Fana: At a Speed of Life!

የብልጽግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ በወቅታዊ አገራዊ ጉዳዮችና አካታች አገራዊ ምክክር አስፈላጊነት ላይ ተወያይቶ አቅጣጫዎችን አስቀመጠ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 30 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ዛሬ ኅዳር 30 ቀን 2014 ዓ.ም ባደረገው ስብሰባ የአገርን ህልውና ለማጽናትና ዴሞክራሲን ለማጎልበት የሚያስችሉ አቅጣጫዎችን ማስቀመጡን የፓርቲው ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ አደም ፋራህ ገልፀዋል። እንደ አቶ…

በካንሳስ ከተማ የሚኖሩ አሜሪካውያንና ኢትዮጵያውያን አሜሪካ በኢትዮጵያ ላይ የምታደርገውን ጫና እንድታቆም አሳሰቡ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 30፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በካንሳስ ከተማ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያንና አሜሪካውያን የፕሬዚዳንት ጆ ባይደን አስተዳደር በኢትዮጵያ ላይ የሚያደርገውን ጫና እንዲያቆሙ አሳሰቡ፡፡ ኢትዮጵያውያን እና አሜሪካውያኑ ተቃውሟቸውን ያሰሙት ፕሬዚዳንት ጆ…

የግል መገናኛ ብዙኃን ለህብረተሰቡ መረጃ ከመስጠት ባለፈ ማህበራዊ ሀላፊነታቸዉን እየተወጡ ነው – የመገናኛ ብዙኃን ባለስልጣን

አዲስ አበባ፣ ህዳር 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የግል መገናኛ ብዙኃን ተቋማት በአሸባሪው ህወሃት ወረራ ምክንያት በአማራና በአፋር ክልሎች ከቀያቸው ለተፈናቀሉ ወገኖች ከ2 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር በላይ የዓይነት ድጋፍ ማድረጋቸውን የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለስልጣን አስታወቀ፡፡…

በርካታ ህገ-ወጥ የአገር ውስጥና የውጭ አገር ገንዘቦች ተያዙ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 30 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ከፋይናንስ ደህንነት አገልግሎት ጋር በጋራ በመቀናጀት ሰሞኑን 42 የግለሰብ መኖሪያ ቤቶች ላይ ባደረገው ፍተሻ በርካታ ህገ-ወጥ የአገር ውስጥና የውጭ አገር ገንዘቦች መያዙን አስታወቀ። ከተያዙ…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ በመጪው ቅዳሜ ወደ ሰመራ በረራ ይጀምራል

አዲስ አበባ፣ ህዳር 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከመጪው ታህሳስ 2 ጀምሮ ወደ አፋር ክልል መዲና ሰመራ እለታዊ የበረራ አገልግሎት እንደሚጀምር በማህበራዊ ትስስር ገጹ አስታውቋል፡፡ አካባቢዎን ይጠብቁ! ወደ ግንባር ይዝመቱ! መከላከያን ይደግፉ! ወቅታዊ፣ትኩስ…

የወጣቶች የጤና መረጃ እና ክህሎት ማስፋፊያ መተግበሪያ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስቴር ከአጋር አካላት ጋር በመተባበር የወጣቶችና አፍላ ወጣቶች ጤና መረጃ እና ክህሎት ለማስፋፋት የሚያገለግል "የኔታብ" የተሰኘ የእጅ ስልክ መተግበሪያ ይፋ አደረገ። በጤና ሚኒስቴር የእናቶች እና የህፃናት ጤና እና…

የተለያዩ የትምህርት ተቋማት የዘማች ቤተሰቦችን ሰብል ሰበሰቡ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰሜን ሸዋ ዞንና የመራዊ ከተማ የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት፣ የባህርዳር ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅና የጎንደር ጎቶኒያል ኮሌጅ የትምህርት ማህበረሰብ የዘማች ቤተሰቦችን ሰብል በመሰብሰብ ላይ ናቸው፡፡ የሰሜን ሸዋ የዞኑ ትምህርት ጽ/ቤት…

አምባሳደር አብዲ ዶላል መሐመድ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በየመን እና በዚምባብዌ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ በባለሙሉ ስልጣን አምባሳደርነት እና በሌሎች የተለያዩ ከፍተኛ የመንግስት ኃላፈነቶች ያገለገሉት አምባሳደር አብዲ ዶላል መሐመድ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል። ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ያገኘነው…

በጦርነቱ ሳቢያ የሚፈጠረውን የኢኮኖሚ ጫና በዘላቂነት ለመፍታት በአፍሪካ ያለውን ሰፊ የገበያ እድል መጠቀም ይገባል- አቶ ክቡር ገና

አዲስ አበባ፣ ህዳር 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በጦርነቱ ሳቢያ ሊያጋጥማት የሚችለውን የኢኮኖሚ ጫና በዘላቂነት ለመፍታት በአፍሪካ ያለውን ሰፊ የገበያ አማራጭ በመጠቀም መስራት እንዳለባት የኢኮኖሚ ባለሙያው አቶ ክቡር ገና ገለጹ፡፡ በውጭ አገራት ያሉ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ…

ከካራቆሬ – ከሚሴ ያለው የከፍተኛ ኃይል ማስተላለፊያ መስመር ጥገና ተጠናቆ አገልግሎት መስጠት ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከካራቆሬ - ከሚሴ ያለው የከፍተኛ ኃይል ማስተላለፊያ መስመር ጥገና ተጠናቆ አገልግሎት መስጠት መጀመሩን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አስታወቀ። የከፍተኛ ኃይል ማስተላለፊያ መስመሮቹንና ማከፋፈያ ጣቢያዎችን ከሥርጭት ኔትወርክ መስመሮች ጋር…