Fana: At a Speed of Life!

በአዲስ አበባ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 2 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ባለፉት ቀናት ሲሰጥ የቆየው የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ተጠናቀቀ። ለፈተናው 36 ሺህ 401 ተማሪዎች የተመዘገቡ ሲሆን ፥ ፈተናውን የወሰዱት ተማሪዎች ቁጥር ግን 35 ሺህ 856 መሆናቸውን የከተማው ትምህርት ቢሮ ምክትል ሀላፊ…

መላው ሕዝብ የተደረገለትን ሀገራዊ ጥሪ ተቀብሎ ባደረገው የተቀናጀ እንቅስቃሴ በተለያዩ ግንባሮች አኩሪ ድል ተመዝግቧል – የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ዕዝ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 1 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መላው የኢትዮጵያ ሕዝብ የተደረገለትን ሀገራዊ ጥሪ በመቀበልና ከጸጥታ አካላት ጋር በመቀናጀት ባደረገው እንቅስቃሴ በተለያዩ ግንባሮች አኩሪ ድል እንዲመዘገብ ማድረጉን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ዕዝ አስታወቀ። የአዋጁን አፈጻጸም የሚከታተለውና…

ኮቪድ19 በአውሮፓ እየተስፋፋ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 2 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኮቪድ19 ቫይረስ ምክንያት በአውሮፓ አገራት ሕይወታቸውን የሚያጡ ዜጎች ቁጥር በ10 በመቶ መጨመሩን የዓለም ጤና ድርጅት አስታወቀ፡፡ አውሮፓ ከሌሎች ክፍለ ዓለማት በተለየ መልኩ የኮቪድ 19 ቫይረስ ስርጭት እና በቫይረሱ ሕይወታቸውን የሚያጡ…

የሀገር መከላከያ ሚኒስቴር አርማውን ቀየረ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 2 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ መከላከያ ሚኒስቴር ከዚህ በፊት ሲጠቀምበት የነበረውን ተቋማዊ አርማ መቀየሩን የመከላከያ ኢንዶክትሪኔሽን ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ተወካይ ብርጋዴር ጄኔራል አስፋው ማመጫ አስታወቁ። ጄኔራል ተቋሙ ከዚህ በፊት ሲጠቀምበት…

ጠላት አማራን አጥፍቶ ኢትዮጵያን ካላፈረሰ አያርፍምና ሁላችንም በአንድነት እንነሳ – አቶ ግዛቸው ሙሉነህ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 2፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን በተመለከተ የአማራ ክልል የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጽህፈት ቤት ሃላፊ አቶ ግዛቸው ሙሉነህ መግለጫ ሰጥተዋል ፡፡ ሃላፊው በዚህ ወቅት እንደገለጹት ÷ አስቸኳይ ጊዜ አዋጁ አሁን ያለንበት የህልውና ዘመቻ በድል…

በኦሮሚያ ክልል ለ2 ነጥብ 6 ሚሊየን ነዋሪዎች የኮቪድ 19 ክትባት ሊሰጥ ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 2 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ10 ቀናት ውስጥ ለ2 ነጥብ 6 ሚሊየን ነዋሪዎች የኮቪድ 19 ክትባት ለመስጠት ዝግጅት መደረጉን የኦሮሚያ ጤና ቢሮ አስታወቀ። ከህዳር 8 እስከ 17 ቀን 2014 ዓ.ም በዘመቻ የሚሰጠውን ክትባት እድሜያቸው ከ12 አመት በላይ…

የመዲናዋ ወጣቶች ተደራጅተው ከተማቸውን እየጠበቁ ነው

አዲስ አበባ፣ ህዳር 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ከ27 ሺህ በላይ ወጣቶች ተደራጅተው የከተማቸውን እና የአካባቢያቸውን ሰላም እና ፀጥታ በመጠበቅ ላይ መሆናቸው ተገለጸ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ኃላፊ አቶ…

ዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙሃን በውሸት ዘመቻ ያሰቡትን ማሳካት አልቻሉም- የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ህዳር 2፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የኢትዮጵያን ጉዳይ በተመለከተ ትልልቅ ዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙሃን ተመሳሳይ በሆነ መልኩ የውሸት መረጃዎችን በማሰራጨት ዘመቻ ቢያካሂዱም ያሰቡትን ማሳካት እንዳልቻሉ አስታወቀ። የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ…

የጀርመኗ ሄሰን ግዛት ነዋሪዎች ኮሮና ቢጠፋም መጨባበጥ የለም ብለዋል

አዲስ አበባ፣ ህዳር 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጀርመናውያን ኮሮና ቫይረስ ቢጠፋ እንኳን መጨባበጥና መተቃቀፍ እንደሚያቆሙ ለራሳቸው ቃል መግባታቸውን ገለፁ። በጀርመን ሄሰን ግዛት ውስጥ የሚገኙ ሰዎች በኮቪድ-19 ምክንያት ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ቀውስ ውስጥ መግባታቸውን ተከትሎ…

ሴት የመንግስት ሰራተኞች ለመከላከያ ሰራዊት ስንቅ እያዘጋጁ ነው

አዲስ አበባ፣ ህዳር 2፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል ሴት የመንግስት ሰራተኞች ለሀገር መከላከያ ሰራዊትና ለጸጥታ አካላት የሚሆን ስንቅ በማዘጋጀት ላይ ናቸው፡፡ በስንቅ ዝግጅቱ  ከሁሉም መስሪያ ቤቶች የተውጣጡ ሴት የመንግስት ሰራተኞችና ከፍተኛ የስራ…