ነው- የሀረሪ ክልል ነዋሪዎች

አዲስ አበባ፣ህዳር 7፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሃረሪ ከተማ ነዋሪዎች ከፀጥታ አካላት ጋር በመቀናጀት የአካባቢያቸውን ሰላም እየጠበቁ እንደሚገኙ ገለጹ፡፡ የሀረሪ ክልል ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎችም በከተማው ማህበረሰብ እየተከናወኑ የሚገኙ ሰላምን የማስጠበቅ ስራዎችን ተዘዋውረው…

በትምህርቱ ዘርፉ ተጨማሪ መዋዕለ ንዋይ ማፍሰስ ይገባል – ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 7፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በትምህርቱ ዘርፍ የሚደረገውን ኢንቨስትመንት ማሳደግ እንደሚገባ ገለጹ። ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ የፈረንሳዩ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን እና የዩኔስኮ ዋና ዳይሬክተር ኦድሪ አዙላይ ባዘጋጁት የዓለም አቀፉ የትምህርት…

ዩኒቨርሲቲው የህልውና ዘመቻው በድል እስኪጠናቀቅ ድጋፉን አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 7 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የባሕርዳር ዩኒቨርሲቲ 1 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር የሚገመት የስንቅ ድጋፍ በታችጋይንት ለሚገኘው የወገን ጦር አስረክቧል፡፡   በዩኒቨርሲቲው የአስተዳደር ጉዳዮች ኤክስኪዩቲቭ ዳይሬክተር አቶ ገደፋው ሽፈራው ድጋፉን ባስረከቡበት ወቅት…

ወርልድ ቪዥን በአሸባሪው ህወሓት ለተፈናቀሉ ወገኖች የቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ወርልድ ቪዥን 2 ሚሊየን 48 ሺህ ብር የሚገመት የመጠጥና የንጽህና መጠበቂያ ቁሳቁስ በሰሜን ጎንደር ዞን በአሸባሪው ህወሓት ለተፈናቀሉ 1 ሺህ 500 ወገኖች ድጋፍ አድርጓል። የወርልድ ቪዥን ኢትዮጵያ ፕሮጀክት የደንቢያና…

የኢትዮጵያን ችግር በውጪ ጣልቃ ገብነት መፍታት አይቻልም – የአሜሪካ የቀድሞ አምባሳደሮች

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 7 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ አሁን ያለችበት ችግር በውጪ አገራት ጣልቃ ገብነት ሊፈታ እንደማይችል እና መፍትሄው ከውስጥ መምጣት እንዳለበት የአሜሪካ የቀድሞ አምባሳደሮች አምባሳደር ቲቦር ናዥ እና አምባሳደር ዶናልድ ቡዝ ተናግረዋል። አምባሳደሮቹ…

የአየር ንብረት ለውጥ አዲሱ የአሜሪካና ቻይና ግንኙነት ማጠናከሪያ ነው – ሺ ጂንፒንግ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 7 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይናው ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ የአየር ንብረት ለውጥ አዲሱ የአሜሪካ እና ቻይና የትብብር መስክ መሆኑን ገለጹ። ፕሬዚዳንቱ ከአሜሪካው አቻቸው ጆ ባይደን ጋር ባደረጉት በበይነ መረብ ተወያይተዋል። በዚህ ወቅትም ቻይና እና አሜሪካ በፓሪስ…

ምዕራባውያንና መገናኛ ብዙኃኖቻቸው ስለጦርነቱ መነሻ እውቅና መስጠት አይፈልጉም – ኢ/ር ግደይ ዘረዓጽዮን

አዲስ አበባ፣ ህዳር 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምዕራባውያንና ዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙኃኖቻቸው ለሴራና ለሀሰት ፕሮፓጋንዳ በመቆማቸው ለጦርነቱ መነሻ ምክንያት እውቅና መስጠት እንደማይ ፈልጉ የህወሓት መስራችና አንጋፋ ፖለቲከኛ ኢንጂነር ግደይ ዘረዓጽዮን ገለጹ። ኢንጂነር ግደይ ዘረዓጽዮን…