Fana: At a Speed of Life!

የሽብር ቡድኑ አገርን ለማፍረስ የሚሰራው የሽብር ተግባር ያረጀ ያፈጀ ነዉ -የቀድሞ ሰራዊት አባላት

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 6 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሽብር ቡድኑ ህወሃት የውሸት ፕሮፓጋንዳዎችን እየነዛ አገርን ለማፍርስ እየሄደበት ያለው አካሄድ ከ1983 እና ከዚያ በፊት ከነበረው እንቅስቃሴው የማይለይ መሆኑ የቡድኑን አዲስ ነገር የመፍጠር ችሎታ ማነስ የሚያሳይ ነው ሲሉ የቀድሞ…

ሀሰተኛ መረጃ የህወሓት የውጊያ ስልት በመሆኑ መረጃዎችን በሚገባ መመርመር እንደሚገባ ተጠቆመ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 6 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀሰተኛ መረጃ ማሰራጨት የአሸባሪው ህወሓት አንዱ የውጊያ ስልት በመሆኑ የሚደርሱንን መረጃዎች በሚገባ መመርመር አለብን ሲሉ የቀድሞ ሰራዊት ከፍተኛ የጦር መኮንኖች ገለጹ። የቀድሞ ሰራዊት ከፍተኛ የጦር መኮንን የሆኑት ብርጋዴር…

ሀሰተኛ መረጃ የህወሓት የውጊያ ስልት በመሆኑ መረጃዎችን በሚገባ መመርመር እንደሚገባ ተጠቆመ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 6 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀሰተኛ መረጃ ማሰራጨት የአሸባሪው ህወሓት አንዱ የውጊያ ስልት በመሆኑ የሚደርሱንን መረጃዎች በሚገባ መመርመር አለብን ሲሉ የቀድሞ ሰራዊት ከፍተኛ የጦር መኮንኖች ገለጹ። የቀድሞ ሰራዊት ከፍተኛ የጦር መኮንን የሆኑት ብርጋዴር…

ከ60 በላይ የግብርና እና ኢንዱስትሪ ምርቶችን ለውጭ ገበያ በማቅረብ ገቢ ለማሳደግ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ህዳር 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ከ60 በላይ የግብርናና ኢንዱስትሪ ምርቶችን ለውጭ ገበያ በማቅረብ ገቢን ለማሳደግ እየተሰራ መሆኑን የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ገለጸ። በኮሚሽኑ የኤክስፖርት ፕሮጀክቶች ፋሲሊቴሽን ዳይሬክተር ሳሙኤል አሰፋ ÷…

ከባድ የወፍ ጉንፋን በእስያ እና አውሮፓ መከሰቱ ተሰማ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 6 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከባድ የወፍ ጉንፋን በእስያ እና አውሮፓ መስፋፋቱን ለዓለም አቀፉ የእንስሳት ጤና ተቋም የደረሰ ሪፖርት አመላከተ። ኤች 5 ኤን 6 የተባለው ቫይረስ በእስያ ደቡብ ኮሪያ፣ ቻይና እና ጃፓን በከፍተኛ ደረጃ መዛመቱም ነው…

የአሜሪካ ወታደራዊ ሃይል በሰሜኑ ግጭት ጣልቃ እንዲገባም ሆነ ሃይል ሊያሰፍር አይገባም – የኢትዮጵያ አሜሪካውያን የዜጎች ምክር ቤት

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 6 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “ለአሜሪካ መንግስት ግልፅ መልእክት ማስተላለፍ የምንፈልገው የአሜሪካ ወታደራዊ ሃይል በሰሜኑ ግጭት ጣልቃ እንዲገባም ሆነ ሃይል ሊያሰፍር አይገባም “ ሲል የኢትዮጵያ አሜሪካውያን የዜጎች ምክር ቤት አስገነዘበ። ምክር ቤቱ ባወጣው መግለጫ…

ማህበራዊ ሚዲያን ለመከላከያ ሠራዊት ድጋፍ ለማሰባሰብ እየተጠቀምንበት ነው – ‘የእናት አገር ጥሪ’ ኮሚቴ አባላት

አዲስ አበባ፣ ህዳር 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ማኅበራዊ ሚዲያን የአገር መከላከያ ሰራዊትን ለመደገፍ እየተጠቀምንበት ነው ሲሉ ‘የእናት አገር ጥሪ’ ኮሚቴ አባላት ጋዜጠኞች ተናገሩ። በቅርቡ በአምስት ሴት ጋዜጠኞች ጥምረት የተመሠረተው "የእናት አገር ጥሪ” የጋዜጠኞች ኮሚቴ ማኅበራዊ ሚዲያን…

በተሽከርካሪ አደጋ የአራት ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 6፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) በምዕራብ ሸዋ ዞን ሊበን ጃዊ ወረዳ በደረሰ የተሽከርካሪ አደጋ የአራት ሰዎች ህይወት ሲያልፍ በ15 ሰዎች ላይ ደግሞ ከባድና ቀላል የአካል ጉዳት እንደደረሰ ፖሊስ አስታወቀ። አደጋው የደረሰው ዛሬ ጠዋት ሶስት ሰዓት አካባቢ በወረዳው ሊበን ጋሞ…

ከሀገር እስከ ደጀን የኢትዮጵያ ሰራዊት ነን-ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 6 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመዲናዋ ከ200 ሺህ በላይ ተደራጅተው የአካባቢያቸውን ጸጥታ ለሚጠብቁ የህብረተሰብ ክፍሎች ስልጠና መሰጠት መጀመሩ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡   ከንቲባዋ በፌስቡክ ገጻቸው እንዳሰፈሩት÷ ከሀገር እስከ ደጀን የኢትዮጵያ ሰራዊት…

ጉዳት ለደረሰባቸው የሰራዊት አባላት እንክብካቤ የሚያደርጉት እናት

አዲስ አበባ፣ ህዳር 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጉዳት ደርሶባቸው በጦር ሃይሎች አጠቃላይ ሆስፒታል ለሚገኙ የመከላከያ ሰራዊት በተከታታይ እያሳዩት ያለው ደጀንነት ብቻ ሳይሆን የእናትነት እንክብካቤ ለብዙዎች አርአያ የሚሆን ነው፡፡   ወይዘሮ ሊዲያ አብርሃም ይባላሉ፡፡ ትውልድና…